Wednesday, November 25, 2020

The European Union (EU) has said it is not interested in interfering in Ethiopia's internal affairs

የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ የመግባት ፍላጎት እንደሌለው ገለፀ

****************

የኢትዮጵያ መንግሥት በጀመረው ሕግ የማስከበር እርምጃ የአውሮፓ ህብረት በሀገሪቱ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ የመግባት ፍላጎት እንደሌለው ገለፀ።
 
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ህብረት የአደጋ ስራ አመራር ኮሚሽነር ጃኔዝ ሌናርቺች ጋር በብራሰልስ ተገናኝተው በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ መክረዋል።
 
ኮሚሽነሩ በዚሁ ወቅት የኢትዮጵያ መንግሥት በጀመረው ሕግ የማስከበር እርምጃ የአውሮፓ ህብረት በሃገሪቱ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ የመግባት ፍላጎት የለውም ብለዋል።
 
ኢትዮጵያ ለህብረቱ ስትራቴጂያዊ አጋር ሀገር መሆንዋን የጠቀሱት ኮሚሽነሩ፤ በሕግ ማስከበር እንቅስቃሴው ለንፁሃን ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ የሚሰጥበትን መንገድ ለማመቻቸት በመንግሥት የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።
 
አቶ ደመቀ በበኩላቸው ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ድንጋጌዎችን ታሳቢ በማድረግ እና ነባራዊ ሁኔታውን በማጥናት ሰብዓዊ ድጋፍ ተደራሽ የሚደረግበትን አግባብ አስረድተዋል።
 
ንፁሃን ዜጎች ለከፋ ቀውስ ተጋላጭ እንዳይሆኑ እና ሰብዓዊ ድጋፍ በፍጥነት ተደራሽ ለማድረግ መንግሥት የጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል ማለታቸውን ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

The European Union (EU) has said it is not interested in interfering in Ethiopia's internal affairs

 ****************

 The European Union (EU) has said it is not interested in interfering in the country's internal affairs.

 Deputy Prime Minister and Minister of Foreign Affairs Demeke Mekonnen met with EU Commissioner for Disaster Management Janice Lenarchich in Brussels to discuss current affairs in Ethiopia.

 He said the EU is not interested in interfering in the country's internal affairs.

 "Ethiopia is a strategic partner for the union," he said.  He called on the government to intensify its efforts to provide humanitarian assistance to innocent people.

 Demeke, for his part, explained how humanitarian assistance can be achieved by taking into account international human rights conventions and studying the current situation.

 According to information obtained from the Office of the Deputy Prime Minister, the government will continue to intensify its efforts to ensure that innocent people are not exposed to the worst of the crisis and that humanitarian assistance is readily available.

No comments:

Post a Comment

Note: Only a member of this blog may post a comment.

የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት በሙሉ እንዲሁም አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አናስተካክላለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment) እንችላለን። የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViberም ሆነ Whatspp ይደውሉልን። ስልክ ቁጥራችን 619 255 5530 ነው ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Translate

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon

Call Yebbo

የቦ ኮሚኒኬሽን ኔት ወርክ ፣ ለ25 አመታት በላይ የስራ ልምድ ያካበተው የእናንተው በእናንተው። ከምሰጣቸው አገልግሎቶች ውስጥ የውክልና አገልግሎት መስጠት የኢትዮጵያ ፓስፖርት አገልግሎት መስጠት የቢጫ ካርድ የማውጣት አገልግሎት የታክስ አገልግሎት መስጠት (የትም የኢትዮጵያ ግዛት ይኑሩ) የጉዞ ወኪል የትርጉም ስራ አገልግሎት ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 619-255-5530 ይደውሉ።