ሰበር ዜና
የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት አዲግራትን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ዛሬ ማለዳ የህወሓትን ጁንታ ሃይል ድል አድርጎ የአዲግራት ከተማን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ማጣሪያ አስታወቀ፡፡
የመከላከያ ሰራዊቱ አሁን ላይ ወደ መቐለ እያመራ መሆኑንም አስታውቋል፡፡
ሰራዊቱ በትናንትናው እለት አክሱምን መቆጣጠሩ የሚታወስ ነው፡፡
Breaking News
The FDRE has taken full control of Adigrat
Addis Ababa: November 20, 2014 (FBC) The Federal Democratic Republic of Ethiopia (FDRE) Defense Forces have this morning defeated the TPLF Junta forces and taken full control of Adigrat town, according to the state of emergency.
He also said that the Defense Forces are currently advancing towards Mekelle.
It is to be recalled that the army took control of Axum yesterday.
No comments:
Post a Comment