Call Yebbo

የቦ ኮሚኒኬሽን ኔት ወርክ ፣ ለ25 አመታት በላይ የስራ ልምድ ያካበተው የእናንተው በእናንተው። ከምሰጣቸው አገልግሎቶች ውስጥ የውክልና አገልግሎት መስጠት የኢትዮጵያ ፓስፖርት አገልግሎት መስጠት የቢጫ ካርድ የማውጣት አገልግሎት የታክስ አገልግሎት መስጠት (የትም የኢትዮጵያ ግዛት ይኑሩ) የጉዞ ወኪል የትርጉም ስራ አገልግሎት ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 619-255-5530 ይደውሉ።

Call Yebbo

YebboTax Ethiopian Banner
ለአሜሪካ ታክስ ከፋዮች፣ አመታዊ ታክሳችሁን፣ ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Backtax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amdment) ካላችሁ የትም ሆናችሁ ማሰራት ትችላለችሁ።የኢትዮጵያ ፓስፖርት፣ የቢጫ ካርድ፣ ውክልና፣ የትርጉም ስራ ይፈልጋሉ? በViber/WhatsApp በ619 255 5530 ደውሉልን። info@yebbo.com Yebbo.com

Tuesday, January 18, 2022

Ethiopian Airlines breaks new ground in Gondar by flying 22 domestic flights in a single day.a

ጎንደር  : ክብረ ወሰን ተሰበረ ✈️✈️✈️

#Ethiopia  | የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአንድ ቀን ብቻ 22 የሀገር ውስጥ በረራ በማድረግ በሀገር ውስጥ በአንድ ቀን ውስጥ የሚደረገውን የጉዞ ታሪክ ጎንደር ላይ  አዲስ ክብረ ወሰን መሰበሩ ተገለፀ።
 ነገ ጥር 10 ቀን 2014 ዓ.ም 22 የሚደርሱ በረራዎች የሚደረግ ሲሆን ከዚህ ውስጥ አራቱ ቦይንግ አውሮኘላኖች  መሆናቸው ታውቋል።

በዚህም በነገው እለት ወደ ጎንደር ከተማ የሚደረገው በረራ ቁጥር 22  በመድረስ አዲስ ክብረ ወሰን ሆኖ መመዝገብን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አሳውቋል።

ዛሬ  ከአዲስ አበባ ጎንደር 15 በረራዎች ተደርጓል።

ትናትን ጨምሮ 40 በረራዎች ይከናወናሉ።

Gondar: Dignity Broken ✈️✈️✈️

 #Ethiopia |  Ethiopian Airlines breaks new ground in Gondar by flying 22 domestic flights in a single day.

 There will be 22 flights tomorrow, January 10, 2014, four of which are Boeing aircraft.

 Ethiopian Airlines has announced that the 22nd flight to Gondar will be registered tomorrow.

 There were 15 flights from Addis Ababa to Gondar today.

 There will be 40 flights, including yesterday

No comments:

Post a Comment

Note: Only a member of this blog may post a comment.

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon