የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Monday, January 3, 2022

The nomination of commissioners to the National Consultative Commission has begun

The nomination of commissioners to the National Consultative Commission has begun
 ***************************

 The commissioners' recommendations were launched to the National Consultative Commission, which was established to help create national consensus.

 The suggestion is valid from today until January 6.

 The Speaker of the House of Peoples' Representatives, Tagesse Chafo, said 11 commissioners will be appointed to ensure the success of the national consultation, which plays a key role in putting Ethiopia on a strong footing.

 "Ethiopians need to actively participate in the success of the national consultation," he said.

 In addition to the Speaker of the House, the President of the Federal Court, the Speaker of the House of Federation, the Secretary General of the Council of Religious Institutions and civil society organizations have been established.

 He asked for suggestions on how to make the consultation more effective, and said it would be possible to do so from today.

 According to the FBC, submission forms can be found on the council's website.


ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የኮሚሽነሮች ጥቆማ ተጀመረ
**************************

ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር ያግዛል በሚል ለተቋቋመው የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የኮሚሽነሮች ጥቆማ ተጀመረ፡፡

ጥቆማው ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጥር 6 የሚቆይ ነው፡፡

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ መግለጫ የሰጡ ሲሆን ኢትዮጵያን በጠንካራ መሰረት ላይ ለማስቀመጥ ቁልፍ ሚና ያለው ሀገራዊ ምክክር ውጤታማ እንዲሆን 11 ኮሚሽነሮች እንደሚሾሙ ተናግረዋል።

ኢትዮጵያውያን ለሀገራዊ ምክክሩ ስኬት በንቃት መሳተፍ ይጠበቅባቸዋል ያሉት አፈጉባኤው አጠቃላይ የኮሚሽነሮች ምርጫ ሂደቱ በአንድ ወር ከ15 ቀን ይጠናቀቃል ብለዋል።

ለውጤታማነቱ በአዋጁ ሥልጣን ከተሰጣቸው የምክር ቤቱ አፈጉባኤ በተጨማሪ የፌደራል ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት፣ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ፣ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ዋና ጸሐፊና የሲቪክ ማኅበራት የተካተቱበት አማካሪ ኮሚቴ መቋቋሙን ተናግረዋል።

ምክክሩ ውጤታማ እንዲሆን የሚያስችሉ ግለሰቦች እንዲጠቆሙ የጠየቁ ሲሆን÷ ከዛሬ ጀምሮ መጠቆም እንደሚቻልም ገልፀዋል።

የጥቆማ መስጫ ቅጾችን በምክር ቤቱ ድረገፅ ማግኘት እንደሚቻልም መግለፃቸውን ኤፍቢሲ ዘግቧል።

The community has donated over 2.4 billion birr in cash and over 971 million birr in kind to the Defense Forces

ህብረተሰቡ ለመከላከያ ሰራዊት ከ2.4 ቢሊዮን ብር በላይ ጥሬ ገንዘብና ከ971 ሚሊዮን ብር በላይ የዓይነት ድጋፍ አድርጓል
********************

ለአገር መከላከያ ሰራዊት እስካሁን ከ2 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር በላይ ጥሬ ገንዘብ እና ከ971 ሚሊዮን ብር በላይ የአይነት ድጋፍ በህዝቡ መደረጉን የአገር መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ።

የመከላከያ ሚኒስትር ዴኤታ ማርታ ሉዊጂ የኀብረተሰቡን ድጋፍ አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ ኢትዮጵያዊያን ከጫፍ ጫፍ አንድ በመሆን ለሰራዊቱ ያላቸውን ደጀንነት በተግባር አሳይተዋል ብለዋል።

የህልውና ማስከበር ዘመቻው ከተጀመረ እስካሁን ድረስ ለሰራዊቱ 971 ሚሊዮን 500 ሺህ ብር የሚገመት የአይነት ድጋፍ ከህዝቡ መደረጉን ተናግረዋል።

ይህም ኢትዮጵያዊያን ለመከላከያ ሰራዊት ያላቸውን አጋርነት በተግባር ያረጋገጠ ስለመሆኑ አንስተዋል፡፡

ለሰራዊቱ ገቢ ማሰባሰቢያ በተከፈተው የባንክ አካውንት ከ2 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር በላይ ጥሬ ገንዘብ ድጋፍ መደረጉን ተናግረዋል፡፡   

"ይሄን መግለጫ እስከምሰጥበት ጊዜ ድረስ 2 ቢሊዮን 41 ሚሊዮን 155 ሺህ 16 ብር በመከላከያ ሚኒስቴር ማዕከል በተከፈተው 1000421912134 አካውንት ቁጥር ገቢ ተደርጓል" ብለዋል።  

በ6800 አጭር የጽሁፍ መልዕክት የገቢ ማሰባሰቢያም ከ200 ሺህ በላይ ዜጎች ድጋፍ ማድረጋቸውን ጠቅሰዋል።

በዚህም ከ500 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ መቻሉን ነው የተናገሩት።    

የኢትዮጵያ ህዝብ ለሰራዊቱ በተግባር እያሳየ ያለውን ደጀንነት አጠናክሮ እንዲቀጥልም ጥሪ ማቅረባቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
The community has donated over 2.4 billion birr in cash and over 971 million birr in kind to the Defense Forces
 ********************

 The Ministry of Defense said over 2.4 billion birr in cash and over 971 million birr has been provided to the public so far.

