የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Thursday, November 19, 2020

Breaking News: "ህገወጡ የትህነግ ቡድን ዛሬ ሌሊት 7፡40 አካባቢ ወደ ባህርዳር ከተማ የሮኬት ጥቃት ፈጽሟል።በጥቃቱ የደረሰ ጉዳት መኖር አለመኖሩ እየተጣራ መሆኑን የክልሉ መንግስት አሳውቋል። "

Breaking News: "ህገወጡ የትህነግ ቡድን ዛሬ ሌሊት 7፡40 አካባቢ ወደ ባህርዳር ከተማ የሮኬት ጥቃት ፈጽሟል።
በጥቃቱ የደረሰ ጉዳት መኖር አለመኖሩ እየተጣራ መሆኑን የክልሉ መንግስት አሳውቋል። "

Breaking News:
 The illegal gang carried out a rocket attack on Bahir Dar town at around 7 p.m.
 The regional government said it was investigating whether there were any casualties.  "

ከኅዳር 22 በኋላ በአሮጌ ብር ግብይት መፈጸም እንደማይቻል ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ

ከኅዳር 22 በኋላ በአሮጌ ብር ግብይት መፈጸም እንደማይቻል ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ
******************************

ከኅዳር 22 ቀን 2013 ዓ.ም በኋላ በአሮጌ ብር ግብይት መፈጸም እንደማይቻል ብሔራዊ ባንክ አስታውቋል፡፡

ብሔራዊ ባንክ ለኢቲቪ በላከው መግለጫ ከኅዳር 22 ቀን 2013 ዓ.ም በኋላ በአሮጌ ብር ግብይት መፈጸም እንደማይቻል ገልጾ፣  አሮጌውን ብር በአዲስ ብር የመቀየሪያ የመጨረሻ ቀን ግን ታኅሣሥ 6 ቀን 2013 ዓ.ም መሆኑን አስታውቋል፡፡

የባንኩ መግለጫ እንደሚያስረዳው፣ እስከ አሁን ያልተቀየረ ብር እንዲቀየር እና ሂደቱን ለማፋጠን ከኅዳር 22 ቀን 2013 ዓ.ም እስከ ታኅሣሥ 6 ቀን 2013 ዓ.ም ባሉት 15 ቀናት በአሮጌ ብር ግብይት መፈጸም አይቻልም፤ ግብይት መፈጸም የሚቻለው በአዲሱ ብር ብቻ ነው፤ በእነዚህ የመጨረሻዎቹ 15 ቀናት ማንኛውም ሰው አሮጌውን ብር ወደ ባንክ ሄዶ መቀየር ግን ይችላል፡፡

ታኅሣሥ 6 ቀን 2013 ዓ.ም የመጨረሻ ብር የመቀየሪያ ቀን መሆኑ ታውቆ ህብረተሰቡ በእጁ ያለውን አሮጌ ብር እንዲቀይር ባንኩ አሳስቧል፡፡


የህወሃት ቡድን በትግራይ ክልል በንጹሃን ዜጎች ላይ መድፍ በመተኮስ ጥቃት እየፈጸመ ነው

የህወሃት ቡድን በትግራይ ክልል በንጹሃን ዜጎች ላይ መድፍ በመተኮስ ጥቃት እየፈጸመ ነው
********************************
የህወሓት ቡድን በትግራይ ክልል በንጹሃን ዜጎች ላይ መድፍ በመተኮስ ጥቃት እየፈጸመ መሆኑ ተገለጸ።

በአገር መከላከያ ሠራዊት የሚደርስበትን ጥቃት መቋቋም ያቃተው የህወሓት ቡድን ከሰሜን ዕዝ የሰረቃቸውን ታንኮች ጥሎ መሄድ መጀመሩ ተገልጿል።

በደቡብ ዕዝ የሰው ሃብት ልማትና ሚዲያ አስተባባሪ ኮሎኔል ደጀኔ ጸጋዬ እንዳሉት ዘራፊው የህወሓት ቡድን የመከላከያ ሠራዊቱን መቋቋም ተስኖታል።

በዚህም ከሰሜን ዕዝ የሰረቃቸውን ሁለት ቲ-72 ታንኮችና ሌሎችም ቁሳቁሶቹን እየጣለ ሸሽቷል ብለዋል።

ለእኩይ ዓላማ የተሰለፈው ይህ ቡድን የመከላከያ ሠራዊቱን በትር መቋቋም ሲሳነው በንፁሃን ዜጎች ላይ መድፍ በመተኮስ ጥቃት እያደረሰ መሆኑን ገልጸዋል።

የመከላከያ ሠራዊት በተቆጣጠራቸው አካባቢዎች ነዋሪዎች በደስታ ስሜት እየተቀበሉን ነው ብለዋል።

የህወሓት ቡድን መጨረሻው እየደረሰ መሆኑን የገለጹት ኮሎኔል ደጀኔ ከመሸገበት አውጥቶ ለሕግ ለማቅረብ በሂደት ላይ መሆኑን መግለጻቸውን ኢዜአ ዘግቧል።

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ቀደም ብለው ቡድኑ በሶስት ቀናት ውስጥ በሠላም እጁን እንዲሰጥ የጊዜ ገደብ ማስቀመጣቸው ይታወሳል።

Via EBC

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር አመራሮች ጋር ተወያዩ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር አመራሮች ጋር ተወያዩ
******************************

በውይይቱ ወቅት የሕወሓት ጁንታ ከዚህ የባሰ ጥፋት ከማድረሱ በፊት በአስቸኳይ ለፍርድ እንዲቀርብ፤ የከተማው ሕዝብ እንዳይጎዳ ሕግ ለማስከበር በሚደረገው ዘመቻ በከተሞች አካባቢ ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲደረግ አሳስበዋል፡፡

በጁንታው ግጭት ቀስቃሽነት ምክንያት የተፈናቀሉ ትግራዋይን ለመመለስና ለመርዳት በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በኩል የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል በሚሉ ጉዳዮችም ላይ ውይይት ተደርጎ ስምምነት ላይ ተደርሷል።
 
ሕግ የማስከበር ዘመቻው ሲጠናቀቅ  ትግራይን መልሶ ለማቋቋም የተዘጋጀው ዕቅድ በዝርዝር ቀርቦ ውይይት መደረጉን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የተገኘው መረጃ ያመለክታል።


Ethiopia accuses WHO chief Tedros of backing Tigray rebels (BBC)

የኢትዮጵያ መንግሥት የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተሩ ቴድሮስ አድሐኖምን በተመለከተ ቅሬታ እንዳለውና ደስተኛ አለመሆኑን አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለጹ።

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ፍሰት ቃል አቀባይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታው አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንደተናገሩት ዶክተር ቴድሮስ በአገሪቱ ውስጥ ምን እንደተከሰተ ከመንግሥት በኩል ለመረዳት አለመሞከራቸውን ገልጸዋል።

በተጨማሪም ዶ/ር ቴድሮስ "አንዳንድ በሮችን ማንኳኳታቸውን" መንግሥት እንደሚያውቅ አመልክተው ይህንንመ በተመለከተ መንግሥት በቀጣይ ምን ማድረግ እንዳለበት ይወስናል ሲሉ ተናግረዋል።

በተያያዘም የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክትር የሆኑት ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም ከፌደራል መንግሥቱ ጋር ግጭት ውስጥ የሚገኘው ህወሓትን የሚደግፍ የማግባባት ሥራ አከናውነዋል ሲሉ የኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች ኤታማዦር ሹም ጄነራል ብርሃኑ ጁላ ከሰሱ።

ሦስተኛ ሳምንቱን በያዘው በፌደራል መንግሥቱ ሠራዊትና በትግራይ ክልል ኃይሎች መካከል እየተካሄደ ባለው ግጭት በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች መሞታቸውና በሺዎች የሚቆጠሩ መሰደዳቸው እየተነገረ ነው።

ዶ/ር ቴድሮስ የዓለም ጤና ድርጅት ኃላፊ ከመሆናቸው በፊት በህወሓት በሚመራው መንግሥት ወቅት የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ማገልገላቸው ይታወቃል።

ቢቢሲ ዋና ዳይሬክተሩ ላይ የቀረበውን ክስ አስመልክቶ ምላሽ እንዲሰጡ ጥያቄ ቢያቀርብም እስካሁን ምላሽ አልሰጡም


የአገሪቱ ሠራዊት ጠቅላይ ኤታማዦር ጀነራል ብርሃኑ ጁላ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንዳሉት ህወሓትን ለመደገፍና የጦር መሳሪያ እንዲያገኝ ለማድረግ ዶ/ር ቴድሮስ "ያልፈነቀሉት ድናጋይ የለም"።

"ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጎን ቆመው እነዚህን ሰዎች ያወግዛሉ ብለን አንጠብቅም። እነሱን ለመደገፍ ሁሉንም ነገር ሲያደርጉ ነበር፤ ጎረቤት አገራት ጦርነቱን እንዲያወግዙ ሲቀሰቅሱ ነበር" ብለዋል ጀነራል ብርሃኑ።

"የጦር መሳሪያ እንዲያገኙ ሲሰራላቸው ነበር" ብለዋል።

ከሦስት ዓመት በፊት የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ኃላፊ ሆነው የተመረጡት ዶ/ር ቴድሮስ፤ የኮሮናቫይረስን ወረርሽኝ መከሰትን ተከትሎ በዓለም ዙሪያ ዕውቅናን አግኝተዋል።

በፌደራል መንግሥቱና የትግራይ ክልልን በሚመራው ህወሓት መካከል ለወራት የቆየው አለመግባባትና መካሰስ ባለፈው ዓመት ማብቂያ ላይ በትግራይ ክልል በተናጠል የተካሄደውን ምርጫ ተከትሎ መባባሱ ይታወሳል።

በጥቅምት ወር ማብቂያ ላይ በትግራይ በሚገኘው የሰሜን ዕዝ ላይ በክልሉ ኃይሎች ጥቃት መፈጸሙን በመግለጽ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ወታደራዊ እርምጃ እንዲወሰድ ማዘዛቸውን ተከትሎ ፍጥጫው ወደ ግጭት አምርቶ ሁለት ሳምንት አልፎታል።

Wednesday, November 18, 2020

የመያዣ ትዕዛዝ የወጣባቸው የህወሃት ቡድን አመራሮች በሰላም እጅ እንዲሰጡ ጥሪ ቀረበ

የመያዣ ትዕዛዝ  የወጣባቸው የህወሃት ቡድን አመራሮች በሰላም እጅ እንዲሰጡ ጥሪ ቀረበ
**************************

የመያዣ ትዕዛዝ  የወጣባቸው የህወሃት ቡድን አመራሮች ከድርጊታቸው ተቆጥበው በሰላም እጅ እንዲሰጡ ጥሪ ቀርቦላቸዋል፡፡

የህወሃት ቡድን ታጣቂዎች እንደ ማይካድራ ባሉ ቦታዎች  በሰላማዊ ሰዎች ላይ  ጥቃት መፈጸማቸው በተለያዩ ሚዲያዎች ሲዘገብ ቆይቷል፡፡ ቡድኑ ከዚህ ቀደም ባሉት ጊዜያት በተለያዩ ቦታዎች ተመሳሳይ ችግሮችን ሲፈጥር መቆየቱ ተገልጿል፡፡

የፌዴራል መንግስት በእነዚህ  የጥፋት ድርጊቶች ተጠያቂ የሆኑ አካላትን ለፍርድ ለማቅረብ ያለውን ቁርጠኝነት በድጋሜ አረጋግጧል፡፡

በትግራይ  የሕግ የባለይነትን የማስከበር ስራ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ የሚገኝ መሆኑ የተገለጸ ሲሆን፣ ዕንፈኛው የህወሃት ቡድን ኃይሎች እንደ ማይካድራ ባሉ ቦታዎች  ላይ የፈጸሙት ድርጊት በኢትዮጵያ ሕግም ሆነ በዓለም አቀፍ ሕግ በወንጀል ሊያስጠይቁ የሚችሉ ጥፋቶች መሆናቸው ሊገነዘብ ይገባል መባሉን ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ ያኘነው መራጃ ያመለክታል፡፡

የቪዲዮ መረጃዎቻችንን ለማግኘት ትክክለኛውን 

Ethiopian troops are advancing on Tigray's capital, says government spokesman CNN

Nairobi (CNN) - Ethiopian federal troops are closing in on Tigray's capital of Mekelle, Redwan Hussein, the government spokesperson for the state of emergency task force, told CNN on Wednesday.

As the fighting between Ethiopian and Tigray People's Liberation Front (TPLF) soldiers rages in the region for a second week, Redwan said that national defense forces have now taken control of Shire, northwest of Mekelle, and Alamata, south of the city.

Curated Products for Generation X

https://amzn.to/3VhbwJz GenX Essentials - Curated Products for Generation X ...

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon