Saturday, November 21, 2020

The FDRE has taken full control of Adigrat

ሰበር ዜና

የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት አዲግራትን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ዛሬ ማለዳ የህወሓትን ጁንታ ሃይል ድል አድርጎ የአዲግራት ከተማን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ማጣሪያ አስታወቀ፡፡

የመከላከያ ሰራዊቱ አሁን ላይ ወደ መቐለ እያመራ መሆኑንም አስታውቋል፡፡

ሰራዊቱ በትናንትናው እለት አክሱምን መቆጣጠሩ የሚታወስ ነው፡፡

Breaking News

 The FDRE has taken full control of Adigrat

 Addis Ababa: November 20, 2014 (FBC) The Federal Democratic Republic of Ethiopia (FDRE) Defense Forces have this morning defeated the TPLF Junta forces and taken full control of Adigrat town, according to the state of emergency.

 He also said that the Defense Forces are currently advancing towards Mekelle.

 It is to be recalled that the army took control of Axum yesterday.

No comments:

Post a Comment