Wednesday, December 2, 2020

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮቪድ-19 ክትባትን ጨምሮ ሌሎች ክትባቶች የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ለመጀመር ከአሊባባው ሳይናው ድርጅት ጋር ስምምነት ተፈራረመ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮቪድ-19 ክትባትን ጨምሮ ሌሎች ክትባቶች የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ለመጀመር ከአሊባባው ሳይናው ድርጅት ጋር ስምምነት ተፈራረመ
****************** 

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመድኃኒት ማቀዝቀዣ በተገጠመላቸው የካርጎ አውሮፕላኖቹ የኮቪድ-19 ክትባትን ጨምሮ ሌሎች ክትባቶች የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ለመጀመር ከአሊባባው ሳይናው ግሎባል ድርጅት ጋር ስምምነት ተፈራርሟል። 

የትራንስፖርት አገልግሎቱ የመድኃኒት ማቀዝቀዣ እና የሙቀት ቁጥጥር በተገጠመላቸው አውሮፕላኖቹ የሚሰጥ መሆኑ ተገልጿል። 

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮሮና ቫይረስ ክትባትን ለማጓጓዝ ሙሉ ዝግጅቹን አጠናቆ ክትባቱ ለትራንስፓርት ዝግጁ እስከሚሆን በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኝ አየር መንገዱ ገልጿል። 


No comments:

Post a Comment