የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Tuesday, January 18, 2022

The Feast of Tabernacles is celebrated today by the followers of the Ethiopian Orthodox Tewahedo faith

የከተራ በዓል በመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ ዛሬ ይከበራል
*****************

የከተራ በዓል በዛሬው ዕለት በመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ ይከበራል።

በመላ ሀገሪቱ ታቦታት ከአድባራት ወጥተው በካህናት፣ በዲያቆናት እና በምዕመናን ታጅበው ወደ ጥምቀተ ባህሩ ይወርዳሉ።

ታቦታት ወደ ማደሪያቸው ጥምቀተ ባህር ከደረሱ በኋላም አዳራቸውን በዚያው የሚያደርጉ ሲሆን በካህናትና ዲያቆናት ዝማሬና ሌሎች ሃይማኖታዊ ስነ-ስርዓቶች ይከወናሉ።

በማግስቱ ደግሞ የጥምቀት በዓል በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስርዓቶች የሚከበር ይሆናል።

በዓሉ በአዲስ አበባ በጃን ሜዳ በአቅራቢያ የሚገኙ አድባራትና ገዳማት ታቦታት የጥምቀት በዓልን በጋራ የሚያከብሩ ሲሆን በጎንደር ከተማም ከአድባራትና ገዳማት ጉዞ በመጀመር ታቦታቱ ምሽት ላይ ጃን ሜዳ የሚያድሩ ይሆናል።

በዘንድሮ የከተራና የጥምቀት በዓል ላይ “ወደ ሀገር ቤት” ሀገራዊ ጥሪን ተቀብለው የመጡ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በብዛት የሚታደሙበት ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።

የከተራና የጥምቀት በዓላት በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ከሚከበሩ ሃይማኖታዊና የአደባባይ በዓላት መካከል ይጠቀሳሉ።

ወደ ጥንታዊቷና ታሪካዊቷ ጎንደር ከተማ በብሔራዊ ደረጃ የሚከበረውን የከተራ እና ጥምቀት በዓል ለመታደም ወደ ከተማዋ ለሚጓዙ ደንበኞቹ ክብረ ወሰን ሆኖ የተመዘገበ 22 በረራ ማድረጉን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማስታወቁም ይታወሳል።

The Feast of Tabernacles is celebrated today by the followers of the Ethiopian Orthodox Tewahedo faith
 *****************

 The Feast of Tabernacles is celebrated today by the followers of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church.

 Throughout the country, the Ark was taken out of the churches and escorted by priests, deacons, and parishioners to the baptismal font.

 After the Ark of the Covenant was baptized, they spent the night there, singing hymns and other religious ceremonies.

 The next day, the baptismal feast will be celebrated with various religious ceremonies.

 Churches and monasteries near Jan Meda in Addis Ababa will jointly celebrate the Feast of Baptism.

 It is expected that this year's Christmas and Baptism Day will be attended by a large number of Ethiopians and people of Ethiopian descent.

 The Feast of Unleavened Bread and Baptism are among the most important religious and public holidays celebrated by Christians.

 Ethiopian Airlines has announced 22 flights to the ancient city of Gondar in honor of its customers.

Archbishop of Illubabor Diocese of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church has passed away.

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የኢሉአባቦራ ሀገረ ስብከት ሊቀ-ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሚካኤል አረፉ
*********************

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የኢሉአባቦራ ሀገረ ስብከት ሊቀ-ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሚካኤል አረፉ፡፡

ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሚካኤል ባደረባቸው ሕመም በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መገናኛ ብዙሃን አገልግሎት ስርጭት ድርጅት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

ቅዱስ ሲኖዶስ ነገ ጥር ፲ በአስቸኳይ ጉባኤ ተወያይቶ በሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሚካኤል ሥርዓተ ቀብር ላይ ውሣኔ እንደሚያሳልፍ ተገልጿል።
Archbishop of the Diocese of Illu 
 *********************

 Archbishop of Illubabor Diocese of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church has passed away.

 According to the Ethiopian Orthodox Tewahedo Broadcasting Corporation

 The Holy Synodos will hold an emergency meeting tomorrow, January 6, to decide on the funeral of Archbishop Abune Michael.

Friday, January 14, 2022

Debt-free banking service launched in Ethiopia


January 5, 2014

 Debt-free banking service launched in Ethiopia

 Oromia Cooperative Bank and Payment Financial Technologies said they have launched a joint venture called Digital Credit.

 It is a convenient loan and recovery application that you can use by downloading it to your mobile phone.

 The creditor will make a claim on the application, the requirements for obtaining the loan will be met The application will announce the result within minutes.

 Small, medium and medium sized enterprises are offered unsecured loans and we have heard that loans range from 30,000 birr to 150,000 birr depending on the type of work and the repayment period.

 Oromia Cooperative Bank and President and Payments Financial Technologies executive made the announcement.

 The whole morning
ጥር 5፣ 2014

በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ያለ ዋስትና ከባንክ ብድር የመውሰድ አገልግሎት ተጀመረ፡፡

ምቹ የሚል ስያሜ የተሰጠውን ዲጂታል የብድር አገልግሎትን በጋራ መስጠት መጀመራቸውን የተናገሩት የኦሮሚያ ህብረት ሥራ ባንክ እና ክፍያ ፋይናንሺያል ቴክኖሎጂስ ናቸው፡፡

ምቹ የብድር መጠየቂያ እና ማግኛ መተግበሪያ ሲሆን አጠቃቀሙም በሞባይል ስልክ ላይ በመጫን ነው፡፡

ብድር ጠያቂው በመተግበሪያው ላይ ጥያቄው ያቀርባል፣ ብድሩን ለማግኘት የሚጠየቁ መስፈርቶች ይሞላል መተግበሪያው በደቂቃዎች ውስጥ ውጤቱን ያሳውቃል ተብሏል፡፡

ጥቃቅን፣ አነስተኛ እና መካከለኛ የሥራ መስኮች ያለ ዋስትና ብድሩ የቀረበላቸው ሲሆን እንደ ስራው ዓይነትና የመመለሻ ጊዜ የብድር መጠኑ ከ30,000 ብር እስከ 150000 ብር እንደሚደርስ ሰምተናል፡፡

ጉዳዩን በተመለከተ የኦሮሚያ ህብረት ሥራ ባንክና ፕሬዝዳንትና ክፍያ ፋይናንሺያል ቴክኖሎጂስ ስራ አስፈፃሚ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡

ንጋቱ ሙሉ


Keria Ibrahim responds to Prison complaint

Keria Ibrahim responds to Prison complaint

 (YouTube daily updates)
 The Federal High Court's Lideta Division I Anti-Terrorism and Constitutional Affairs Criminal Trial was scheduled for today to respond to the complaints filed by the 6 defendants.  The 8th defendant, Keria Ibrahim, and the 19th defendant, Dr. Solomon Kidane, did not appear in court today due to illness.
 The administration of the prison responded to a written complaint by former speaker of the House of Federation, Keria Ibrahim, stating that he was not allowed to speak on the phone in Tigrinya.
 In addition, they responded to a complaint alleging that they were denied access to a notebook.
 Defendants' lawyer Wendesen Bekele, who appeared in court today, argued that the ban was unconstitutional and illegal.
 It is learned that the court has rescheduled the hearing for January 17 and will issue an order to investigate the case only.

 Source: Fresh - New Morning

ኬሪያ ኢብራሒም ባቀረቡት አቤቱታ ጉዳይ ዛሬ ማረሚያ ቤት ምላሽ ሰጠ 

(የኢትዩትዩብ እለታዊ መረጃዎች )
በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የፀረ ሽብርና የህገመንግስት ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ለዛሬ የማረሚያ ቤቱ አስተዳደር በ6 ተከሳሾች በተነሱ አቤቱታዎች ላይ መልስ እንዲሰጥ በያዘው ቀጠሮ ችሎቱ የተሰየመ ሲሆን፤ በዛሬው ቀጠሮ 8ኛ ተከሳሽ ኬሪያ ኢብራሂም እና 19 ኛ ተከሳሽ ዶ/ር ሰለሞን ኪዳኔ በህመም ምክንያት በችሎት አልቀረቡም  ፡፡ 
የማረሚያ ቤቱ አስተዳደር የቀድሞ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈጉባዬ የነበሩት ኬሪያ ኢብራሂም በትግረኛ ቋንቋ ስልክ ለማውራት ስለተከለከልን እንዲፈቀድልት ይታዘዝልን ስሉ ያቀረቡትን አቤቱታን በተመለከተ ማረሚያ ቤቱ በስልክ ማውራትም የተከለከለው ለአገሪቷ ደህንነት ክትትል ስለሚደረግ መሆኑን በጽሁፍ ምላሽ ሰቷል። 
በተጨማሪም በማስታወሻ ደብተር ተከልክለናል ሲሉ ባቀረቡት አቤቱታ ላይም ማረሚያ ቤቱ ከፍርድ ቤት ማህተም ካለበት ሰነድ ውጪ መያዝ የተከለከለው በደህንንነት መከታተያ ስርዓት መሰረት መሆኑን ምላሽ ሰቷል።  
ዛሬ በችሎት የተገኘው የተከሳሾች ጠበቃ ወንደሰን በቀለ ኬሪያ ኢብራሂም በስልክ በትግረኛ ቋንቋ ማውራት ህገመንግስታዊ መብታቸው መሆኑን በማብራራት ክልከላው ሰብዓዊ መብታቸውን የሚጋፋ እና ህግን የተከተለ አደለም ሲል መቃወሚያ አሰምቷል። 
ፍርድ ቤቱም አቤቱታ በቀረበባቸው ጉዳዮች ብቻ መርምሮ ትዛዝ ለመስጠት ለጥር 17 ቀን ተለዋጭ ቀጠሮ መስጠቱም ታውቋል።

ምንጭ፡- አዲስ ማለዳ 


Thursday, January 13, 2022

Ethiopian Lineup

የዋልያዎቹ የዛሬ አሰላለፍ
*****************

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከካሜሩን ብሔራዊ ቡድን ጋር ምሽት 1፡00 ላይ ለሚያደርገው ጨዋታ የመጀመርያ 11 ተሰላፊዎች፦

ግብ ጠባቂ

22 ተክለማርያም ሻንቆ

ተከላካዮች

15 አስቻለው ታመነ
4 ምኞት ደበበ
20 ረመዳን የሱፍ
2 ሱሌማን ሀሚድ

አማካዮች

8 አማኑኤል ዮሐንስ
3 መስኡድ መሀመድ
7 ሱራፌል ዳኛቸው

አጥቂዎች

11 አማኑኤል ገብረ ሚካኤል
10 አቡበከር ናስር
27 ዳዋ ሆቴሳ

Team Ethiopia Lineup

check

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon