የቦ ታክስ
ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com
Sunday, January 24, 2021
Ethiopian Land Tenure and Property Rights Law
የኢትዮጵያ የመሬት ይዞታ እና የቤት ባለቤትነት መብት ህግ
የመሬት ይዞታ መብት እና የቤት ባለቤትነት መብቶች የንብረት መብቶች ሲሆኑ ከማይነቀሳቀሱ የንብረት መብቶች ውስጥ የሚመደቡ ናቸው (የፍ/ህ/ቁ 1030)፡፡ ይህም ሁለቱን መብቶች አንድ የሚያደርጋቸው የመጀመርያው ጉዳይ ነው፡፡
ዜጎች በመሬት ላይ ያላቸው መብት የመሬት ይዞታ መብት ሲሆን ከሽያጭ በስተቀር በመሬቱ ላይ የመጠቀም፣ የይዞታ መብታቸውን በስጦታ፣ በውርስና በኪራይ ለማስተላለፍ ይችላሉ፡፡
በሌላ በኩል የግል የቤት ባለቤትነት መብት ደግሞ ለሁሉም ዜጎች እና ህጋዊ ሰውነት ላላቸው ድርጅቶች በእኩልነት የተሰጠ መብት ሲሆን የቤት ባለንብረት የሆኑ ግለሰቦች ወይም ህጋዊ ሰውነት ያላቸው ድርጅቶች በቤቱ ላይ የመጠቀም፣ በስጦታ ወይም በውርስ የማስተላለፍ፣ የመሸጥ እና በሌላ ማንኛውም መንገድ ንብረቱን ለሌላ ወገን የማስተላለፍ መብት የሚሰጥ ነው፡፡
የቤት የግል ንብረት ባለቤትነት ባለቤቱ ቤቱን በሽያጭ ማስተላለፍን ጨምሮ ሌሎች የንብረት መብቶችን የሚሰጥ ሰፊ መብት ነው፡፡ እዚህ ላይ ልንመለከተው የሚገባው ጉዳይ አንድ የቤት ባለቤት የሆነ ሰው ሁለት መብቶችን አጣምሮ የያዘ ስለመሆኑ ነው፡፡ የመጀመርያው ቤቱን የገነባበት የመሬት ይዞታ መብቱ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ በመሬቱ ላይ የተገነባው ቤት ባለቤትነት መብቶች ናቸው፡፡ እነዚህን ሁለት የንብረት መብቶች ለየብቻ ተነጣጥለው ሊታዩ የሚችሉ ባይሆንም የመሬቱ ባለቤት መንግስት እና ህዝብ ሲሆን የቤቱ ባለቤት ደግሞ ቤቱን የገነባው የመሬት ባለይዞታ ግለሰብ ወይም ድርጅት ነው፡፡ ስለሆነም አንድ የቤት ባለቤት በይዞታ መሬቱ ላይ ቤት ሰርቶ ሲሸጥ ቤቱ እና ቤቱ የተሰራበት ይዞታ ተነጣጥለው ሊታዩ የሚችሉ ባለመሆናቸው (intrinsic element) በመሆናቸው የይዞታ መብቱንም ጭምር በሽያጭ እንዳስተላለፈ ይቆጣራል፡፡
የኢትዮጵያ ህዝቦች እና ብሄረሰቦች (አርሶ አደሮች፣ ዘላኖች እና የከተማ ኗሪዎች) በእኩልነት የመሬት ባለቤቶች እንደሆኑ ህገመንግስቱ በማያሻማ ሁኔታ ደንግጓል፡፡ ስለሆነም ሁሉም ዜጋ እኩል የሆነ የመሬት ባለቤትነት እና ተጠቃሚነት መብት ያለው ስለመሆኑ ተረጋግጧል ማለት ነው፡፡ ይህ ከሆነ ደግሞ የመሬት ስሪት በገጠር እና በከተማ በልዩነት ሊታይ የሚችል አይደለም፡፡ በገጠር እና በከተማ የመሬት ስሪት ልዩነት አለው ከተባለም ልዩነቱ መምጣት ያለበት አርሶ አደሩ ወይም ዘላኑ የገጠር የእርሻ መሬትና የግጦሽ መሬት ፍላጎት ያለው መሆኑ ሲሆን የከተማው ነዋሪ ደግሞ የመኖርያ ቤት መስርያ ወይም ለተሰማረበት የንግድ ስራ የሚመጥን የድርጅት ቤት መገንቢያ መሬት የማግኘት ፍላጎት ያላቸው መሆኑ ብቻ ነው፡፡
ስለሆነም ከፍ ሲል እንደገለጽነው ህገመንግስቱ በመርህ ደረጃ መሬት የህዝብ እና የመንግስት ነው ካለ በገጠር ያለውን የእርሻ መሬት እና የግጦሽ መሬት ለአርሶ አደሩ እና ለዘላኑ በነጻ እንዲተላለፍ ከፈቀደ በከተማ ለሚኖረው ነዋሪ እና ነጋዴም የቤት መስርያ ቦታ እና ለንግድ ድርጅቱ የሚያስፈልገውን የመስርያ ቦታ በነጻ ወይም ያለክፍያ ሊያገኝ ይገባው ነበር፡፡
እዚህ ላይ በአትኩሮት ልንመለከተው የሚገባው ጉዳይ በአሁኑ ስዓት በሃገራችን በተለይም በከተሞች አካባቢ የኗሪዎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ እና አዳዲስ ከተሞች ሳይቀር እየተፈጠሩ የመጡበት ጊዜ ላይ የምንገኝ በመሆኑ ከፍተኛ የሆነ የመኖርያ ቤት እጥረት አለ፡፡ ይህንን ችግር በመገንዘብ መንግስት በተለያዩ ጊዚያት የተለያዩ ፖሊሲዎችን እና የከተማ የመሬት ስሪት አዋጆችን በማውጣት ወደስራ ገብቶ የነበር ቢሆነም የመኖርያ ቤት ችግሩን ለመቅረፍ አልቻለም፡፡ መጠለያ የማግኘት መብት ደግሞ መሰረታዊ መብት በመሆኑ በማንኛውም ምክንያት ሊገደብ የሚችል አይደለም፡፡ በመሆኑም ሁሉም ዜጋ በሃገሪቱ ሁሉም ክልሎች ተዘዋውሮ የመስራት እና በሚሰራበት አካባቢ የመኖርያ ቤት መስርሪያ ቦታ የማግኘት መብቱ ሊከበርለት ይገባ ነበር፡፡
ነገር ግን አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ የገጠር ኗሪው አርሶ አደር ወይም ዘላን መሬትን በነጻ የማግኘት እና በዚሁ መሬቱ ላይ የመኖርያ ቤት የመገንባት እና የቤት ባለቤት የመሆን እንዲሁም በመሬቱ ላይ የግብርና ስራዎችን የማከናወን ኢኮነሚያዊ መብቱ የተረጋገጠለት ሲሆን የከተማው ነዋሪ በተቃራኒው ግን መሬትን ለመኖርያ ቤት መስርያም ይሁን ለንግድ ስራው ማካሄጃ የሚያገኘው በክፍያ ነው፡፡ እዚህ ላይ ልብ ሊሉት የሚገባው ጉዳይ የገጠሩ ኗሪ መሬትን በነጻ የሚያገኘው ቢሆነም ከዚህ ይዞታው ሲነሳም መንግስት ወይም የከተማው ነዋሪ ተገቢው ካሳ የሚከፈለው መሆኑ ሲሆን በመሬቱ ላይ እኩል መብት ያለው የከተማው ነዋሪ በገጠር ለሚኖርው ካሳ እንዲከፍል መደረጉ የፍትሃዊነት ጥያቄን ከማስነሳቱ ባሻገር በከተማ የሚኖሩ ዜጎችን በሃገሪቱ ኢኮነሚ እኩል ተጠቃሚ የመሆንን እና ንብረት የማፍራት መብታቸውን የሚገድብ መሆኑን መገንዘብ ይቻላል፡፡ ከዚህም ባሻገር አሁን ያለው የገጠር መሬትን ለማስተዳደር የወጡ አዋጆች በከተማ ገቢ በሚያስገኝ ስራ ላይ የተሰማራ ማንኛውም የከተማ ነዋሪ ስራውን ትቶ አርሶ አደር ስካልሆነ ድረስ የገጠር መሬት ተጠቃሚ መሆን እንደማይችል የሚደነግግ ሲሆን ከዚህ በተቃራኒ በገጠር የመኖርያ ቤት ሰርቶ የቤት ባለቤት የሆነው እና በእርሻ ስራ የሚተዳደረው አርሶ አደር ግን እንደከተማው ኗሪ በከተማ የመኖርያም ይሁን የንግድ ድርጅት መስርያ ቦታን በህግ በተወሰነ ክፍያ በእኩልነት የማግኘት መብቱ ተረጋገጠ ነው።
Ethiopian Land Tenure and Property Rights Act
Land rights and property rights are property rights and are classified as immovable property rights (Law 1030). This is the first thing that unites the two rights.
Citizens' right to land is the right to own land, which can be used for sale, inheritance, inheritance and lease, except for sale.
Private property ownership, on the other hand, is an equal right for all citizens and legal entities, and gives homeowners or legal entities the right to use, gift or inherit the home, sell it, and transfer the property in any other way.
Private property ownership is a broad right that gives the owner other property rights, including the sale of the home. The point is, a homeowner has two rights. The first is the right to own the land on which the house is built, and the second is the right to own the house built on the land. Although these two property rights cannot be viewed separately, the landowner is the government and the people, and the landlord is the person or organization that built the house. Therefore, when a landlord builds a house on the land and sells it, the house and the house are not considered separate (intrinsic element).
Saturday, January 23, 2021
ከመተከል ተፈናቃዮች የተመለመሉ ሚሊሻዎችን በማደራጀት ማኅበረሰቡን ከጥቃት መከላከል የሚያስችል አደረጃጀት እንዲፈጠር ተወስኗል፦ አቶ ደመቀ መኮንን
ከመተከል ተፈናቃዮች የተመለመሉ ሚሊሻዎችን በማደራጀት ማኅበረሰቡን ከጥቃት መከላከል የሚያስችል አደረጃጀት እንዲፈጠር ተወስኗል፦ አቶ ደመቀ መኮንን
*********************
ከመተከል ከተፈናቀሉ የኅብረተሰብ ክፍሎች የተመለመሉ ሚሊሻዎችን በማደራጀት ማኅበረሰቡን በዘላቂነት ከጥቃት መከላከል የሚያስችል አደረጃጀት እንዲፈጠር መወሰኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ።
አቶ ደመቀ ይህን የገለጹት ከመተከል የተፈናቀሉ እና በቻግኒ ራንች በተባለ መጠለያ ጣቢያ ከተጠለሉ ተጎጂዎች ጋር ባደረጉት ውይይት ነው።
የአካባቢውን ሰላም በማረጋገጥ ተፈናቃዮችን ወደ ቀያቸው የመመለስ እና ከማኅበረሰቡ ጋር እርቅ የማካሄድ ሥራ እንደሚሠራም ተናግረዋል።
መንግሥት በተለያየ ምክንያት ለችግር ለተጋለጡ ዜጎች ቅድሚያ በመስጠት የማቋቋም ሥራ እየሠራ ይገኛል ያሉት አቶ ደመቀ፣ የመተከል ተፈናቃዮችን በዘላቂነት ለማቋቋም ቁርጠኛ መሆኑንም ገልጸዋል።
በውይይቱ ላይ በቤኒ ሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመተከል ዞን ኮማንድ ፖስት አስተባባሪ ተስፋዬ ቤልጅጌ፣ የኮማንድ ፖስቱ ዋና አስተባባሪ ሌ/ጄ አስራት ዴኔሮ፣ አርቲስት እና አክቲቪስት ታማኝ በየነን ጨምሮ የፌዴራል እና የክልል የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
በራሔል ፍሬው
Demeke Mekonnen: It has been decided to organize militias to recruit IDPs from the plant.
*********************
Deputy Prime Minister and Minister of Foreign Affairs, Demeke Mekonnen, said it has decided to form a militia to protect the community in a sustainable manner by organizing militias recruited from the displaced communities.
Demeke made the remarks in an interview with victims displaced from the plantation and sheltered at Chagni Ranch.
He said efforts will be made to ensure peace in the area, repatriate IDPs and reconcile with the community.
Demeke said the government is working to rehabilitate the displaced people for various reasons.
Federal and regional officials, including Tesfaye Beljige, coordinator of the post-zone command post in Beni Shangul Gumuz, Lt. Gen. Asrat Denero, artist and activist Tamagne Beyenen, were present at the meeting.
By Rachel Fruit
/
/
Wednesday, January 20, 2021
ኢትዮጵያ በወታደራዊ ኃይል ጥንካሬ ከአፍሪካ 6ኛ ከዓለም 60ኛ ሆነች
በያዝነው የፈረንጆቹ ዓመት በወታደራዊ ኃይል ጥንካሬ ዝርዝር ውስጥ ከገቡት የአፍሪካ አገራት መካከል ኢትዮጵያ የስድስተኛነትን ቦታ ስትይዝ በዓለም 60ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣላች።
የተለያዩ መረጃዎችን መሠረት በማድረግ በየዓመቱ የአገራትን ወታደራዊ ጥንካሬ የሚያሳይ ደረጃን የሚያወጣው 'ግሎባል ፋየር ፓወር' የተባለው ተቋም ለዚህ ዓመት ባወጣው ዝርዝር ውስጥ 35 የአፍሪካ አገራት የተካተቱ ሲሆን ኢትዮጵያ የ6ኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች።
በደረጃው ሰንጠረዥ መሠረት ግብጽ ከአፍሪካ ቀዳሚዋ ስትሆን፣ በመከተል ደግሞ አልጄሪያ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ናይጄሪያ፣ ሞሮኮና ኢትዮጵያ በቅደም ተከተል ተቀምጠዋል። የኢትዮጵያ ጎረቤት ሱዳን ደግሞ በ10ኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች
ግሎባል ፋየር ፓወር በዓለም ዙሪያ ካሉ አገራት መካከል ባደረገው የወታደራዊ ጥንካሬ ምዘና፣ ከ50 በላይ መመዘኛዎችን የተጠቀመ ሲሆን በዚህም አገራት ያላቸውን የወታደራዊ ኃይል ጥንካሬ በዝርዝር ይፋ አድርጓል።
ድርጅቱ የ138 አገራት ወታደራዊ ጥንካሬን የመዘነ ሲሆን፣ በዓለም በወታደራዊ ኃይላቸው ኃያላን ተብለው በቀዳሚነት የተቀመጡት አሜሪካ፣ ሩሲያ፣ ቻይና፣ ሕንድ፣ ጃፓንና ደቡብ ኮሪያ ከአንድ አስከ ስድስተኛ ያለውን ደረጃ ይዘዋል።
በዚህ ዝርዝር ውስጥ ኢትዮጵያ በ60ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠች ሲሆን ግብጽ በ13ኛ ደረጃ፣ ሱዳን ደግሞ በ77ኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ።
ደረጃውን ያወጣው ግሎባል ፋየር ፓወር የየአገራቱን ወታደራዊ የሰው ኃይል፣ ከታጠቁት መሳሪያዎች ጋር በማቅረብ አነጻጽሮ ነው የዓለም አገራትን ወታደራዊ ኃይል ደረጃን ይፋ ያደረገው።
በያዝነው አዲሱ የፈረንጆች ዓመት በዝርዝሩ ውስጥ የ138 አገራት ወታደራዊ ኃይል የተገመገመ ሲሆን፤ የእያንዳንዱ አገር ወታደራዊ አቋም ከተራዘመ የማጥቃትና የመከላከል ወታደራዊ ዘመቻ አቅም አንጻር በተለያዩ መመዘኛዎች ተግምግሞ ነው በግሎባል ፋየር ፓወር ደረጃ የተሰጠው።
የዓመቱ የአገራት ወታደራዊ አቅም ደረጃ ዝርዝር ሲወጣ፣ የሕዝብ ብዛት፣ የሠራዊት መጠን፣ የታጠቁት መሣሪያ፣ የገንዘብ አቅም፣ የአቅርቦት ብቃትና መልክአ ምድራዊ አቀማመጥን ጨምሮ ከ50 በላይ መመዘኛዎችን ተጠቅሟል ተብሏል።
በዚህ ዓመቱ የአገራት ወታደራዊ አቅም አመላካች ዝርዝር ውስጥ ከ35 የአፍሪካ አገራት 6ኛ፣ ከ138 የዓለም አገራት መካከል ደግሞ በ60ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠችው ኢትዮጵያ፣ ካላት 108 ሚሊዮን ሕዝብ አንድ በመቶው ወይም 162 ሺህ የሚሆነው በሠራዊት አባልነት ታቅፏል ተብሏል።
በሠራዊት ብዛት የኢትዮጵያ ሠራዊት 162 ሺህ ወታደሮች ሲኖሯት፣ 24 ተዋጊ አውሮፕላኖች፣ 8 ተዋጊ ሄሊኮፕተሮች፣ 365 ታንኮች፣ 130 ብረት ለበስ ተሽከርካሪዎች፣ 480 ከባድ መድፎች፣ 180 የሮኬት መተኮሻዎች እንዲሁም 65 ቀላል መድፎች ሲኖሩት የአገሪቱ ዓመታዊ ወታደራዊ በጀት ደግሞ 520 ሚሊዮን ዶላር እንደሆነ ግሎባል ፋየር ፓወር ገልጿል።
ከዚህ አንጻር በአህጉረ አፍሪካ በወታደራዊ ኃይል ቀዳሚ የሆነችው ግብጽ ከ104 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ያላት ሲሆን፣ አጠቃላይ የወታደር ብዛቷ ደግሞ 930 ሺህ፣ ታዋጊ አውሮፕላን 250፣ ተዋጊ ሄሊኮፕተር 91፣ ታንኮች 3735፣ ከባድ መድፍ 2200፣ ብረት ለበስ ተሽከርካሪዎች 11ሺህ ሲኖራት፣ 10 ቢሊዮን ዶላር የመከላከያ በጀቷ እንደሆነ የደረጃው ሰንጠረዥ አመልክቷል።
ከ138 አገራት መካከል በ77ኛ ደረጃ ላይ የምትገኘው ሱዳን ከ45 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ሲኖራት፣ አጠቃላይ ያላት ወታደር ብዛት 190 ሺህ ነው። በትጥቅ በኩል 45 ተዋጊ አውሮፕላኖች፣ 43 ተዋጊ ሄሊኮፕተሮች፣ 830 ታንኮች፣ 450 ብረት ለበስ ተሽከርካሪ አላት። የአገሪቱ ዓመታዊ የመከላከያ በጀት 4 ቢሊየን ዶላር ነው።
በአፍሪካ አህጉር ግብጽ በወታደራዊ ኃይል የመጀመሪያውን ደረጃ ስትይዝ፣ ኢትዮጵያ 6ኛ፣ ሱዳን ደግሞ 10ኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች። በዚህ ዝርዝር ውስጥ ከኢትዮጵያ ጎረቤት አገራት መካከል ኬንያ ከአፍሪካ 12ኛ፣ ደቡብ ሱዳን 22ኛ፣ ሶማሊያ ደግሞ 34ኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ።
በግሎባል ፋየር ፓወር የአገራት ወታደራዊ ጥንካሬ የደረጃ ዝርዝር ውስጥ ከ54ቱ የአፍሪካ አገራት የተካተቱት 35 ብቻ ናቸው። በዚህም ምክንያት በወታደራዊ የጥንካሬ አመላካች የደረጃ ሰንጠረዡ ውስጥ 19 የአፍሪካ አገራት ያልተካተቱ ሲሆን የኢትዮጵያ ጎረቤት የሆኑት ኤርትራና ጂቡቲ በዚህ ውስጥ ካልገቡት መካከል ናቸው።
የኢትዮጵያ መከላከያ ኃይል በተለያዩ የአፍሪካ አገራት ውስጥ፣ በአፍሪካ ሕብረት እና በተባበሩት መንግሥታት ስር የሠላም ማስከበር ተልዕኮን ተቀብሎ በመሰማራት ከሌሎች የአህጉሪቱ አገራት የበለጠ ሚና እንዳለው የሚነገር ሲሆን፤ ለተባበሩት መንግሥታት የሠላም ማስከበር ስራ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ወታደሮችን በማቅረብ ቀዳሚ መሆኑ ይጠቀሳል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ወደ ሥልጣን ከመጡ በኋላ በአገሪቱ ሠራዊት አደረጃጀት ላይ ለውጦች እየተደረጉ መሆናቸው፣ እንዲሁም ሠራዊቱን በሥልጠናና በትጥቅ የማዘመን ሥራ እተካሄደ መሆኑ መገለጹ ይታወቃል።
Monday, January 18, 2021
Wednesday, January 13, 2021
ስዩም መስፍንን እና አባይ ፀሐዬን ጨምሮ የጁንታው ቀንደኛ አመራሮች ተደመሰሱ source EBC
ስዩም መስፍንን እና አባይ ፀሐዬን ጨምሮ የጁንታው ቀንደኛ አመራሮች ተደመሰሱ
**************************
የመከላከያ ሰራዊት ሀይል ስምሪት መምሪያ ሀላፊ ብርጋደል ጀነራል ተስፋዬ አያሌው፣ ጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት እና ሌሎች የፌዴራል የፀጥታ ተቋማት ዛሬም እንደ ትናንቱ አስደናቂ ጀግንነታቸውን በአንፀባራቂ ድል ታጅበው በድል መወጣት መቀጠላቸውን ለኢዜአ ገልፀዋል።
አሁንም የተቀሩትን የጁንታ አመራሮች የገቡበት ገብተው የማደን ተግባራቸውን አጠናክረው ቀጥለዋልም ብለዋል።
የጁንታው ቡድን ከትጥቅ ትግሉ ጀምሮ በስልጣን ላይ እያለ ኢትዮዽያዊ፣ ከስልጣን ሲወርድና የማይመች ሁኔታ ሲፈጠር ደግሞ አገርን የመበታተንና የማተራመስ ስትራቴጂ ነድፎ የማያሸንፈውንና የማይወጣውን ውጊያ በአባት አርበኝነት ለመፈፀም ሲንቀሳቀስ እንደቆየ ጠቁመዋል።
ከዚህ ተግባሩ ሊቆጠብም ሆነ ከትላንት ሊማር ያልቻለው የጁንታው ቡድን በሰራዊታችን ላይ ውጊያ ከፍቶ በለኮሰው እሳት በመለብለብ ላይ እንደሚገኝም አረጋግጠዋል።
የጁንታው ቡድን አመራሮች ባለፈው ጥቅምት መጨረሻ በመቀሌ በተካሄደው ዘመቻና ድምሰሳ ወቅት በ48 ሰዓት እጅ እንዲሰጡ ቢለመኑም፣ በማናለብኝነትና ትዕቢተኝነት እምቢ በማለት ወደ ጫካ መግባታቸውን ብርጋዴል ጀነራል ተስፋዬ አስታውሰዋል።
በድጋሚም የአገር መከላከያ ሰራዊት የሀገር ሽማግሌ ጭምር በመላክ እጅ እንዲሰጡ፣ ትጥቅ እንዲፈቱና ጉዳዩቸው በህግ እንዲታይ ቢያስጠይቅም አሻፈረኝ ብለውና የያዙትን የጥበቃ ሀይል በመተማመን እንዲሁም “ተመልሰን እንነሳለን” በሚል የድሮ ብሂል ተሳስተው ያለ እድሜያቸው በዱር በገደሉ ተሸሽገዋል ብለዋል፤ ዋሻዎችን በመጠቀምም ከጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊታችን እይታ ውጪ ለመሆን ጥረት በማድረግ ላይ ናቸው ሲሉም ገልፀዋል።
ሆኖም ደከመኝ ሰለቸኝ የማይለው ጀግናዊ የሀገር መከላከያ ሰራዊትና ሌሎች የፌዴራል የፀጥታ ሀይሎች በዛሬው እለት በጋራ ባደረጉት ጠንካራ ፍተሻ በተከዜ ወንዝ ዳርቻ ቀደም ሲል ሰራዊቱን በማስመታት ኢትዮጵያን ለማተራመስ ሲንቀሳቀሱ፣ ሲያቅዱና ሲመሩ የነበሩ ቀንደኛ የጁንታው አመራሮች ከጥበቃ ሀይላቸው ጋር በነበረው ተኩስ ልውውጥ በውጊያ ላይ ከነጥበቃዎቻቸውና የጥበቃ ወታደራዊ አራሮቻቸው ጋር መደምሰሳቸውን ለኢዜአ ገልፀዋል።
እነዚሁ በነበረው ውጊያ ከጥበቃዎቻቸው ጋር አብረው የተደመሰሱ የጁንታው አመራሮች፣
1. አቶ ስዩም መስፍን፣ የቀድሞው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የነበሩ እንዲሁም ውጊያውን የመሩና ሰራዊቱ ከቦታ ቦታ እንዳይንቀሳቀስ ያዘዙ፣ በመጨረሻም በሰራዊቱ ላይ ውጊያ እንዲከፈት ትዕዛዝ የሰጡ፣
2. አቶ አስመላሽ ወልደስላሴ፣ የጁንታው ከፍተኛ የፖለቲካ አመራር የነበሩ
3. አቶ አባይ ፀሃዬ፣ የጁንታው ከፍተኛ የፖለቲካ አመራር የነበሩ
4. ኮሎኔል ኪሮስ ሀጎስ ከመከላከያ የከዳ ከነጥበቃዎቻቸው ተደምስሰዋል
በሌላ በኩል በቁጥጥር ስር የዋሉ ወታደራዊና የክልል አመራሮች
1. ኮሎኔል ገብረመስቀል ገብረ ኪዳን፣ ከመከላከያ የከዳ
2. ኮሎኔል ፍስሃ ብርሃኔ፣ ከመከላከያ የከዳ፣
3. ኮሎኔል ዘረአብሩክ ታደሰ፣ ከመከላከያ የከዳ፣
4. ኮማንደር ገብረኪዳን አስገዶም የልዩ ሀይል ክፍለ ጦር አዛዥ የነበረ
5. አቶ መብራህቶም ክንዴ ሀይሉ፣ የክልሉ ውሃ ስራዎች ድርጅት ፋይናንስ ሀላፊ የነበረ በቁጥጥር ስር ውለዋል።
የመከላከያ ሰራዊት ኃይል ስምሪት መምሪያ ሀላፊ ብርጋደል ጀነራል ተስፋዬ አያሌው፣ ባስተላለፉት መልዕክት፣ አሁንም በየዋሻው የተደበቁ የጁንታው ቡድን አባላት በሰላማዊ መንገድ እጅ እንዲሰጡ ጥሪ አቅርበዋል።
“ትርጉም ለሌለው ጁንታ ጠባቂ በመሆን ውድ ህይወታቸውን አትገብሩ፣ ከቻላችሁ ይዛችኋቸው፣ ካልቻላችሁ በሰላም ለሰራዊቱ እጅ እንድትሰጡ ጥሪ አቀርባለሁ” ብለዋል።
በሀገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ አንዳንድ የትግራይ ተወላጆች ጁንታው ተመልሶ ይመጣል በሚል ያላቸው ግምት የተሳሳተና የጁንታው ቡድን ዘመን ያከተመ መሆኑን አውቀው፣ ከሀገራቸውና ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ ሽግግር መንግስት ጎን በመሆን ትግራይን እንዲያደራጁ፣ እንዲያለሙና መላው ህዝብም የጀመረውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል።
የቪዲዮ መረጃዎቻችንን ለማግኘት ትክክለኛውን የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
https://www.youtube.com/c/EBCworld/
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://t.me/EBCNEWSNOW
በምስል የሚገኙ መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የኢንስታግራም ገፃችንን ይከተሉ
https://www.instagram.com/ebcnews1/
አጫጭርና ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት የትዊተር ገፃችንን ይከተሉ
https://twitter.com/ebczena
Monday, January 11, 2021
All The Members Of Congress Who Have Tested Positive For COVID-19
All The Members Of Congress Who Have Tested Positive For COVID-19
Here’s a running list of all the lawmakers who have tested positive (or been diagnosed with a presumed infection) and when they announced it. This list will be updated if and when more cases are reported.
1) Rep. Mario Diaz-Balart (R-Fla.) ― March 18
2) Rep. Ben McAdams (D-Utah) ― March 18
3) Rep. Joe Cunningham (D-S.C.) ― March 19
4) Sen. Rand Paul (R-Ky.) ― March 22
5) Rep. Mike Kelly (R-Pa.) ― March 27
6) Rep. Nydia Velazquez (D-N.Y.) ― March 30
7) Rep. Neal Dunn (R-Fla.) ― April 9
8) Rep. Tom Rice (R-S.C.) ― June 15
9) Rep. Morgan Griffith (R-Va.) ― July 14
10) Rep. Louie Gohmert (R-Texas) ― July 29
11) Rep. Raul Grijalva (D-Ariz.) ― Aug. 1
12) Rep. Rodney Davis (R-Ill.) ― Aug. 5
13) Sen. Bill Cassidy (R-La.) ― Aug. 20
14) Rep. Dan Meuser (R-Pa.) ― Aug. 22
15) Rep. Jenniffer González-Colón (R-P.R.) ― Aug. 25
16) Rep. Jahana Hayes (D-Conn.) ― Sept. 20
17) Sen. Mike Lee (R-Utah) ― Oct. 2
18) Sen. Thom Tillis (R-N.C.) ― Oct. 2
19) Sen. Ron Johnson (R-Wis.) ― Oct. 3
20) Rep. Salud Carbajal (D-Calif.) ― Oct. 6
21) Rep. Mike Bost (R-Ill.) ― Oct. 9
22) Rep. Bill Huizenga (R-Mich.) ― Oct. 14
23) Rep. Drew Ferguson (R-Ga.) ― Oct. 30
24) Rep. Michael Waltz (R-Fla.) ― Nov. 9
25) Rep. Don Young (R-Alaska) ― Nov. 12
26) Rep. Cheri Bustos (D-Ill.) ― Nov. 16
27) Rep. Tim Walberg (R-Mich.) ― Nov. 16
28) Sen. Chuck Grassley (R-Iowa) ― Nov. 17
29) Rep. Ed Perlmutter (D-Colo.) ― Nov. 17
30) Rep. Dan Newhouse (R-Wash.) ― Nov. 18
31) Rep. Doug Lamborn (R-Colo.) ― Nov. 18
32) Sen. Rick Scott (R-Fla.) ― Nov. 20
33) Sen. Kelly Loeffler (R-Ga.) ― Nov. 21
34) Rep. Bryan Steil (R-Wis.) ― Nov. 22
35) Rep. Joe Courtney (D-Conn.) ― Nov. 22
36) Rep. Virginia Foxx (R-N.C.) ― Nov. 23
37) Rep. Rick Allen (R-Ga.) ― Nov. 24
38) Rep. Susie Lee (D-Nev.) ― Nov. 25
39) Rep. Ken Calvert (R-Calif.) ― Nov. 30
40) Rep. Austin Scott (R-Ga.) ― Nov. 30
41) Rep. Ted Budd (R-N.C.) ― Dec. 1
42) Rep. Robert Aderholt (R-Ala.) ― Dec. 4
43) Rep. Barry Loudermilk (R-Ga.) ― Dec. 15
44) Rep. Joe Wilson (R-S.C.) ― Dec. 16
45) Rep. Mike Rogers (R-Ala.) ― Dec. 17
46) Rep. Cedric Richmond (D-La.) ― Dec. 17
47) Rep. Rick Larsen (D-Wash.) ― Dec. 23
48) Rep. Gwen Moore (D-Wis.) ― Dec. 28
49) Rep. Kay Granger (R-Texas) ― Jan. 4
How Long It Takes For The Coronavirus Vaccine To Work
After a wild and unpredictable year, a coronavirus vaccine is finally here.
The first batches are expected to be delivered before the end of 2020 and will prioritize health care workers on the front lines. Gradually, as more doses become available, the rest of the population will get vaccinated throughout 2021.
Even when you get the vaccine, it’ll take some time for your body to build an immune response that’ll keep you safe and protected. Because of that delay and other unknowns related to the vaccine, doctors are asking people not to let their guard down even after getting vaccinated.
In other words, it’ll take time for the vaccine to kick in, and we should still plan to play it safe after getting the immunizations.
Sunday, January 10, 2021
አገርን ለመበታተን አቅደው በመከላከያ ሠራዊት ላይ እርምጃ እንዲወሰድ ያደረጉ አሸባሪዎችና ዋነኛ የጁንታው አመራሮች በቁጥጥር ስር ዋሉ።
#Ethiopia : ከአገር መከላከያ ሠራዊቱን በማስከዳት ተግባር ላይ ተሰማርተው የነበሩና በጦርነቱ ከሠራዊቱ ከድተው ጁንታውን የተቀላቀሉ ጄኔራል መኮንኖች፣ ከፍተኛ መኮንኖች፣ መስመራዊ መኮንኖችና የግል ጥበቃዎቻቸው ላይ እርምጃ መወሰዱንም የመከላከያ ሠራዊት ሃይል ስምሪት መምሪያ ሃላፊ ብርጋዴል ጄኔራል ተስፋዬ አያሌው ለኢዜአ ገልጸዋል።
ብርጋዴል ጄኔራሉ ጀግናው የአገር መከላከያ ሠራዊት፣ የፌዴራል ፖሊስና የብሔራዊ መረጃና ደህንነት ጥምር ሃይል የፍተሻ ተግባሩን አጠናክሮ መቀጠሉንም ተገልጿል።
ብርጋዴል ጄኔራል ተስፋዬ እንደገለፁት የቀድምው የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንትና ምክትል ፕሬዚዳንትን ጨምሮ ሰባት የጁንታው ሲቪል አመራሮች እንዲሁም ከመከላከያ ከድተው ጁንታውን የተቀላቀሉ አመራሮችም በቁጥጥር ስር ውለዋል።
በዚሁ መሰረት እርምጃ የተወሰደባቸው፡-
1ኛ- ሜጀር ጄኔራል ኢብራሂም አብዱልጀሊል፡- ቀደም ሲል የመከላከያ ሎጂስቲክ ሃላፊ የነበረና አሁን የጁንታው ሎጂስቲክ ሃላፊ የነበረ
2ኛ- ብርጋዴል ጄኔራል ገብረኪዳን ገብረማርያም፡- የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ሃላፊ የነበረና በጡረታ ከተሰናበተ በኋላ ጁንታውን የተቀላቀለ
3ኛ- አስር ከፍተኛ መኮንኖች
4ኛ - ሁለት መስመራዊ መኮንኖች
5ኛ- አንድ የክልሉ ረዳት ኮሚሽነር የነበረና ከፖሊስ ከድቶ ወደ ጁንታው የተቀላቀለ ናቸው።
በተጨማሪም የክልሉ ከፍተኛ ባለስልጣን የነበሩ የጁንታው አመራሮች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ብርጋዴል ጄኔራሉ ገልፀዋል።
እነዚህም
1ኛ- አቶ አባይ ወልዱ፡- የቀድሞ የክልሉ ፕሬዚዳንት የነበረ
2ኛ- ዶክተር አብርሃም ተከስተ- የክልሉ ምክትል ፕሬዚዳንት የነበረ
3ኛ- ዶክተር ረዳኢ በርሄ፡- የክልሉ ኦዲተር ሃላፊ የነበረ
4ኛ ዶክተር ሙሉጌታ ይርጋ፡- የክልሉ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ሃላፊ የነበረ
5ኛ- አቶ ዕቁባይ በርሄ- የሃይማኖት ጉዳይ ክትትል ሃላፊ የነበረ
6ኛ- አቶ ጌታቸው ተፈሪ፡- የክልሉ ፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤትና የሠላምና ደህንነት ሃላፊ የነበረ
7ኛ- ወይዘሮ ኪሮስ ሃጎስ፡- የክልሉ ማህበራዊ ጉዳይ ሃላፊ የነበረች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ገልፀዋል።
በተጨማሪም ሁለት ከመከላከያ ከድተው ጁንታውን የተቀላቀሉ ከፍተኛ መኮንኖች በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን እነሱም ኮሎኔል ገብረእግዚአብሄር አምባዬና ኮሎኔል ትርፏ አሰፋ መሆናቸውን ብርጋዴል ጄኔራሉ ለኢዜአ ገልፀዋል።
#Ethiopia #Ethiopian
Terrorists and senior Junta leaders have been arrested for plotting to destabilize the country.
#Ethiopia: Brigadier General Tesfaye Ayalew, head of the Defense Forces Deployment Department, told ENA that action has been taken against generals, senior officers, line officers and their bodyguards who defected from the army and joined the junta.
Brigadier General also said that the Joint Defense Forces, the Federal Police and the National Intelligence and Security Coalition have intensified their search operations.
According to Brigadier General Tesfaye, seven Junta leaders, including the former president and vice-president of the Tigray region, as well as leaders who defected from the defense and joined the junta were also arrested.
The action taken against them accordingly:
1st: Major General Ibrahim Abdul Jalil, a former Chief of Defense Logistics and now Chief of Logistics.
2nd - Brigadier General Gebrekidan G. Mariam De-Head of Defense Indoctrination who joined the Junta after retiring
3rd - Ten senior officers
4th - Two linear officers
5th: A former deputy commissioner of the region who defected from the police and joined the junta.
The Brigadier General also said that the Junta leadership, which was the highest authority in the region, had been arrested.
These
1st: Abay Woldu deceased- Former President of the region
2nd: Dr. Abraham Tekeste - Former Vice President of the Region
3rd: Dr. Redai Berhe, the head of the regional auditor
4th Dr. Mulugeta Yirga, a former head of the Regional Statistics Agency
5- Mr. Okubay Berhe - Former Head of Religious Affairs
6th: Getachew Teferi, the head of the regional president's office and head of peace and security
7- Kiros Hagos, the head of the region's social affairs, was arrested.
In addition, two senior officers who defected from the defense and joined the junta were arrested, Colonel Gebre-Egziabher Ambaye and Colonel Tirfi Assefa, Brigadier General told ENA.
#Ethiopia #Ethiopian
Wednesday, January 6, 2021
100% failed Google Amharic to English machine translations
Amharic | Google English translation | Actual manual translation |
የዋርሳየ ማሳ እያበራየን ነው | Warsaw field is enlightening us | We are combining our brother in law crops |
ታሪኩ ቅምጡ ጋር ተዘፍዝፏ | The story unfolds with a twist | |
የቀየዬ ውቃቤ ሰነፈጠኝ | I was shocked by my red hair | |
ዛፓው ጆፌ ጣለ | Zappa threw Joff | |
ፎንቃው ተማታበት | Fonka hit him | |
ጉዴ ፈላ | Good morning | |
ምነው ቁና ቁና ታገሳለህ | How patient you are | |
በቃ ፊጥ ፊጥ ሆነ | It just happened | |
በመሮ ሰርስረው | Retrieve it with a hammer | |
ጋማውን ላፍ ነው | The gamma is over | |
ወጥ በወጥ ሆነ | It became consistent | |
ጮርቃ ነው | It's a mess | |
ጋቤና ላይ ፊጥ | Face on Gabena | |
ማይረግ የለሽ ቶፋ | Non-stick tofa | |
ግም ለግም ተያይዞ ግድም | It's a must have, for any Affiliate, promoting any program | |
Saturday, December 26, 2020
Sunday, December 20, 2020
TPLF Western Front Militia Leader Arrested In Refugee Camp
TPLF Western Front Militia Leader Arrested In Refugee Camp
Addis Ababa, December 19, 2020 (FBC) -TPLF Security and Militia Head of Baeker and neighbouring towns has been apprehended hiding in a refugee camp in Shire town.
The suspect called Enkuayehu Mesele was Militia Head of western Tigray and mastermind of the TPLF junta’s ethnic-based massacre in the areas.
Captain Amanuel Belete, a commander in the Fifth Mechanized Division of Northern Command, told ENA that the suspect is known to have been TPLF’s right-hand and a perpetrator of the countless murders and intimidation in Baeker, Qafta, and Humera towns.
Enkuayehu was also given full responsibility to lead the war from Baeker to Turkan, Humera, and all the way to Qafta, he revealed.
Friday, December 18, 2020
የሕወሓት ጁንታ አመራሮች የሚገኙበትን ለሚጠቁሙ ሽልማት ማዘጋጀቱን የመከላከያ ሠራዊት አስታወቀ
******************************
የመከላከያ ሠራዊት መረጃ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጄነራል አስራት ዴኔሮ ዛሬ ረፋድ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የጁንታው አመራሮችን በአጭር ጊዜ በቁጥጥር ስር ለማዋል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ሽልማቱ መዘጋጀቱን አስታውቀዋል።
በዚህም የመከላከያ ሠራዊት የህወሓት ጁንታ አመራሮች ያሉበትን ቦታ ለጠቆመ ሽልማት የሚሆን የ10 ሚሊዮን ብር መመደቡን አመልክተዋል።
የሕወሓት ጁንታ አመራሮች የሚገኙበትን የሚያውቅ ማንኛውም ግለሰብ በአካባቢው ለሚያገኘው የመከላከያ ሠራዊት አባል በአካል በመቅረብ ማሳወቅ አልያም በመከላከያ ሠራዊት የስልክ ቁጥሮች 09 43 47 13 36 እና 012 5 50 43 48 በመጠቀም መጠቆም እንደሚቻልም ተገልጿል።
በተመስገን ሽፈራው
The Defense Forces announced that it has prepared a reward for the presence of TPLF Junta leaders
*********************************
The head of the Defense Forces Information Department, Lt. Gen. Asrat Denero, told reporters this morning that the award was prepared to assist in the short-term efforts to arrest the Junta leadership.
He said 10 million birr has been allocated for the reward of the TPLF Junta leadership.
Anyone who knows the whereabouts of the TPLF Junta leadership can be notified in person to a member of the Defense Forces in the area or by calling the Defense Forces on 09 43 47 13 36 and 012 5 50 43 48.
Thank you Shiferaw
أعلنت قوات الدفاع أنها أعدت مكافأة لوجود قادة المجلس العسكري في الجبهة الشعبية لتحرير تيغري
***********************************
وصرح رئيس قسم المعلومات بقوات الدفاع ، اللفتنانت جنرال أسرات دينيرو ، للصحفيين صباح اليوم بأن الجائزة تم إعدادها للمساعدة في الجهود قصيرة المدى لاعتقال قيادة المجلس العسكري.
وقال إنه تم تخصيص 10 ملايين بر لمكافأة قيادة المجلس العسكري TPLF.
يمكن إخطار أي شخص يعرف مكان قيادة المجلس العسكري TPLF شخصيًا إلى أحد أفراد قوات الدفاع في المنطقة أو عن طريق الاتصال بقوات الدفاع على 09 43 47 13 36 و 012 5 50 43 48.
شكرا لك Shiferaw
Thursday, December 17, 2020
Mekelle University has graduated 3,291 students in various fields of study.
video
መቐለ ዩኒቨርሲቲ 3‚291 ተማሪዎችን አስመረቀ
************
መቐለ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሠለጠናቸውን 3‚291 ተማሪዎች አስመርቋል።
ዩኒቨርሲቲው 3‚290 ተማሪዎችን በመጀመሪያ ዲግሪ፤ አንድ ተማሪ ደግሞ በሦስተኛ ዲግሪ ያስመረቀ መሆኑ ታውቋል።
ከጠቅላላ ተመራቂዎች 30 በመቶው፣ እንዲሁም በጤና መስክ ከተመረቁት መካከል ደግሞ 38 በመቶው ሴቶች መሆናቸውን ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ያገኘነው መረጃ አመልክቷል።
Mekelle University graduates 3,291 students
************
Mekelle University has graduated 3,291 students in various fields of study.
The university has 3,290 undergraduate students; One student graduated with a master's degree.
Subscribe to:
Posts (Atom)
Curated Products for Generation X
https://amzn.to/3VhbwJz GenX Essentials - Curated Products for Generation X ...
-
አሁን ስንት ሰአት ነው?
-
Ghost Town (1) Les Miserables (5) Pet Sematary (3)&"Handmade" (22)"SRT" by North End (1)"Yes (1)"Yes...
-
Guide to Starting a Small-Scale Tissue & Napkin Business Step 1: Acquire Equipment & Machinery Plan on key converting machines a...
Recomanded Web sites
Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale