የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Sunday, November 29, 2020

ሌተናል ጄነራ ባጫ ደበሌ ተማርከዋል ተብሎ የተናፈሰው መረጃ የቡድኑ የተለመደ የሀሰት ፕሮፓጋንዳ ነው

ሌተናል ጄነራ ባጫ ደበሌ ተማርከዋል ተብሎ የተናፈሰው መረጃ የቡድኑ የተለመደ የሀሰት ፕሮፓጋንዳ ነው

**************

ሌተና ጄነራል ባጫ ደበሌ ተማርከዋል ተብሎ የተናፈሰው ወሬ የመሰሪው የሕወሓት ጁንታ የተለመደ የቅጥፈት ፕሮፓጋንዳ መሆኑን የራያ ግንባር አዛዥ ሌተና ጄነራል ባጫ ደበሌ ገለጹ።

ሌተና ጄኔራል ባጫ የሕግ ማስከበር ሂደቱ ምን ይመስል እንደነበር እና የመቀሌ መያዝን ተከትሎ በቀጣይ ስለሚከናወኑ ተግባራት በዛሬው ዕለት መግለጫ ሰጥተዋል።

በቀጣይ ቀናት የሰላም እና መረጋጋት ሥራ ቅድሚያ እንደሚሰጠው ጄነራል ባጫ ተናግረዋል።

በጽንፈኛው ታጣቂ ቡድን የወደሙ የመሰረተ ልማቶች አውታሮችን መልሶ የመገንባት እና ተዛማጅ ጉዳዮችንም አንስተዋል።

በራያ ግንባር በሶስት ምዕራፍ የተከናወነው የሕግ ማስከበር ዘመቻ ሠራዊቱ ድርብርብ ድሎችን የተቀናጀበት እንደነበር ገልጸዋል።

ቀጣይ ቀሪ ሥራዎችም ስኬታማ እንደሚሆኑ ያላቸውን እምነት የራያ ግንባር አዛዥ ሌተና ጄነራል ባጫ ደበሌ ጨምረው ገልጸዋል።

በሰለሞን ጸጋዬ
The rumor that Lt. Gen. Bacha Debele has been captured is a common propaganda of the group.

 **************

 The rumor that Lt. Gen. Bacha Debele has been captured is a common fabrication of the TPLF junta, according to Raya Front Commander Lt. Gen. Bacha Debele.

 Lt. Gen. Bacha gave a briefing on the law enforcement process and the next steps to be taken following Mekele's arrest.

 He said peace and stability will be a priority in the coming days.

 They also raised issues related to rebuilding infrastructure destroyed by extremist groups.

 He said the three-phase law enforcement operation carried out by Raya Front was a combination of military victories.

 Raya Front Commander Lieutenant General Bacha Debele also expressed hope that the remaining tasks will be successful.

 By the grace of Solomon


Saturday, November 28, 2020

Common Misrepresentations of Ethiopia’s Law Enforcement Operation

Common Misrepresentations of Ethiopia’s Law Enforcement Operation

#EthiopiaPrevails
#EndTPLFImpunity
#JusticeForMaikadra https://t.co/hLAPqGnd4t

Federal police say arrest warrants have been issued for seven individuals and 27 military officers using various media outlets, including Daniel Berhane.

Federal police say arrest warrants have been issued for seven individuals and 27 military officers using various media outlets, including Daniel Berhane.
 ****************

 Daniel Berhane, Dr. Ezekiel Gebisa, Dr. Awel Alo Qasim and five other individuals are wanted for their alleged involvement in the robbery of 27 military officers at various levels of treason.  The Federal Police announced that an order has been issued.

 According to the statement, in addition to the 117 general officers, senior officers and non-commissioned officers who were previously charged with treason, the following seven military officers at various levels have been issued arrest warrants.

 Accordingly:
 1 / Major General Zewdu Kiros Gebrekidan
 2 / Colonel Tewolde Gebretensay
 3 / Colonel Gebre-Egziabher prayed
 4 / Colonel Mane Gebremichael
 5 / Captain Tewolde Gebremedhin
 6 / The assassination of Colonel Getnet
 7 / Commissioner Reta Tesfaye

 In connection with this, the names of 20 individuals who have been found guilty of embezzling large sums of money from their previous military responsibilities and their close ties to the Junta TPLF are as follows.
 1. Lt. Gen. Tadesse descended
 2. M / G Gebre Adhana (Gebre Dilla)
 3. Tekleberhan Woldearegay (Coin)
 4. Maj. Gen. Berhane Negash
 5. M / J Maesho Beyene
 6. M / J Ibrahim Abdul Jalil
 7. M / J Yohannes Woldegiorgis
 8. M / J Negassi Tkue
 9. B / J Abadi France
 10. B. Tsegaye Tesema (Patrice)
 11. B / J Feeding Power
 12. B / J Teklay Asheber
 13. B. Haile Selassie Girmay
 14. B / J Mulugeta Berhe
 15. Col. Tewolde Gebretensay
 16. Col. Gebre Egziabher Alemseged
 17. Col. Dejen Girmay
 18. Col. Mane Gebremichael
 19. Col. Gebrehans Abate (Wadi Abate)
 20. Captain Tewolde Gebremedhin (Wadi Adwa)

 In order to recover the stolen property from the public, the police asked you to provide the exact address of the stolen property by calling the Federal Police Commission's Crime Prevention Bureau telephone number-011 1 55 12 00 or toll-free number 861 or the Bureau of Criminal Investigation.

 Finally, local and foreign activists using various media outlets are engaged in demolition activities.

 1 / Dr. Ezekiel Gebisa
 2 / Dr. Awel Alo Qasim
 3 / Dr. Itana Habte
 4 / Dr. Tsegaye Ararsa
 5 / Mr. Daniel Berhane
 6 / Mr. Fitsum Berhane
 7 / Alula Solomon
 8 / The light of the sun

 The Federal Police Commission has announced that they are being prosecuted for their crimes of genocide.

ዳንኤል ብርሃኔን ጨምሮ የተለያዩ ሚዲያዎችን በመጠቀም አገር አፍራሽ መረጃ በሚያሰራጩ 7 ግለሰቦች እና በ27 ወታደራዊ ሹማምንት ላይ የመያዣ ትዕዛዝ መውጣቱን ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ

ዳንኤል ብርሃኔን ጨምሮ የተለያዩ ሚዲያዎችን በመጠቀም አገር አፍራሽ መረጃ በሚያሰራጩ 7 ግለሰቦች እና በ27 ወታደራዊ ሹማምንት ላይ የመያዣ ትዕዛዝ መውጣቱን ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ
****************

የአገር ክህደት ወንጀል በፈፀሙና በተለያዩ እርከን በሚገኙ 27 ወታደራዊ ሹማምንት በፈፀሙት የዘረፋ ወንጀል ንብረታቸው የሚፈለግ የጁንታው ህወሃት ቡድን አባላት እና ዳንኤል ብርሃኔ፣ ዶክተር እዝቅኤል ገቢሳ፣ ዶክተር አወል አሎ ቃሲም እና ሌሎች አምስት ግለሰቦች በአገር ውስጥና ባህር ማዶ ሆነው የተለያዩ ሚዲያዎችን በመጠቀም አገር አፍራሽ መረጃ በሚያሰራጩ ግለሰቦች ላይ የመያዣ ትዕዘዝ መውጣቱን ፌዴራል ፖሊስ አስታውቋል፡፡

በመግለጫው መሠረት ቀደም ሲል በፈፀሙት የአገር ክህደት ወንጀል የመያዣ ትዕዛዝ ከወጣባቸው 117 ጄኔራል መኮንኖች፣ ከፍተኛ መኮንኖችና የበታች ሹማምንቶች በተጨማሪ ስማቸው ቀጥሎ የተገለፀው 7 በተለያየ እርከን ላይ የሚገኙ ወታደራዊ ሹማምንት ላይ የመያዣ ትዕዛዝ እንዲወጣ ተደርጓል፡፡

በዚህም መሠረት፡-
 1/ሜጀር ጀነራል ዘውዱ ኪሮስ ገብረኪዳን
 2/ኮሎኔል ተወልደ ገብረትንሣይ
 3/ ኮሎኔል ገብረእግዚአብሔር ዓለምሰገድ
 4/ኮሎኔል የማነ ገብረሚካኤል
 5/ሻምበል ተወልደ ገብረመድህን
 6/ኰሎኔል ጌትነት ግደያ
 7/ኮሚሽነር ረታ ተስፋዬ

ሲሆኑ በተያያዘም ቀደም ሲል የነበራቸው ወታደራዊ ኃላፊነት እና ከጁንታው የህወሃት ቡድን ጋር ያላቸውን ጥብቅ ትስስር ተጠቅመው ከፍተኛ የዘረፋ ወንጀል በመንግሥት ላይ በመፈፀም ከፍተኛ ንብረት ማካበታቸው የተደረሰባቸው 2ዐ ግለሰቦችም ስማቸው ቀጥሎ ተገልጿል፡፡
1. ሌ/ጄ ታደሰ ወረደ
2. ሜ/ጀ ገብረ አድሃና /ገብረዲላ/
3. ተክለብርሃን ወልደአረጋይ /ሳንቲም/
4. ሜ/ጀ ብርሃነ ነጋሽ /ወዲመዲህን/
5. ሜ/ጄ ማዕሾ በየነ
6. ሜ/ጄ ኢብራሂም አብዱልጀሊል
7. ሜ/ጄ ዮሃንስ ወልደጊዮርጊስ
8. ሜ/ጄ ነጋሲ ትኩዕ
9. ብ/ጄ አባዲ ፍላንሳ
10. ብ/ጄ ፀጋየ ተሰማ /ፓትሪስ/
11. ብ/ጄ ምግበ ኃይለ
12. ብ/ጄ ተክላይ አሸብር /ወዲ አሸብር/
13. ብ/ጄ ኃይለሥላሴ ግርማይ /ወዲ ዕበይተ/
14. ብ/ጄ ሙሉጌታ በርሔ
15. ኮ/ል ተወልደ ገብረተንሳይ
16. ኮ/ል ገብረእግዚአብሔር ዓለምሰገድ
17. ኮ/ል ደጀን ግርማይ
18. ኮ/ል የማነ ገብረሚካኤል
19. ኮ/ል ገብረሀንስ አባተ/ /ወዲአባተ/
20. ሻምበል ተወልደ ገብረመድህን /ወዲ አድዋ/

ከሕዝብ የዘረፉትን ንብረቶች ማስመለስ ይቻል ዘንድ ንብረቶቹ የሚገኙበትን ትክክለኛ አድራሻ በፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል መከላከል ቢሮ ስልክ ቁጥሮች፡- 011 1 55 12 00 ወይም የነፃ የጥሪ መስመር 861 ወይም በአካል ወንጀል ምርመራ ቢሮ በመገኘት እንድታሳውቁ ሲል ፖሊስ ጠይቋል፡፡

በመጨረሻም በአገር ውስጥና በውጪ አገር ተቀምጠው የተለያዩ የሚዲያ አውታሮችን በመጠቀም አገር በማፍረስ ተግባር ላይ የተሰማሩ፡-

1/ዶክተር እዝቅኤል ገቢሳ
2/ዶክተር አወል አሎ ቃሲም
3/ዶክተር ኢታና ሀብቴ
4/ዶክተር ፀጋዬ አራርሳ
5/አቶ ዳንኤል ብርሃኔ
6/አቶ ፍፁም ብርሃኔ
7/አቶ አሉላ ሰለሞን
8/ ሠናይት መብርሃቱ 

በፈፀሙት የአገር ማፍረስ ወንጀል በሕግ የሚፈለጉ መሆኑን እናስታውቃለን ሲል የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡
Federal police say arrest warrants have been issued for seven individuals and 27 military officers using various media outlets, including Daniel Berhane.
 ****************

 Daniel Berhane, Dr. Ezekiel Gebisa, Dr. Awel Alo Qasim and five other individuals are wanted for their alleged involvement in the robbery of 27 military officers at various levels of treason.  The Federal Police announced that an order has been issued.

 According to the statement, in addition to the 117 general officers, senior officers and non-commissioned officers who were previously charged with treason, the following seven military officers at various levels have been issued arrest warrants.

 Accordingly:
 1 / Major General Zewdu Kiros Gebrekidan
 2 / Colonel Tewolde Gebretensay
 3 / Colonel Gebre-Egziabher prayed
 4 / Colonel Mane Gebremichael
 5 / Captain Tewolde Gebremedhin
 6 / The assassination of Colonel Getnet
 7 / Commissioner Reta Tesfaye

 In connection with this, the names of 20 individuals who have been found guilty of embezzling large sums of money from their previous military responsibilities and their close ties to the Junta TPLF are as follows.
 1. Lt. Gen. Tadesse descended
 2. M / G Gebre Adhana (Gebre Dilla)
 3. Tekleberhan Woldearegay (Coin)
 4. Maj. Gen. Berhane Negash
 5. M / J Maesho Beyene
 6. M / J Ibrahim Abdul Jalil
 7. M / J Yohannes Woldegiorgis
 8. M / J Negassi Tkue
 9. B / J Abadi France
 10. B. Tsegaye Tesema (Patrice)
 11. B / J Feeding Power
 12. B / J Teklay Asheber
 13. B. Haile Selassie Girmay
 14. B / J Mulugeta Berhe
 15. Col. Tewolde Gebretensay
 16. Col. Gebre Egziabher Alemseged
 17. Col. Dejen Girmay
 18. Col. Mane Gebremichael
 19. Col. Gebrehans Abate (Wadi Abate)
 20. Captain Tewolde Gebremedhin (Wadi Adwa)

 In order to recover the stolen property from the public, the police asked you to provide the exact address of the stolen property by calling the Federal Police Commission's Crime Prevention Bureau telephone number-011 1 55 12 00 or toll-free number 861 or the Bureau of Criminal Investigation.

 Finally, local and foreign activists using various media outlets are engaged in demolition activities.

 1 / Dr. Ezekiel Gebisa
 2 / Dr. Awel Alo Qasim
 3 / Dr. Itana Habte
 4 / Dr. Tsegaye Ararsa
 5 / Mr. Daniel Berhane
 6 / Mr. Fitsum Berhane
 7 / Alula Solomon
 8 / The light of the sun

 The Federal Police Commission has announced that they are being prosecuted for their crimes of genocide.

Weapons stored by the TPLF were found in the church

ሕወሓት በቤተክርስቲያን ያከማቸው የጦር መሳሪያ ተገኘ 
**************

በራያ ግንባር የተሰለፈው የመከላከያ ሰራዊት በሚያከናውነው የህግ ማስከበር ተልዕኮ ተደጋጋሚ ሽንፈቶችን እየተጋተ የሚገኘው የጁንታው ቡድን በቤተክርስቲያን ያከማቸው የጦር መሳሪያ መያዙ ተገልጿል።

የጁንታው ቡድን ልዩ ሃይል አባላት በአዲ ምስኖ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ብዛት ያላቸው ጥይቶችን በማከማቸት የአካባቢውን ሕብረተሰብ ያስቆጣ ተግባር ፈፅሟል።

አቶ በሀይሉ በርኸ “ቤተ ክርስትያን ውስጥ የመድፍ ጥይት እና ቢኤም መሳሪያ አምጥተው አስቀመጡ፤ ለምን ስንላቸው ቤተክርስትያኑ አይመታባችሁም ከተመታም የጥይት ሳጥን እንሰጣችሁና እሱን ሸጣችሁ ታስጠግኑታላችሁ አሉን” ብለዋል።

አቶ በሀይሉ፣ “ቤተ ክርስትያኑ ፈርሷል ውስጡ ያለው ፅላትም ይኑር አይኑር የምናውቀው ነገር የለም፣ ወያኔ ለሃይማኖት እኩልነት እቆማለሁ ሲል የነበረ ድርጅት ዛሬ ግን ስጋወደሙ የምንቀበልበትን የእምነት ቦታ አርክሶብናል” ሲሉ በሃዘን እና በቁጭት ስሜታቸውን መግለፃቸውን የመከላከያ ሠራዊት አስታውቋል።

Weapons stored by the TPLF were found in the church
 **************

 The Junta group, which has been battling repeated defeats in a law enforcement operation by the Raya Front, has reportedly seized weapons stored in the church.

 Members of the Junta's Special Forces stockpiled bullets at St. Michael's Church in Addis Ababa, provoking the local community.

 Hailu Berhe said, “They brought cannons and BMs to the church.  Why don't we give you a bulletproof vest and sell it and fix it? ”

 "We don't know if the church has been demolished or not," he said.


Friday, November 27, 2020

No dialogue with Tigray leaders, Ethiopia PM tells AU envoys

Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed has again ruled out dialogue with the leaders of the defiant Tigray region during a meeting with three African Union special envoys.
Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed has again ruled out dialogue with the leaders of the defiant Tigray region during a meeting with three African Union special envoys.
The meeting occurred as people fled the Tigrayan capital, Makelle, in fear of an imminent assault after Abiy on Thursday announced the “final phase” of the three-week offensive.
In a statement issued after the meeting, Abiy’s office said the government was committed to the “protection and security of civilians” in Tigray.

TPLF junta launches rockets into Eritrean cities The TPLF has made a last-ditch attempt to destabilize the war in Ethiopia.

ሰበር ዜና ‼️

#Ethiopia : የህወሀት ጁንታ በርካታ ሮኬቶችን ወደ ኤርትራ ከተሞች አስወነጨፈ። የህወሃት ቡድን በኢትዮጵያ ውስጥ የተካሄደውን ጦርነት አለም አቀፍ ለማድረግ በወጠነው ሴራ የመጨረሻ የተስፋ መቁረጥ ሙከራ ዛሬ ማታ አድርጓል።


በበርካታ የኤርትራ ከተሞች ላይ ሮኬቶችን ተኩሷል፡፡ ኤርትራ ፕረስ በአስመራ የወደቁ ሮኬቶች በተጨናነቁ የመኖሪያ መንደር አቅራቢያ ባለ አቅራቢያ እንደወደቁ ማረጋገጥ ችሏል።


ይሁን እንጂ በሰው ላይ የደረሰ ምንም ጉዳት የለም ብሏል። ኤርትራ ፕሬስ ተጨማሪ መረጃ እንደደረሰው እንደሚያቀርብ አስታውቋል።


#Ethiopia #Eritrea


Breaking News ️ ️

BREAKING NEWS: Several Rockets Hit Eritrean Cities


27 Nov 2020 – (EP) The TPLF junta has fired numerous rockets at several Eritrean cities tonight in the last desperate attempt to internationalised the war inside Ethiopia.


EP can confirm that the rockets in Asmara have landed near busy residential areas, but no casualties are recorded.

 

Eritrean Press will update you when more information reaches us.



 #Ethiopia: TPLF junta launches rockets into Eritrean cities  The TPLF has made a last-ditch attempt to destabilize the war in Ethiopia.




 He fired rockets at several Eritrean cities.  Eritrean Press confirms that rockets landed in Asmara near a crowded village.




 However, he said no injuries were reported.  The Eritrean Press has announced that it has received additional information.




 #Ethiopia #Eritrea

check

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon