Tuesday, November 17, 2020

በራያ አላማጣ ግንባር ጀግናው መከላከያ ሰራዊት በዛሬው እለት ከፍተኛ ድልን ተቀዳጀ።

ሕዳር 8 ቀን 2013

በራያ አላማጣ ግንባር ጀግናው መከላከያ ሰራዊት በዛሬው እለት ከፍተኛ ድልን ተቀዳጀ።

ጠላት ለህብረተሰቡ ልማት መዋል ሲገባቸው ለምሽግ መስሪያ ሲጠቀምባቸው የነበረውን አንድ ዶዘር ፣ አንድ እስካቫተር ፣  አንድ ሎደር እና አንድ ፒካፖችን ጥሎ ፈርጥጧል ።

አንድ ዙ23 አየር መቃወሚያም በቁጥጥር ስር መዋሉን ፣ የደቡብ እዝ የሰው ሀብትና ሚዲያ ስራዎች አስተባባሪ ኮ/ል ደጀኔ ፀጋዬ ገልፀዋል።
በተጨማሪም ብዙ የጥፋት ቡድኑ ታጣቂ የተደመሠሠ ሲሆን ፣ በርካታ ቁስለኞችን ይዞ ሊሸሽ ቢሞክርም ጀግናው አየር ሀይላችን ተከታትሎ መደምሰሱን ተናግረዋል።

የሰራዊት አባላቱ በሰጡት አስተያየት ፣ እየተመዘገበ ባለው ድል መደሰታቸውንና ወደፊትም ጁንታውን በመደምሰስና ህግን ለማስከበር ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።

ንጉሴ ውብሊቀር  ( ከግዳጅ  ቀጣና )
ፎቶግራፍ  ንጉሴ ውብሊቀር

Ethiopia's request for military assistance from South Sudan is false: Emergency Proclamation

ኢትዮጵያ ከደቡብ ሱዳን የጦር ድጋፍ መጠየቋ ሀሰት ነው፦ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ
******************************

“የኢትዮጵያ መንግስት ከደቡብ ሱዳን የጦር ድጋፍ እንዲደረግለት በደብዳቤ ጠይቋል” ተብሎ የተሰራጨው መረጃ ሀሰት መሆኑን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታወቀ፡፡

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ ይፋ ባደረገው መግለጫው የፈጠራ ዜናዎች፣ የሀገር ውስጥ ጉዳዮችን ቀጣናዊ ገጽታ ያለው አስመስሎ ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማቅረብ በአጥፊዎቹ አካላት የሚደረግ ጥረት ነው ብሏል።    
 
ሁሉም ሰው ይህን የመሰሉ የሀሰት ዜናዎችን ባለማጋራት የተሳሳተ መረጃን ከማሰራጨት እንዲቆጠብ ጥሪ ማድረጉን ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
Ethiopia's request for military assistance from South Sudan is false: Emergency Proclamation
 ***********************************

 A statement from the Ethiopian government said, "The Ethiopian government has received a letter from South Sudan requesting military assistance."

 In a statement, the state of emergency said in a statement that it was an attempt by disruptors to present innovative news to the international community.

 According to information from the Emergency Proclamation, everyone has called on everyone to refrain from spreading false information by not sharing such false news.

____ 
La demande d'assistance militaire de l'Éthiopie au Soudan du Sud est fausse: Proclamation d'urgence
 ***********************************

 Un communiqué du gouvernement éthiopien a déclaré: "Le gouvernement éthiopien a reçu une lettre du Soudan du Sud demandant une assistance militaire."

 Dans un communiqué, l'état d'urgence a déclaré dans un communiqué qu'il s'agissait d'une tentative des perturbateurs de présenter des nouvelles innovantes à la communauté internationale.

 Selon les informations de la Proclamation d'urgence, tout le monde a appelé chacun à s'abstenir de diffuser de fausses informations en ne partageant pas ces fausses nouvelles.
 La demande d'assistance militaire de l'Éthiopie au Soudan du Sud est fausse: Proclamation d'urgen
""""†***"""""

La demande d'assistance militaire de l'Éthiopie au Soudan du Sud est fausse: Proclamation d'urgence
 ***********************************

 Un communiqué du gouvernement éthiopien a déclaré: "Le gouvernement éthiopien a reçu une lettre du Soudan du Sud demandant une assistance militaire."

 Dans un communiqué, l'état d'urgence a déclaré dans un communiqué qu'il s'agissait d'une tentative des perturbateurs de présenter des nouvelles innovantes à la communauté internationale.

 Selon les informations de la Proclamation d'urgence, tout le monde a appelé chacun à s'abstenir de diffuser de fausses informations en ne partageant pas ces fausses nouvelles.
 La demande d'assistance militaire de l'Éthiopie au Soudan du Sud est fausse: Proclamation d'urgence
†*"""""
طلب إثيوبيا للمساعدة العسكرية من جنوب السودان باطل: إعلان الطوارئ
 *************************************

 وجاء في بيان صادر عن الحكومة الإثيوبية أن "الحكومة الإثيوبية تلقت رسالة من جنوب السودان يطلب فيها مساعدة عسكرية".

 وقالت حالة الطوارئ في بيان لها إنها كانت محاولة من قبل معطلين لتقديم أخبار مبتكرة للمجتمع الدولي.

 وبحسب المعلومات الواردة في إعلان الطوارئ ، فقد دعا الجميع الجميع إلى الامتناع عن نشر معلومات كاذبة بعدم نشر مثل هذه الأخبار الكاذبة.
 طلب إثيوبيا للمساعدة العسكرية من جنوب السودان باطل: إعلان الطوارئ


ዛሬ ኅዳር 8 የመከላከያ ሠራዊት በትግራይ በምሥራቅና በምዕራብ ግንባሮች ወሳኝ ድሎችን ተቀዳጅቷል።

ዛሬ ኅዳር 8 የመከላከያ ሠራዊት በትግራይ በምሥራቅና በምዕራብ ግንባሮች ወሳኝ ድሎችን ተቀዳጅቷል። 

በምሥራቁ ግንባር ራያ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል። ጨርጨር፣ ጉጉፍቶ መሖኒን ሠራዊቱ ነጻ አውጥቷል። በየቦታው የነበሩ ወሳኝ የኮንክሪት ምሽጐችንም አፍርሷል። ሠራዊቱ በአሁኑ ጊዜ ወደ መቀሌ በመገሥገሥ ላይ ነው። 

በምዕራብ ግንባር ደግሞ በአዲ ነብሪድና በአዲ ዳእሮ የሚገኙ ከባድ ምሽጎችን በማፍረስ ሽሬን ተቆጣጥሮ ወደ አኩስም በመገሥገሥ ላይ ይገኛል። 

በውጊያው እጅግ ብዙ መሣሪያዎች ከመማረካቸውም በላይ ህወሓት ለክፉ ዓላማው ያሰለፋቸው የትግራይ ልዩ ኃይል አባላት በቁጥጥር ሥር ውለዋል። 

የመከላከያ ሠራዊቱ የህወሓት ጁንታን በሕግ ቁጥጥር ሥር ለማዋል እየገሠገሠ ሲሆን የጁንታው ኃይል የመከላከያ ሠራዊቱን ክንድ መቋቋም አቅቶት ወደኋላ እየሸሸ ነው።

//

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ ስራውን በይፋ ጀመረ

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ ስራውን በይፋ ጀመረ
**********************
ሕገ-መንግስቱን እና ሕገ-መንግስታዊ ሥርዓቱን ከአደጋ ለመከላከል ሲባል በቅርቡ የጸደቀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ እዱን አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን ገለጸ፡፡
 The Board of Inquiry has officially begun its work
 **********************
 The Board of Inquiry into the implementation of the recently declared state of emergency to protect the constitution and the constitutional order has been finalized and put into operation.

Ethiopia’s prime minister vows ‘final and crucial’ offensive in Tigray

Ethiopia’s prime minister vows ‘final and crucial’ offensive in Tigray

Some 4,000 refugees keep arriving every day, a “very rapid” rate, U.N. refugee agency spokesman Babar Baloch told reporters in Geneva. “It’s a huge number in a matter of days … It overwhelms the whole system,” he said, warning of a “full-scale humanitarian crisis.” That remote part of Sudan hasn’t seen such an influx in two decades, he said.

Alarmed African neighbours including Uganda and Kenya are calling for a peaceful resolution, but Abiy’s government regards the Tigray regional government as illegal after it defiantly held a local election in September. The Tigray regional government objects to the postponement of national elections until next year because of the COVID-19 pandemic and considers Abiy’s federal government illegal, saying its mandate has expired.

Ethiopia’s federal government on Tuesday also confirmed carrying out new air strikes outside the Tigray capital of Mekele, calling them “precision-led and surgical” and denying the Tigray government’s assertion that civilians had been killed.

Tigray TV showed what appeared to be a bombed-out residential area, with damaged roofs and craters in the ground.

“I heard a sound of some explosions. Boom, boom, boom, as I entered the house,” the station quoted a resident as saying. “When I got out later, I saw all this destruction. Two people have been injured. One of the injured is the landlord, and the other is a tenant just like us.”

Communications and transport links with the Tigray region remain almost completely cut off, making it difficult to verify either side’s claims.

Hungry, exhausted and scared, refugees from the Tigray region continue to flow into Sudan with terrifying accounts of wa

“These people are coming with knives and sticks, wanting to attack citizens. And behind them is the Ethiopian army with tanks. The knives and the sticks aren’t the problem, it’s the tanks,” said one refugee, Thimon Abrah. “They struck and burned the entire place.”

“When a man, or even a child is slaughtered, this is revenge,” said another, Tedey Benjamin. “This is a tribal war.”

Ethiopia’s prime minister on Monday night said his government is ready to “receive and reintegrate” the refugees and that federal forces would protect them.

But many refugees say those same forces sent them fleeing.


World Health Organization (WHO) Director-General Tedros Adhanom Ghebreyesus has been “fully engaged in soliciting diplomatic and military support” for the Tigray People's Liberation Front/TPLF/ in many parts of the world, a top official said Monday.

World Health Organization (WHO) Director-General Tedros Adhanom Ghebreyesus has been “fully engaged in soliciting diplomatic and military support” for the Tigray People's Liberation Front/TPLF/ in many parts of the world, a top official said Monday.

Tedros, who has been serving in his position at the WHO since 2017, was a member of the TPLF’s powerful Executive Committee. He was also Ethiopia’s health minister from 2005 to 2012 and foreign affairs minister from 2012 to 2016.

The official, who was not allowed to publicly discuss the matter, told Anadolu Agency on the condition of anonymity that the Ethiopian government had been well aware of Tedros’s activities since the beginning of the National Defense Force’s law enforcement operation against the TPLF, which is entrenched in the northern Tigray region.

“Tedros had been lobbying the UN agencies to exert pressure on the Ethiopian government to unconditionally stop its military action against the TPLF,” he noted. “He was relentlessly demonizing us.”

The official added that Tedros had also been soliciting Egyptian military support for the TPLF.

“To ally with Egypt, which had been bent on destabilizing Ethiopia for decades and aborting construction of the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD), is tantamount to treason,” he said.

According to the official, who attended many high-profile government briefings on the matter, Tedros was also active in eastern Africa.

“He repeatedly called top officials of many neighboring nations and pressured them to provide military and diplomatic support to the TPLF,” he noted, adding those countries informed the Ethiopian government.

“Those countries, which we cannot name, told us they declined Tedros’s requests, saying the conflict was an internal Ethiopian affair and they stand with us,” he said.

The official said from what they have gathered, Tedros was serving as a “full-time diplomat of the TPLF, breaching the duties of the director-general of the WHO.”

“We are readying a protest note to the WHO and other relevant bodies,” the official added.​​​​​​​

Ethiopia has launched what it describes as a law enforcement operation in Tigray after forces of the TPLF attacked the northern command of the federal army stationed across the Tigray region, killing soldiers and looting military assets.

The TPLF dominated political life in Ethiopia for more than three decades before current Prime Minister Abiy Ahmed, who hails from the Oromo ethnic group, came to power in 2018.

The Oromo is the largest ethnic tribe in Ethiopia, representing around 34.9% of the country’s population of 114.9 million, while the Tigray account for only 7.3%.

#Ethiopia #Ethiopian

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን "ከሀገር መከላከያ ጎን እንቆማለን" በሚል ለሰራዊቱ ያላትን ድጋፍ ገለጸች

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን "ከሀገር መከላከያ ጎን እንቆማለን" በሚል  ለሰራዊቱ ያላትን ድጋፍ ገለጸች
*********************
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን "ከሀገር መከላከያ ጎን እንቆማለን" በሚል  ለሰራዊቱ ያላትን ድጋፍ ገለጸች።

"ከሀገር መከላከያ ጎን እንቆማለን" በሚል  መሪ ቃል የተላለፈውን ጥሪ በመቀበል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጠቅላይ ቤተ ክህነት ለመከላከያ ሰራዊቱ ያለውን ድጋፍና ክብር ገልጿል።

በመርሐ ግብሩ በብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ በጸሎት የተከፈተ ሲሆን ብጹዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳትም በመርሀ ግብሩ ላይ ተሳትፈዋል።

በመርሐግብሩ የጠቅላይ ቤተክህነት የሥራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች ከመከላከያ ጎን እንደሚቆሙ ማረጋገጣቸውንና ለሀገር ሰላምና አንድነትም የበኩላቸውን እንደሚያበረክቱ ቃል መግባታቸውን ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

"ለመከላከያ ክብር እቆማለሁ" በሚል መሪ ሃሳብ በኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች የተዘጋጀው ይህ መርሐ ግብር በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች የተካሄደ ሲሆን የአገር መከላከያ ሠራዊት እየወሰደ ላለው የሕግ ማስከበርና የአገር ህልውና የማስጠበቅ እርምጃ ድጋፍ ለመግለፅ ያለመ ነው።

Source BBC

ቁጥራቸዉ ከ20 በላይ የሚደርሱ የብሄራዊ ደህንነት መስሪያ ቤት በተለያየ የስራ ማእረግ ተቀምጠዉ ሀግርን ሲያስወጉ ዛሬ ገቢ ተደርገዋል፤

ቁጥራቸዉ ከ20 በላይ የሚደርሱ የብሄራዊ ደህንነት መስሪያ ቤት በተለያየ የስራ ማእረግ ተቀምጠዉ ሀግርን ሲያስወጉ ዛሬ ገቢ ተደርገዋል፤

#ዋናዎቹ፡-
1. አቶ መሀመድ ኢብራሂም--የብሄራዊ መረጃና ደህንነት የሳይበር ዋና ቢሮ ዳይሬክቶር፤ ማንኛዉንም ግለሰብ ስልክ እየጠለፈና በJPS እየተከታተለ የሚያስገድል በመኖሪያ ቤቱ ከኢትዮጵያ ቴሌ ኮሚኒኬሽን እዉቅና ዉጭ የሳተላይት ግንኙነት የሚያደርግ በመኖሪያ ቤቱ የራሱ የሆነ የደህንንት መከታተያ መሳሪያዎችን የነበረ በአንድ ወቅት /አቶ ተመስገን ጥሩነህን የአማራ ክልል መስተዳደር የነበሩትን ሚስት ልጆቹን ከመኖሪያ ቤታቸዉ እወጥቶ ከእነ ቤት እቃቸዉ አስፓልት ዳ ወርዉሮ ይሳለቅባቸዉ የነበረ፡

2. አቶ በእሱ ፈቃድ ደጀኔ የአማራ ክል የዉስጥ ደህንነት ባልደረባ የነበረ ማንኛዉንም ግለሰብ ስልክ እየጠለፈና በJPS እየተከታተለ የሚያስገድል ከቅማንት ብሄር ጋር በመሆን ከህዉኃት ጋር መረጃ እየተለዋወጠ ሁለቱን ብሄር ሲያጋድል የነበረ፤
3. አቶ እንድሪስ ቶምሳ የሀገር ዉስጥ ደህንነት የምስራቅ ወለጋ ኦነግ ሸኔን ያደራጀ መረጃ የሚሰጥ ወለጋን የሚያስወጋ ፤

4. አቶ ቁምላቸዉ ዉብሸት የብሄራዊ ደህንነት የመረጃና ደህንነት ትንተና ሀላፊ በደህንነት ቢሮዉ የተገኙ ወንጀሎችን አዛብቶ ያልሆነ መረጃ እየሰጠ ሀገር እንድትተራመስ የሚያደርግ የራሱ የሆነ የሞባይል ሳተላይት ያለዉ..ሲሆን 19ኙ አማራ በሚኖርባቸዉ አጎራባች ክልሎች ጉራ ፈርዳ፤ ሆሮ ጉድሮ፤ወለጋ፤ መተከል በጎንደር ቅማንትና አማራ ክልል የሚተራመሱትን እያወቁ እንዳላወቁ መረጃ እያዛቡ እየተነተኑና መረጃ እየሰጡ ሲያስጨፈጭፉ የነበሩትን ዛሬ ገቢ ተደርገዋል፡፡

የሀገር መከላከያ ሠራዊት ውቅሮን ለመቆጣጠር ከባድ ፍልሚያ ላይ ይገኛል

ሰበር የድል ዜና
የሀገር መከላከያ ሠራዊት ውቅሮን ለመቆጣጠር ከባድ ፍልሚያ ላይ ይገኛል። ከውቅሮ ከተማ በጥቂት እርቀት ያሉትን የትህነግ ወታደሮች የሰፈሩበት 11 ምሽጎቹን ከእልህ አስጨራሽ ትንቅንቅ በኃላ ሙሉ ለሙሉ ተሰብሯዋል። ውቅሮ ከተማ ፀጥ ረጭ ብላለች የመከላከያ ሠራዊት ወደ ውቅሮ ከተማ ጉዞ እያደረገ ይገኛል።
ድል ለሀገር መከላከያ ሠራዊት
ሞት ለጁንታው ቡድን
ሼር በማድረግ መረጃውን አጋሩ
Source Walta

The FDRE Attorney General announces the suspension of TPLF 34 financial institutions

34 የሕወሓት የፋይናንስ ተቋማትን ማሳገዱን  የኢፌዴሪ  ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ
*********************
34 የሕወሓት የፋይናንስ ተቋማትን የባንክ ሂሳብ ቁጥር ማሳገዱን የኢፌዴሪ  ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታውቋል፡፡

ሱር  ኮንስትራክሽን፣ ጉና  የንግድ  ስራዎች ፣ ትራንስ  ኢትዮጵያ፣ መስፍን ኢንዱስትሪያል  ኢንጅነሪንግ፣ ሰላም የህዝብ ማመላለሻ  ማህበር፣ ሜጋ  ማተሚያ፣ ኢፈርት ኃላፊነቱ የተወሰነ  የግል  ማህበር  እንዲሁም ኢፈርት  ኤሌክትሪካል ቢዝነስ  ገንዘባቸው ከታገደባቸው ተቋማት መካከል ናቸው።

ኢዛና ማእድን ልማት፣ቬሎሲቲ አፕሪዝ፣ መሶበ የግንባታ ስራዎች፣ ሳባ ስቶን፣  ኤፍ ኤክስፕረስ፣ ሜጋኔት ኮርፖሬሽን፣ ካትሪና ሼባ ታነሪናም በእገዳው ተካትተውበታል።

ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ስራ ላይ ካዋላቸው አዋጆች መካከል አዋጅ ቁጥር 882/2007 እና ሌሎች አዋጆችን መሰረት በማድረግ ነው እገዳውን የጣለው።

በፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በወንጀል የተገኘ ሐብት ማስመለስ ዳይሬክተር ጄኔራል ዓለምአንተ አግደው እንደተናገሩት በእነዚህ ተቋማት ስም በሁሉም ባንኮች የተቀመጡ የሂሳብ አካውንቶች እገዳ ተጥሎባቸዋል።

ጠቅላይ አቃቤ ህግ እነዚህ ተቋማትን በኢትዮጵያ የሚፈጸሙ ዘር ተኮር ጥቃትቶችን እና የሽብር ተግባራትን እና ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን በኃይል ለመናድ ከሚሰሩ አካላት ጋር በመመሳጠር እና ግንኙነት በመፍጠር ፋይናንስ በማድረግ እንዲሁም በሙስና ወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብን  ህጋዊ አስመስሎ ማቅረብ ወንጀል እንደጠረጠራቸው ዳይሬክተሩ ተናግረዋል።

ከ34 ተቋማት መካከል ትምዕት እና መሶበ ሲሚንቶ ከድምጸ ወያኔ መገናኛ ብዙሃን ጋር ሼር እንዳላቸው መረጋገጡን ከጠቅላይ አቃቤ ህግ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

በዚህ መሰረት ድምጸ ወያኔ ከትምዕት 8 ሚሊዮን ብር ብሎም ከመሶበ ሲሚንቶ 61 ሚሊዮን ብር በላይ የአክሲዮን ድርሻ እንዳለው ተቋሙ ገልጿል።

በዚህም ድምጸ ወያኔ አሁን ላይ በኢትዮጵያ እያካሄደ ባለው ግጭት የገንዘብ ድጋፍ ከእነዚህ ተቋማት እንደሚያገኝ በሰነድ መረጋገጡን ኃላፊው ተናግረዋል።

በአጠቃላይ በፋይናስ  ተቋማቱ ላይ እግዱ አስፈላጊ የሆነበት ምክንያት ድርጅቶቹ ሀብታቸውን ለማሸሽ ጥረት በማድረግ ላይ እንደሆኑ በቂ ማስረጃ የቀረበ በመሆኑ፣ ንበረቶቹ ሳይሸሹ ተገቢውን ቁጥጥር በማድረግ ውሳኔ እስኪሰጥባቸው ማቆየት ተገቢ መሆኑ ስለታመነበት ነው ተብሏል፡፡

የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በወንጀል የተገኘ ሀብት ማስመለስ ዳይሬክቶሬት ጄኔራል የመመርመር እና ሀብትን የማስመለስ ስራውን እስኪያጠናቅቅ ድረስ የታገዱት ንብረቶች እንዳይጎዱ እና እንዳይባክኑ ጠብቆ የሚያቆይ የንብረት አስተዳዳሪ የሚሾም ሲሆን አስተዳዳሪው ስራውን ተቀብሎ ማስተዳደር እስኪጀምር ድረስ የድርጅቶቹ አስተዳዳሪዎች ንበረቱን በሚገባ የመጠበቅ ኃላፊነት እንዳለባቸውም ተገልጿል፡፡

 የታገዱት ድርጅቶች ከዚህ በታች ስማቸው የተዘረዘሩት ናቸው 

1. ሱር ኮንስትራክሽን 

2. ጉና የንግድ ስራዎች ኃ/የተ/የግ/ማህበር

3. ትራንስ ኢትዮጵያ ኃ/የተ/የግ/ማህበር

4. መስፍን ኢንዱስትሪያል ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር

5. ሰላም የህዝብ ማመላለሻ አክሲዮን ማህበር

6. ሜጋ ማተሚያ ኃ/የተ/የግ/ማህበር

7. ኤፈርት ኃ/የተ/የግ/ማህበር

8. ኤፈርት ኤሌክትሪካል ቢዝነስ ኃ/የተ/የግ/ማህበር

9. ኤፈርት ዲዛይን እና ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር

10. ኢዛና ማዕድን ልማት ኃ/የተ/የግ/ማህበር

11. ቬሎሲቲ አፖራልዝ ካምፓኒስ ኃ/የተ/የግ/ማህበር

12. መሰቦ ቢውልዲንግ ማቴሪያል ፕሮዳክሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር

13. ሳባ ዳይሜንሺናል ስቶን ኃ/የተ/የግ/ማህበር

14. መስፍን ኢንዱስትሪያል ኢንጂነሪንግ

15. ሼባ ታነሪ ኃ/የተ/የግ/ማህበር

16. ኤ.ፒ ኤፍ 

17. ሜጋ ኔት ኮርፖሬሽን

18. እክስፕረስ ትራንዚት ሰርቪስ

19. ደሳለኝ ካትሪናሪ

20. ሼባ ታነሪ ፋክተሪ አክሲዮን ማህበር

21. ህይወት አግሪካልቸር መካናይዜሽን

22. ህይወት እርሻ ሜካናይዜሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር

23. አልመዳ ጋርመንት ፋክተሪ

24. መሶቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ 

25. ደደቢት ብድርና ቁጠባ አክሲዮን ማህበር

26. አዲስ ፋርማሲቲካልስ ፕሮዳክሽን 

27. ትግራይ ዴቨሎፕመንት ኃ/የተ/የግ/ማህበር

28. ስታር ፓርማሲቲካልስ ኢፖርተርስ

29. ሳባ እምነበረድ አክሲዮን ማህበር

30. አድዋ ፍሎር ፋክተሪ 

31. ትካል እግሪ ምትካል/ ትግራይ/ ት.እ.ም.ት/

32. ብሩህ ተስፋ ፕላስቲክ ኃ/የተ/የግ/ማህበር

33. ደሳለኝ የእንስሳ መድኃኒት አስመጪና አከፋፋይ ኃ/የተ/የግ/ማህበር

34. ማይጨውፓርትክል ቦርድ ፋክተሪ

በጥላሁን ካሳ 

 The FDRE Attorney General announces the suspension of TPLF 34  financial institutions
 *********************
 The Attorney General of the Federal Democratic Republic of Ethiopia (FDRE) has announced that he has suspended the bank accounts of 34 TPLF financial institutions.

 Sur Construction, Guna Business, Trans Ethiopia, Mesfin Industrial Engineering, Selam Public Transport Association, Mega Printing, Effort Private Limited, and Effort Electric Business are among the companies banned.

 Izana Mining Development, Velocity Apris, Mesobe Construction, Saba Stone, F Express, Magnet Corporation, Katherine and Sheba Tannerina are also included in the ban.

 Proclamation No. 882/2007 and other proclamations imposed by the Attorney General were suspended.

 According to the Federal Attorney General, Director of Criminal Recovery, Crime accounts held in all banks in the name of these institutions have been suspended.

 He said the attorney general suspected that these institutions were involved in racist and terrorist activities in Ethiopia and by financing and co-operating with those working to overthrow the constitutional order, as well as money laundering.

 According to the Attorney General, out of 34 institutions, Timet and Mesobe Cement have been confirmed to have shared with the TPLF media.

 According to the institute, the TPLF has a share of 8 million birr and more than 61 million birr from Mesobe Cement.

 He said the TPLF has received financial support from these institutions in the ongoing conflict in Ethiopia.

 In general, the reason for the ban on financial institutions is that there is ample evidence that the companies are trying to misappropriate their assets, and it is believed that it is appropriate to keep the assets under control and wait for a decision.

 The Attorney General of the Federal Democratic Republic of Ethiopia (FDRE) will appoint an asset manager to ensure that the frozen assets are not damaged or wasted until the Director General of the Criminal Assets Recovery Directorate completes its investigation and recovery.

 The banned organizations are listed below

 1. Sur Construction

 2. Guna Business Pvt

 3. Trans Ethiopia PLC

 4. Mesfin Industrial Engineering Plc

 5. Selam Public Transport Share Company

 6. Mega Printing Plc

 7. Effort Plc

 8. Effort Electrical Business Plc

 9. Effort Design and Construction Plc

 10. Izana Mining Development Plc

 11. Velocity Apocalypse Company Plc

 12. Mesebo Building Material Production Plc

 13. Saba Dimensional Stone Plc

 14. Mesfin Industrial Engineering

 15. Sheba Tanari Plc

 16. APF

 17. Mega Net Corporation

 18. Express Transit Service

 19. Desalegn Catherine

 20. Sheba Tanner Factories SC

 21. Life Agricultural Mechanization

 22. Life Agricultural Mechanization Plc

 23. Almeda Garment Factory

 24. Mesobo Cement Factory

 25. Dedebit Credit and Savings Corporation

 26. New Pharmaceutical Productions

 27. Tigray Development Plc

 28. Star Pharmaceuticals Eporters

 29. Saba Marble Stock Company

 30. Adwa Floor Faculty

 31. Tkal Egri Mitkal (Tigray)

 32. Bright Hope Plastic Plc

 33. Desalegn Veterinary Import and Distribution PLC

 34. Matchboard Board Faculty

 By Tilahun Shadow 


Monday, November 16, 2020

የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች ከ2 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር በላይ ለመከላከያ ሠራዊት አበረከቱ

የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች ከ2 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር በላይ ለመከላከያ ሠራዊት አበረከቱ 
*******************
የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና ሰራተኞች ሀገርንና ህግን በማስከበር ለላይ ለሚገኘው ለመከላከያ ሠራዊት  ከ2 . 5 ሚሊዮን ብር በላይ  ድጋፍ አድርገዋል፡፡

ድጋፉን ያደረጉት ከደምወዛቸው እስከ 100% ድረስ ተቀናሽ በማድረግ ነው።
 
ዩኒቨርሲቲው የሚያደርገው ድጋፍ እንደተጠበቀ ሆኖ መምህራንና ሰራተኞች በቀጣይም የህግ የማስከበር ስራው  ዳር እስኪደርስ ከጸጥታ ኃይሉ ጎን በመሆን ድጋፋቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ መናገራቸውን አብመድ ዘግቧል።

የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ላቀረቡት “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” ጥሪ 5:30 ላይ ኢትዮጵያውያን ምላሽ ይሰጣሉ

የኪነ  ጥበብ  ባለሙያዎች ላቀረቡት “ለሀገር  መከላከያ ክብር  እቆማለሁ” ጥሪ  5:30 ላይ   ኢትዮጵያውያን ምላሽ ይሰጣሉ
***********************
ለዛሬ ማክሰኞ ህዳር 8 ከቀኑ 5:30  ጀምሮ እንዲካሄድ ቀን ለተቆረጠለት ጥሪ ጠቅላይ  ሚኒስትር  ዐቢይ አህመድን  ጨምሮ ኢትዮጵያውያን በያሉበት በመሆን አጋርነታቸውን ይገልጻሉ ተብሏል፡፡

የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴርም  "ለሀገራችን ሉዓላዊነት እና ለህዝባችን ክብር የማንከፍለው መሥዋዕትነት እንደሌለ ዳግም በማረጋገጥ” የቀረበውን ጥሪ  ተቀብለናል ብሏል፡፡

በመርሐ ግብሩ ህግን ለማስከበር ተሰማርቶ ከፍተኛ ድል እያስመዘገበ ለሚገኘው ሠራዊት ክብር የሚሰጠው፣ ህዝብ እና መንግስት የሰጠውን ግዳጅ ሲወጣ በጁንታው ኃይል ክህደት የተሠው የመከላከያ ሰራዊት አባላትም ይዘከራሉ ተብሏል፡፡

በዚህ መሠረት በዛሬው  ዕለት ሁሉም ኢትዮጵያዊ በያለበት ቀጥ ብሎ በመቆም  "ለአንድ ደቂቃ ቀኝ እጃችንን በደረታችን ላይ በማድረግ ለመከላከያ ሠራዊት ያለንን ክብር በተግባር  እንገልጻለን፣ ቀጥሎም በያለንበት ሆነን ለአንድ ደቂቃ ያለማቋረጥ እያጨበጨብን ለሠራዊቱ በተግባር እናረጋግጣለን” ይላል አዘጋጁ  ግብረ ኃይል ያወጣው  መረጃ፡፡

የቪዲዮ መረጃዎቻችንን ለማግኘት ትክክለኛውን የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
https://www.youtube.com/c/EBCworld
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://t.me/EBCNEWSNOW
በፎቶ የሚቀርቡ መረጃዎችን ለማግኘት ኢንስታግራም ገጻችንን ይጎብኙ
https://www.instagram.com/ebcnews1

የተሰጠው የጊዜ ገደብ ስለተጠናቀቀ በቀጣይ ቀናት የመጨረሻው ሕግ የማስከበር ወሳኝ ተግባር ይከናወናል።”ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

“የተሰጠው የጊዜ ገደብ ስለተጠናቀቀ በቀጣይ ቀናት የመጨረሻው ሕግ የማስከበር ወሳኝ ተግባር ይከናወናል።”ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
*****************
የትግራይ ልዩ ኃይልና ሚሊሺያ የስግብግቡ ጁንታ እኩይ ዓላማ ማስፈጸሚያ ከመሆን ይልቅ እጁን ለመከላከያ በመስጠት ራሱንና ሕዝቡን እንዲያድን የተሰጠው የ3 ቀን የጊዜ ገደብ ዛሬ መጠናቀቁን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገልፀዋል። 

በዚህ ጥሪ የተጠቀሙ የትግራይ ልዩ ኃይልና ሚሊሺያ አባላት፣ ለወሰዱት ኃላፊነት የተሞላው ሕዝባቸውን የማዳን ውሳኔ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አመስግነዋል። 

አሁን ግን የተሰጠው የጊዜ ገደብ ስለተጠናቀቀ በቀጣይ ቀናት የመጨረሻው ሕግ የማስከበር ወሳኝ ተግባር እንደሚከናወን ነው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የገለፁት።
"As the deadline expires, the final enforcement of the law will take place in the coming days," said Prime Minister Abiy Ahmed
 *****************
 Prime Minister Abiy Ahmed said the three-day deadline set by the Tigray Special Forces and Militia to save itself and its people instead of carrying out the greedy junta's agenda has come to an end today.

 Members of the Tigray Special Forces and Militia, who took advantage of the call, thanked the responsible people for their responsible decision to save their people.

 Now that the deadline has been met, Prime Minister Abiy Ahmed said the final law enforcement operation will be carried out in the coming days.