Saturday, November 28, 2020

ዳንኤል ብርሃኔን ጨምሮ የተለያዩ ሚዲያዎችን በመጠቀም አገር አፍራሽ መረጃ በሚያሰራጩ 7 ግለሰቦች እና በ27 ወታደራዊ ሹማምንት ላይ የመያዣ ትዕዛዝ መውጣቱን ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ

ዳንኤል ብርሃኔን ጨምሮ የተለያዩ ሚዲያዎችን በመጠቀም አገር አፍራሽ መረጃ በሚያሰራጩ 7 ግለሰቦች እና በ27 ወታደራዊ ሹማምንት ላይ የመያዣ ትዕዛዝ መውጣቱን ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ
****************

የአገር ክህደት ወንጀል በፈፀሙና በተለያዩ እርከን በሚገኙ 27 ወታደራዊ ሹማምንት በፈፀሙት የዘረፋ ወንጀል ንብረታቸው የሚፈለግ የጁንታው ህወሃት ቡድን አባላት እና ዳንኤል ብርሃኔ፣ ዶክተር እዝቅኤል ገቢሳ፣ ዶክተር አወል አሎ ቃሲም እና ሌሎች አምስት ግለሰቦች በአገር ውስጥና ባህር ማዶ ሆነው የተለያዩ ሚዲያዎችን በመጠቀም አገር አፍራሽ መረጃ በሚያሰራጩ ግለሰቦች ላይ የመያዣ ትዕዘዝ መውጣቱን ፌዴራል ፖሊስ አስታውቋል፡፡

በመግለጫው መሠረት ቀደም ሲል በፈፀሙት የአገር ክህደት ወንጀል የመያዣ ትዕዛዝ ከወጣባቸው 117 ጄኔራል መኮንኖች፣ ከፍተኛ መኮንኖችና የበታች ሹማምንቶች በተጨማሪ ስማቸው ቀጥሎ የተገለፀው 7 በተለያየ እርከን ላይ የሚገኙ ወታደራዊ ሹማምንት ላይ የመያዣ ትዕዛዝ እንዲወጣ ተደርጓል፡፡

በዚህም መሠረት፡-
 1/ሜጀር ጀነራል ዘውዱ ኪሮስ ገብረኪዳን
 2/ኮሎኔል ተወልደ ገብረትንሣይ
 3/ ኮሎኔል ገብረእግዚአብሔር ዓለምሰገድ
 4/ኮሎኔል የማነ ገብረሚካኤል
 5/ሻምበል ተወልደ ገብረመድህን
 6/ኰሎኔል ጌትነት ግደያ
 7/ኮሚሽነር ረታ ተስፋዬ

ሲሆኑ በተያያዘም ቀደም ሲል የነበራቸው ወታደራዊ ኃላፊነት እና ከጁንታው የህወሃት ቡድን ጋር ያላቸውን ጥብቅ ትስስር ተጠቅመው ከፍተኛ የዘረፋ ወንጀል በመንግሥት ላይ በመፈፀም ከፍተኛ ንብረት ማካበታቸው የተደረሰባቸው 2ዐ ግለሰቦችም ስማቸው ቀጥሎ ተገልጿል፡፡
1. ሌ/ጄ ታደሰ ወረደ
2. ሜ/ጀ ገብረ አድሃና /ገብረዲላ/
3. ተክለብርሃን ወልደአረጋይ /ሳንቲም/
4. ሜ/ጀ ብርሃነ ነጋሽ /ወዲመዲህን/
5. ሜ/ጄ ማዕሾ በየነ
6. ሜ/ጄ ኢብራሂም አብዱልጀሊል
7. ሜ/ጄ ዮሃንስ ወልደጊዮርጊስ
8. ሜ/ጄ ነጋሲ ትኩዕ
9. ብ/ጄ አባዲ ፍላንሳ
10. ብ/ጄ ፀጋየ ተሰማ /ፓትሪስ/
11. ብ/ጄ ምግበ ኃይለ
12. ብ/ጄ ተክላይ አሸብር /ወዲ አሸብር/
13. ብ/ጄ ኃይለሥላሴ ግርማይ /ወዲ ዕበይተ/
14. ብ/ጄ ሙሉጌታ በርሔ
15. ኮ/ል ተወልደ ገብረተንሳይ
16. ኮ/ል ገብረእግዚአብሔር ዓለምሰገድ
17. ኮ/ል ደጀን ግርማይ
18. ኮ/ል የማነ ገብረሚካኤል
19. ኮ/ል ገብረሀንስ አባተ/ /ወዲአባተ/
20. ሻምበል ተወልደ ገብረመድህን /ወዲ አድዋ/

ከሕዝብ የዘረፉትን ንብረቶች ማስመለስ ይቻል ዘንድ ንብረቶቹ የሚገኙበትን ትክክለኛ አድራሻ በፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል መከላከል ቢሮ ስልክ ቁጥሮች፡- 011 1 55 12 00 ወይም የነፃ የጥሪ መስመር 861 ወይም በአካል ወንጀል ምርመራ ቢሮ በመገኘት እንድታሳውቁ ሲል ፖሊስ ጠይቋል፡፡

በመጨረሻም በአገር ውስጥና በውጪ አገር ተቀምጠው የተለያዩ የሚዲያ አውታሮችን በመጠቀም አገር በማፍረስ ተግባር ላይ የተሰማሩ፡-

1/ዶክተር እዝቅኤል ገቢሳ
2/ዶክተር አወል አሎ ቃሲም
3/ዶክተር ኢታና ሀብቴ
4/ዶክተር ፀጋዬ አራርሳ
5/አቶ ዳንኤል ብርሃኔ
6/አቶ ፍፁም ብርሃኔ
7/አቶ አሉላ ሰለሞን
8/ ሠናይት መብርሃቱ 

በፈፀሙት የአገር ማፍረስ ወንጀል በሕግ የሚፈለጉ መሆኑን እናስታውቃለን ሲል የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡
Federal police say arrest warrants have been issued for seven individuals and 27 military officers using various media outlets, including Daniel Berhane.
 ****************

 Daniel Berhane, Dr. Ezekiel Gebisa, Dr. Awel Alo Qasim and five other individuals are wanted for their alleged involvement in the robbery of 27 military officers at various levels of treason.  The Federal Police announced that an order has been issued.

 According to the statement, in addition to the 117 general officers, senior officers and non-commissioned officers who were previously charged with treason, the following seven military officers at various levels have been issued arrest warrants.

 Accordingly:
 1 / Major General Zewdu Kiros Gebrekidan
 2 / Colonel Tewolde Gebretensay
 3 / Colonel Gebre-Egziabher prayed
 4 / Colonel Mane Gebremichael
 5 / Captain Tewolde Gebremedhin
 6 / The assassination of Colonel Getnet
 7 / Commissioner Reta Tesfaye

 In connection with this, the names of 20 individuals who have been found guilty of embezzling large sums of money from their previous military responsibilities and their close ties to the Junta TPLF are as follows.
 1. Lt. Gen. Tadesse descended
 2. M / G Gebre Adhana (Gebre Dilla)
 3. Tekleberhan Woldearegay (Coin)
 4. Maj. Gen. Berhane Negash
 5. M / J Maesho Beyene
 6. M / J Ibrahim Abdul Jalil
 7. M / J Yohannes Woldegiorgis
 8. M / J Negassi Tkue
 9. B / J Abadi France
 10. B. Tsegaye Tesema (Patrice)
 11. B / J Feeding Power
 12. B / J Teklay Asheber
 13. B. Haile Selassie Girmay
 14. B / J Mulugeta Berhe
 15. Col. Tewolde Gebretensay
 16. Col. Gebre Egziabher Alemseged
 17. Col. Dejen Girmay
 18. Col. Mane Gebremichael
 19. Col. Gebrehans Abate (Wadi Abate)
 20. Captain Tewolde Gebremedhin (Wadi Adwa)

 In order to recover the stolen property from the public, the police asked you to provide the exact address of the stolen property by calling the Federal Police Commission's Crime Prevention Bureau telephone number-011 1 55 12 00 or toll-free number 861 or the Bureau of Criminal Investigation.

 Finally, local and foreign activists using various media outlets are engaged in demolition activities.

 1 / Dr. Ezekiel Gebisa
 2 / Dr. Awel Alo Qasim
 3 / Dr. Itana Habte
 4 / Dr. Tsegaye Ararsa
 5 / Mr. Daniel Berhane
 6 / Mr. Fitsum Berhane
 7 / Alula Solomon
 8 / The light of the sun

 The Federal Police Commission has announced that they are being prosecuted for their crimes of genocide.

No comments:

Post a Comment