 State Minister for Defense Martha Luigi said in a statement that Ethiopians have shown solidarity with the army.

 He said 971 million birr has been provided to the army so far.

 He said this confirms the Ethiopians' partnership with the Defense Forces.

 He said over 2.4 billion birr cash has been donated to the army's bank account.

 "As of this writing, 2 billion 41 million 155 thousand 16 birr has been deposited in the account number 1000421912134 opened at the Ministry of Defense," he said.

 He also mentioned that he has supported more than 200,000 citizens with 6800 text messages.

 He said more than 500 million birr has been collected.

 ENA also called on the Ethiopian people to continue their support for the army.

Sudan's Prime Minister Abdullah Hamdock has resigned

Sudan's Prime Minister Abdullah Hamdock has resigned
 ******************

 Prime Minister Abdullah Hamdock has announced his resignation.

 In a televised address, Abdullah Hamdock said he had done his utmost to ensure that the country was not in danger and called for a national consultation on the country's political crisis.

 It is unclear who will replace Hamdock as prime minister, CGTN reports.

 Hamdock returned to power after being ousted in a coup.

 


የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላህ ሀምዶክ ከስልጣናቸው ለቀቁ
******************

ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላህ ሀምዶክ ከስልጣናቸው በፈቃዳቸው መልቀቃቸውን አስታወቁ፡፡ 

አብደላህ ሀምዶክ በቴሌቪዥን ቀርበው ባደረጉት ንግግር ሀገሪቱ አደጋ ውስጥ እንዳትገባ የተቻላቸውን ሁሉ ጥረት ማድረጋቸውን ገልጸው የሀገሪቱን የፖለቲካ ቀውስ አስመልክቶም ሀገራዊ ምክክር እንዲደረግ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ 

አሁን ላይ ሀምዶክን ተክቶ የጠቅላይ ሚኒስትርነቱን ስልጣን ማን እንደሚቆጣጠር ግልፅ አለመሆኑን ሲጂቲኤን ዘግቧል፡፡

ሀምዶክ በመፈንቅለ መንግሥት ከሥልጣናቸው ከተወገዱ በኋላ ዳግም ወደ ኃላፊነታቸው ተመልሰው እንደነበር ይታወሳል፡፡

Attaye High School began teaching and learning

የአጣዬ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመማር ማስተማር ሥራ ጀመረ
****************** 

በአሸባሪ ህወሓት በኦነግ ሸኔ ከፍተኛ ገዳት የደረሰበት የአጣዬ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መደበኛ የመማር ማስተማር ሥራውን መጀመሩን የትምህርት ቤቱ ሱፐርቫይዘር አስታወቁ። 

የትምህርት ቤቱ ሱፐርቫይዘር አቶ ማሙሽ ሲከፋኝ ትምህርት ቤቱ አንጋፋ እና በክልሉ ካሉ ውጤታማ ትምህርት ቤቶች መካከል አንዱ መሆኑን ጠቅሰው ነገር ግን በጥፋት ኃይሎች በተደጋጋሚ የጉዳት ሰለባ በመሆኑ በትምህር ቤቱ ላይ ከፍተኛ ውድመት መድረሱን አስታውሰዋል። 

የትምህርት አስተዳደሩ በደረሰው ጉዳት ተስፋ ሳይቆርጥ የአጥፊ ቡድኖቹ  ዕቅድ እንዳይሳካ ትምህርት ለማስጀመር ከመምህራን ጋር ተግባብቶ የማስተማር እንቅስቃሴ መጀመራቸውንም ገልፀዋል። 

የትምህርት ቤቱ መምህራን በበኩላቸው ካለው ጫና ተላቅቀው በቀረው ትንሽ የትምህርት ግብዓት የመማር ማስተማር ሥራውን በተሻለ የሥነ-ልቦና ዝግጅት መጀመራቸውንም ተናግረዋል። 

ከዚህ በተጨማሪም የትምህርት ቤቱ መምህራን ትምህርት ቤቱን ከማፅዳት ጀምሮ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ሙሉ በሙሉ እንዲመጡ ሥነ-ልቦናቸውን የመገንባት ሥራም እየሠሩ እንደሚገኙ ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። 

የተለያዩ አካላት ችግሮቹን መጥቶ ከመመልከት በዘለለ የመማር ማስተማር ሥራውን ውጤታማ ለማድረግ ከመንግሥት ጀምሮ ሁሉም የሚችለውን ድጋፍ እዲደረግ የትምህርት ቤቱ አስተዳደር ጠይቋል።
Attaye High School began teaching and learning
 ******************

 Attaye High School, which was severely damaged by the OLF, has resumed its regular teaching and learning activities, according to the school's supervisor.

 The school's supervisor, Mamush, said the school was one of the oldest and most successful schools in the region, but that the school had been severely damaged by the forces of destruction.

 He also said that the education administration has not given up on the damage done by the destructive groups.

 The teachers of the school, for their part, said that they are relieved of the burden and have started the work of teaching and learning with a better psychological preparation.

 In addition, information from the Ministry of Education indicates that the teachers are working to improve the morale of the students, starting with cleaning the school.

 The school administration has called on the government to do all it can to make the teaching and learning process more effective.


The city of Lalibela began welcoming guests who were coming to celebrate Christmas

የላሊበላ ከተማ የገና በዓል ለማክበር እየገቡ ያሉ እንግዶቿን መቀበል ጀመረች
******************** 

የገና በዓል በድምቀት የሚከበርበት ታሪካዊቷ የላሊበላ ከተማ በዓሉን ለማክበር ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ወደ ከተማዋ እየገቡ ያሉ እንግዶቿን መቀበል ጀምራለች። 

የከተማዋ ወጣቶችም የእንግዶችን እግር ከማጠብ ጀምሮ የተለያዩ ዝግጅቶች በማሰናዳት የበዓሉን ታዳሚዎች እየተቀበሉ ነው። 

በንብረቴ ተሆነ
The city of Lalibela began welcoming guests who were coming to celebrate Christmas
 ********************

 The historic city of Lalibela, home to Christmas festivities, has begun welcoming visitors from all over the country.

 The young people of the city are welcoming the audience by organizing various events, ranging from washing the feet of the guests.

 It happened on my property

 


Ethiopian Airlines is one of the world's leading airlines using the largest fleet of Airbus 350 aircraft by 2021

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በፈረንጆቹ 2021 ግዙፉን የኤርባስ 350 አውሮፕላን በብዛት በመጠቀም በዓለም ከቀዳሚዎቹ ተርታ ተሰለፈ
******************** 

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በፈረንጆቹ 2021 እጅግ ዘመናዊና ግዙፉን የኤርባስ 350 አውሮፕላን በብዛት በመጠቀም በዓለም ከቀዳሚዎቹ አየር መንገዶች ተርታ መሰለፉ ተገለጸ። 

አየር መንገዱ የኤርባስ 350 አውሮፕላኖችን በመጠቀም በ2021 6 ሺህ 500 በረራዎችን ማድረጉ ተጠቅሷል።  

በዚህም ግዙፉን ኤርባስ 350 በብዛት በመጠቀም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ30 አየርመንገዶች የአምስተኛ ደረጃን ይዟል። 

ምንም እንኳን አየርመንገዱ በዋናነት የቦይንግ አውሮፕላኖችን በመጠቀም የሚታወቅ ቢሆንም ለደንበኞቹ አማራጭ በመስጠት ውጤታማ ነበር ተብሏል። 

በዓመቱ የኤርባስ 350 አውሮፕላንን በመጠቀም ከ28 ሺህ በላይ በረራዎችን ያደረገው የኳታር አየር መንገድ የመጀመሪውን ደረጃ መያዙን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

Ethiopian Airlines is one of the world's leading airlines using the largest fleet of Airbus 350 aircraft by 2021
 ********************

 Ethiopian Airlines is one of the leading airlines in the world using the most advanced and largest Airbus 350 aircraft by 2021.

 The airline will operate 6,500 flights by 2021 using Airbus 350 aircraft.

 As a result, Ethiopian Airlines ranks fifth out of 30 airlines, using the giant Airbus 350.

 Although the airline is primarily known for its use of Boeing aircraft, it is said to be effective in providing customers with alternatives.

 Qatar Airways, which has flown more than 28,000 flights using Airbus 350 aircraft this year, is ranked first, according to Ethiopian Airlines.

Ethiopian Airlines launches flight to Lalibela

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ላሊበላ በረራ ጀመረ
******************* 

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የህወሓት የሽብር ቡድን በላሊበላ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ ከፍተኛ ዝርፊያና ውድመት ማድረሱን ተከትሎ አቋርጦት የነበረውን በረራ ዛሬ ዳግም ጀምሯል። 

የአካባቢውን የቱሪዝም እንቅስቃሴ ዳግም ለማነቃቃት እና በደብረ ሮሃ ቅዱስ ላሊበላ የሚከበረውን ታላቁን የልደት በዓል ለማክበር መንግሥት በወሰደው እርምጃ አየር መንገዱ በአፋጣኝ ተጠግኖ ለአገልግሎት ብቁ ሆኗል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድም አቋርጦት የነበረውን በረራ ዳግም ጀምሯል። 

አየር መንገዱ የገና በዓልን በደብረ ሮሃ ቅዱስ ላሊበላ ለሚያከብሩ ምዕምናንና አካባቢውን ለሚጎበኙ ጎብኚዎች አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አሚኮ ዘግቧል።



Ethiopian Airlines launches flight to Lalibela
 *******************

 Ethiopian Airlines resumes flights over Lalibela airport

 The airline was immediately repaired and put into operation by the government in a bid to revitalize the local tourism industry and to celebrate the grand birthday of St. Lalibela in Debre Roha.

 Ethiopian Airlines has resumed flights.

 According to Amiko, the airline has started providing services to parishioners and visitors to the area celebrating Christmas in Debre Roha St. Lalibela.


Ethiopian Airlines lanza vuelo a Lalibela
 *******************

 Ethiopian Airlines reanuda vuelos sobre el aeropuerto de Lalibela

 La aerolínea fue inmediatamente reparada y puesta en funcionamiento por el gobierno en un intento por revitalizar la industria del turismo local y celebrar el gran cumpleaños de St. Lalibela en Debre Roha.

 Ethiopian Airlines ha reanudado los vuelos.

 Según Amiko, la aerolínea ha comenzado a brindar servicios a los feligreses y visitantes de la zona que celebran la Navidad en Debre Roha St. Lalibela.

Sunday, January 2, 2022

በአገራችን ኢትዮጵያ በደረሰው ጦርነት ምክንያት ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ወገኖችን ለመርዳት በተደረገው የገንዘብ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ላይ በሳን ድያጎ ከተማ $195000 ዶላር ተሰበሰበ።




ሰበር ዜና

በአገራችን  ኢትዮጵያ  በደረሰው  ጦርነት ምክንያት ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ወገኖችን ለመርዳት በተደረገው  የገንዘብ  ማሰባሰቢያ ዝግጅት ላይ  በሳን ድያጎ ከተማ  $195000 ዶላር መሰብሰቡ ተገለፀ።

       YebboMedia: (San Diego, CA) Jan 2, 2022 “ኢትዮጵያዊነት  ከዘር በላይ ነው” በሚል  መሪ ቃል  በጦርነት ምክንያት ከቤት ንብረታቸው ተፈናቀሉ ወገኖችን  ለመርዳት  በሳንድያጎ ከተማ በተደረገው  የገንዘብ  ማሰባሰቢያ ዝግጅት  ላይ $195000 ዶላር  መዋጣቱን  የገንዝብ  አሰባሳቢው  ኮሚቴ ተወካይ የሆኑት  ወ/ሮ ቅድስት ብርሃኑ  አስታወቁ።  በሳንድያጎ  ከተማ  በሚገኘው  የኢትዮጵያ  ኮሚኒቲ  አስተባባሪነት  የተጀመረው  ይህ  ፕሮግራም  ላይ በከተማው  ውስጥ የሚገኙ የኢትያጵያዊያን  የሃይማኖት ተቋማት አባቶች፣ ኤርትራዊያን፣ ጥሪ  የተደረገላቸው  የአሜሪካ  ምክር  ቤት አባል እና እጅግ  በጣም ብዙ ቁጥር ያለው  የሳንድያጎ ከተማ  የሚኖሩ  ኢትዮጵያውያን  ተገኝተዋል።

የተዋጣው ገንዘብ  በሁለት ቦታ ተከፍሎ የሚሰጥ  ሲሆን  የመጀመሪያው  40%  የሚሆነው  ገንዘብ  EYZON  በሚባለው Online

የገቢ  ማሰባሰቢያ  ድረ ­_ገፅ ላይ  ገቢ  የሚደረግ  ሲሆን፣   ቀሪውን  60%  ደግሞ ወደ ኢትዮጵያ  በባንክ  ቤት በኩል  ተልኮ ከኮሚቴው ሶስት  አባላት ያሉት  የተወካዮች  ቡድን  ወደ ኢትዮጵያ  የሚያቀና  ሲሆን  ከኢትዮጵያ  የእርዳታ  ቁሳቁሶችን  በመግዛት በወሎ እና  በአፋር ክልል  ለተጎዱ  ወገኖች  የሚያከፋፍል የሆናል። እገር መንገዳቸውንም  ወድ አገር ቤት ሲጓዙ በአገር ውስጥ  የተፈጠረውን  የመድሃኒት እና  የህክምና  ቁሳቁስ እጥረት ለመቅረፍ ከሳንድያጎ  ነዋሪ  ከሆኑ ከዶ/ር ታደሰ ደስታ  በእርዳታ የተገኙ  በህክምና ቁሳቁሶች የተሞሉ አራት ሻንጣዎችን  ይዘው  እንደሚሄዱ  ወ/ሮ  ቅድስት ገልፀዋል። 

በሌላ  በኩል ደግሞ  ኢትዮጵያን ለመርዳት የተያዘው  ታላቅ  ህሳቤ  ዘለቄታዊ  ለማድረግ እዚሁ  ሳንድያጎ  የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን   በየወሩ ከኪሳቸው   $100 ዶላር በወር እናዋጣ በሚል  መርህ   ማህበር  ተመስርቶ  እየተንቀሳቀሰ  ሲሆን፣ የህም ማህበር  በተለየ  መልኩ ተቋቁሞ  ገንዘቡ  ቀጥታ ወደ ኢትዮጵያ  እንዲገባ  መንግስት ባዘጋጀው  የባንክ  ሂሳብ  ውስጥ  ገቢ  የሚሆን ሲሆን፣ ማህበሩ በስድስት  ኢትዮጵያዊያን  ተጀምሮ  በመጀመሪው  ዙር $3600 አዋጥቶ  ቀጥታ  በተከፈተው  የመንግስት የባንክ  ሂሳብ  ያስገባ  ሲሆን፣  ይህንን የ$100 ማዋጣት  መርህ   ቢቻል  ከ ስድስት ወራት እስከ አንድ  አመት  ለማድረግ  የታሰበ  እቅድ  እንዳለ የዚህ  ማህበር  አስተባባሪ  ገልፅዋል። በእንግሊዘኛ  $100 challenge በሚለው መጠሪያ  ስም የሚጠራው ይህ  የገንዘብ  ማሰባሰቢ  ማህበር ሌሎች  ኢትዮጵያዊያንም  እንዲቀላቀሉ ጥሪውን  ያቀረበ ሲሆን፣  እንደ ማህበሩ  ተወካይ  የዚህ ማህበር አላማ  ኢትዮጵያ  የሚገጥሟትን ችግሮች  በአንዴ  ብቻ ሳይሆን  በቋሚነት ከግል ወጫችን  ላይ  $100 በወር  በመቆጠብ ለመርዳት የተዘጋጀ  የገንዘብ  ማሰባሰቢ  ዘዴ  እንደሆነ ተናግረዋል።  ይህን የተቀደሰ አላማ  ለመቀላቀል  የምትፈልጉ  ሰዎች  ኮሚቴው በሳንድያጎ  ከተማ  በሚገኙ  መደብሮች  እና  የንግድ  ተቋማት መረጃዎችን  እንደሚያገኙ  አስታውቀዋል።

 

የገንዝብ አሰባሰቢውን ኮሚቴ በመወክል  ወ/ሮ ቅድስት ብርሃኑ  እንዳሉት  ለዚህ ታላቅ  የአገር ጥሪ ምላሽ  የመስጠት  አላማ  ስኬታማነት ጊዜያቸውን  እና  ገንዘባቸውን  መሰዋት በማድረግ ሌት  ከቀን  የደከሙትን  የኮሚቴውን አባላት  እና   የሳንድያጎ ኢትዮጵያዊያንን እና ኤርትራዊያንን  እጅግ እናመግናለን  ብለዋል።

ሪፖርተር ፡ አምዴ ምትኩ 

 

 

 

 

 

 

Ethiopian Airlines to resume using Boeing 737 MAX planes in Feb

Ethiopian Airlines plans to resume  Addis Ababa, killing all 157 passengers and crew.
"Safety is our topmost priority .... and it guides every decision we make and all actions we take," Tewolde Gebremariam said in a statement.
The best-selling, single-aisle airplane, which was grounded worldwide after two crashes killed 346 people in the space of five months, returned to service in late 2020. [USN:L1N2SK1QP]

A car was donated to Blessed Abune Ermias

ለብጹዕ አቡነ ኤርሚያስ መኪና ተበረከተ
****************** 

የሰሜን ወሎ ዞን በአሸባሪው የህወሓት ቡድን በተወረረበት ወቅት ለሕዝቡ እውነተኛ አባት ሆነው ለቆዩት ለብጹዕ አቡነ ኤርሚያስ መኪና ተበረከተላቸው። 

የተሽከርካሪ ስጦታውን የገቢዎች ሚኒስትር ላቀ አያሌው፣ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስ፣ የገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ እና የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ አስረክበዋቸዋል። 

የብጹዕነታቸውን ተሽከርካሪ አሸባሪው የህወሓት ቡድን እንደዘረፋቸው ይታወቃል። 

ዛሬ በስጦታ የተረከቡት ተሽከርካሪም ከ6 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ መሆኑም ተገልጿል። 

አቡነ ኤርሚያስም መንግሥት ላደረገላቸው ድጋፍ ምስጋና ማቅረባቸውን ኢዜአ ዘግቧል። 

A car was donated to Blessed Abune Ermias
 ******************

 When the North Wollo Zone was invaded by the terrorist group TPLF, they were given a car belonging to Abune Ermias, a true father of the people.

 The donation was handed over by Minister of Revenue, Lake Ayalew, Minister of Transport and Logistics Dagmawit Moges, State Minister of Finance, Job Tekalign, and Customs Commissioner, Debele Kabeta.

 They are known to have been robbed of their vehicle by the TPLF terrorist group.

 It is also stated that the donated vehicles will cost over 6 million birr.

 Abune Ermias also thanked the government for its support, ENA reported.

 

The work done by the TPLF to restore the health facilities damaged by the terrorist group has so far yielded results and new ones are being made to play their part.

በአሸባሪው ህወሀት ቡድን ጉዳት የደረሰባቸውን የጤና ተቋማት አገልግሎት ወደነበረበት ለመመለስ ትስስር በመፍጠር እስካሁን በተስራው ስራ  ጥሩ ውጤት እየተገኘ ሲሆን አዳዲሶችንም በማስተሳስር  የድርሻቸውን እንዲወጡ እየተደረገ ነው።

አሸባሪው የጥፋት ቡድን ካደረሰው ጉዳት ጋር ተያይዞ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በሺዎች የሚቆጠሩ የጤና ተቋማት የወደሙ ሲሆን የጤና ተቋማት አገልግሎት ወደነበረበት ለመመለስ የሁሉም ባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ከፍተኛ ጠቀሜታ ስላለው  ጤና ሚኒስቴር ከነደፈው ዕቅድ አንዱ ከክልሎች፣ ከፌዴራል እና ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታሎች ጋር በመተባበር የተጎዱ ተቋማት ጋር ጥምረት በመፍጠር መደገፍና እና አገልግሎት ማስጀመር ነው።  

በአሸባሪው ኃይል ጉዳት የደረሰባቸውን የጤና ተቋማት አገልግሎት ወደነበረበት ለመመለስ በተሰራው ትስስር መሰረት በፌደራል ሆስፒታሎች ፣ በአዲስ አበባ ጤና ቢሮ እና በስሩ በሚገኙ ሆስፒታሎች በተደረገላቸው ድጋፍ እስካሁን 13 ሆስፒታሎች አስፈላጊ የሚባሉ የጤና አገልግሎቶች ማለትም ሁሉም የድንገተኛ ጊዜ እንክብካቤ፣ የእናቶች እና ህፃናት ጤና አገልግሎት፣ የፅኑ ህክምና እንክብካቤ አገልግሎት፣የቀዶ ጥገና አገልግሎት፣ የተመላላሽ ህክምና አገልግሎት እና አስፈላጊ የላብራቶሪ አገልግሎቶች እየሰጡ ይገኛሉ፡፡

በተጨማሪም በጥፋት ቡድን ምክንያት የወደሙ ጤና ተቋማትን ወደነበሩበት ለመመለስና የጤና አገልግሎት ለማስጀመር የክልል ጤና ቢሮዎችና የዩንቨርስቲ ሆስፒታሎችን ከወደሙ ጤና ተቋማት ጋር በማስተሳሰር  ድጋፍ እንዲያደርጉ 61 ጤና ጣቢያዎች እና 18 ሆስፒታሎች ላይ ሰፊ ስራ ተጀምሯል።

 በአሁኑ ሰዓት:
 ✔️የደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች ክልል ጤና ቢሮ በደቡብ ወሎ ዞን የሚገኙ 25 ጤና ጣቢያዎች፤ 
✔️የጋምቤላ ክልል ጤና ቢሮ በሰሜን ወሎ ዞን የሚገኙ 3 ጤና ጣቢያዎች፣ 
✔️የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ በሰሜን ሸዋ ዞን ለሚገኙ 10 ጤና ጣቢያዎች፣
✔️የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ በደቡብ ወሎ ዞን 7 ጤና ጣቢያዎች፣በሰሜን ወሎ 4 ጤና ጣቢያዎች እንዲሁም በአፋር ክልል 6 ጤና ጣቢያዎች 
✔️የድሬድዋ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ በአፋር ክልል የሚገኙ 3 ጤና ጣቢያዎች በተጨማሪም 
✔️የሀረሪ ክልል ጤና ቢሮ በአፋር ክልል የሚገኙ 3 ጤና ጣቢያዎች ይዘዋል፡፡

በተጨማሪም:-
✅የዩኒቨርስቲ ሆስፒታሎች ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ➖ ወልድያ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልን ፤
✅ህይወት ፋና ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ➖ አቀስታ ሆስፒታልን ፤
✅ሀዋሳ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል ➖ መርሳ የመጀመርያ ሆስፒታልን፣ 
✅ዲላ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል ➖ ተፈራ ሀይሉ ሆስፒታልን(ሰቆጣ)፣
✅( ወራቤ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል ➖ አጣየ
The work done by the TPLF to restore the health facilities damaged by the terrorist group has so far yielded results and new ones are being made to play their part.

 In connection with the terrorist attack, thousands of health facilities were destroyed in various parts of the country, and the involvement of all stakeholders in the restoration of health facilities is crucial.  it is.

 With the support of Federal Hospitals, the Addis Ababa Health Bureau and its affiliated hospitals, 13 hospitals have so far provided essential health services, including emergency care, maternal and child health services, intensive care, and surgery.  They provide maintenance services, outpatient services and necessary laboratory services.

 In addition, extensive work has been started on 61 health centers and 18 hospitals to link regional health offices and university hospitals with rehabilitated health facilities to restore and restore health facilities destroyed by the disaster.

 Currently:
 ቡብSouth Nationalities Regional State Health Bureau 25 Health Centers in South Wollo Zone;
 3Gambella Regional Health Bureau 3 Health Centers in North Wollo Zone,
 ማ Sidama National Regional State Health Bureau for 10 health centers in North Shoa Zone.
 አበባ Addis Ababa City Administration Health Bureau 7 Health Centers in South Wollo Zone, 4 Health Centers in North Wollo and 6 Health Centers in Afar Region
 በተጨማሪም Dire Dawa City Administration Health Bureau In addition to 3 health centers in Afar region
 ሀThe ​​Harari Regional Health Bureau has 3 health centers in Afar State.

 in addition:-
 ጥቁርUniversity Hospitals Black Lion Specialized Hospital ➖ Woldia Specialized Hospital;
 ✅ Hiwot Fana Specialized Hospital ➖ Akesta Hospital;
 ✅ Hawassa University Hospital ➖ Mersa First Hospital,
 ✅dila University Hospital ➖ Tefera Hailu Hospital (Sekota);
 ✅ (Werabe University Hospital ➖ Ataye Hospital;
 ✅ Jijiga University Hospital ➖ Adarkai Primary Hospital;
 Queen Eleni Hospital ➖ Zukula Hospital;
 ✅ Mizan Tepe Hospital ➖ Tenta Primary Hospital;
 ✅ Wolayita Sodo University Hospital ➖ Wadla Primary Hospital;
 ✅ Arba Minch University Hospital ➖ Lalibela General Hospital;
 ✅ Wolkite University Hospital ➖ Amdework Primary Hospital;
 ✅ Jimma University Medical Center / Nejo and Dembidolo Hospital ➖ Delanta Hospital;
 ✅ Ambo University Hospital ➖ Kobo Primary Hospital;
 ወላ Medelabu University Hospital / Adama Medical College ➖ Shewarobit Primary Hospital;
 ✅ Year ካር Carl University Hospital ➖ Kercha Hospital (Oromia);
 ✅Salale University Hospital ➖ Gedami Hospital;
 ✅Welega University Hospital / Shambu Hospital ቢ Abidengoro Hospital;
 ✅ Bulahora University Hospital / Yabelo Hospital ➖ Melkasoda Hospital;
 ✅Asala University Hospital / Adama Medical College ➖ Guduru Hospital;
 ✅ Dembidolo University Hospital ➖ Begi Hospital has joined the support work. Thank you very much for all your efforts in this regard.


 ሆስፒታልን፤ 
✅ጅጅጋ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል ➖ አዳርቃይ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልን፤
✅ንግስት ኢሌኒ ሆስፒታል ➖ ዝቋላ ሆስፒታልን፤ 
✅ሚዛን ቴፒ ሆስፒታል ➖ ተንታ የመጀመሪያ ደረጃ  ሆስፒታልን፤ 
✅ወላይታ ሶዶ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል ➖ ዋድላ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልን፤ 
✅አርባ ምንጭ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል ➖ ላሊበላ ጠቅላላ ሆስፒታልን፤ 
✅ወልቂጤ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል ➖ አምደወርቅ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልን፤ 
✅ጅማ ዩኒቨርስቲ ህክምና ማዕከል/ነጆ እና ደምቢደሎ ሆስፒታል ➖ ደላንታ ሆስፒታልን፤ 
✅አምቦ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል ➖ ቆቦ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልን፤ 
✅መደ ወላቡ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል/አዳማ ሜዲካል ኮሌጅ ➖ ሸዋሮቢት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልን፤ 
✅መቱ ካርል ዩንቨርስቲ ሆስፒታል ➖ ቀርቻ ሆስፒታልን (ኦሮሚያ)፤ 
✅ሰላሌ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል ➖ ግዳሚ ሆስፒታልን፤ 
✅ወለጋ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል/ሻምቡ ሆስፒታል ➖ አቢደንጎሮ ሆስፒታልን፤ 
✅ቡሌሆራ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል/ያቤሎ ሆስፒታል ➖  ሜልካሶዳ ሆስፒታልን፤ 
✅አሰላ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል/አዳማ ሜድካል ኮሌጅ ➖ ጉዱሩ ሆስፒታልን፤ 
✅ደምቢደሎ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል ➖ ቤጊ ሆስፒታል ጋር ትስስር በመፍጠር ወደ ድጋፍ ስራው የገቡ ሲሆን በዚህ ረገድ ሁሉም እያደረጉ ስላሉት ርብርብ እጅግ አያመሰገን እነዚህ ሆስፒታሎች እና ጤናጣቢያዎች በአፋጣኝ ስራ ለማስጀመር እና ሙሉ ለሙሉ ወደነበሩበት ለመመለስ አሁንም ከፍተኛ መዋለ ነዋይና ድጋፍ ስለሚፈልግ ሁሉም ባለድሻ አካላል ድጋፍ እንዲያደርግ ለማሳሰብ እንወዳለን።

Foto cortesía de las violaciones de derechos humanos y la destrucción de instituciones de los terroristas de TPLF y Shene.

አሸባሪዎቹ ህወሓትና ሸኔ የፈጸሙትን የሰብአዊ መብት ጥሰትና የተቋማት ውድመት የሚያሳይ የፎቶ ሰነድ ይፋ ሆነ
**********************

አሸባሪዎቹ ህወሓትና ሸኔ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የፈጸሙትን የሰብአዊ መብት ጥሰት እና የተቋማት ውድመት የሚያሳይ የፎቶ ሰነድ ይፋ ተደርጓል።

ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን አሸባሪዎቹ ህወሓትና ሸኔ የፈጸሟቸውን እጅግ ዘግናኝ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እንዲሁም የመሰረተ ልማት፣ ተቋማትና ንብረቶች ውድመት በፎቶ ማስረጃነት የሚያሳይ https://nomore-ethiopia.org/ የተባለ ድረገጽ ይፋ አድርገዋል።

ድረገጹ ስያሜውን ያገኘው በዓለም አቀፍ ደረጃ ግንዛቤ የፈጠረውን እና ለውጥ ያመጣውን የ#NoMore እንቅስቃሴ ተከትሎ ሲሆን ንቅናቄው አፍሪካውያንን እና ሌሎችንም ለትግል ያነሳሳ እንደሆነ ተመልክቷል።

ንቅናቄው ምንም ዓይነት የጸጥታ ችግር ሳይፈጠር ሁሉንም ባስገረመ መልኩ የተከናወነ በመሆኑ ድረገጹም በዚሁ ስያሜ በመጠቀም የአንዳንድ ዘመናዊ ቅኝ ገዢ ምዕራባውያን ጉዳይ አስፈፃሚ የሆኑት የህወሓትና ሸኔ የሽብር ቡድኖችን ተግባር ማጋለጡ ተገቢ እንደሆነ ታምኖበታል።

በዚህ ድረገጽ አሸባሪዎቹ ህወሓትና ሸኔ በ17 ከተሞች ያደረሱትን የሰብአዊ መብት ጥሰት፣ እጅግ ዘግናኝና አስከፊ ወንጀሎች እንዲሁም የመሰረተ ልማትና የተቋማት ውድመት የሚያሳይ የፎቶ ሰነድ ይፋ ሆኗል።

አሸባሪዎቹ ህወሓትና ሸኔ የፈጸሙትን የሰብአዊ መብት ጥሰትና የተቋማት ውድመት የሚያሳይ የፎቶ ሰነድ ይፋ ሆነ ******************************* አሸባሪዎቹ ህወሓትና ሸኔ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የፈጸሙትን የሰብአዊ መብት ጥሰት እና የተቋማት የሚያሳይ የሚያሳይ የፎቶ የፎቶ ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን አሸባሪዎቹ ህወሓትና ሸኔ የፈጸሟቸውን እጅግ ዘግናኝ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እንዲሁም የመሰረተ ልማት ልማት ተቋማትና ንብረቶች ውድመት በፎቶ ማስረጃነት የሚያሳይ https://nomore-ethiopia.org/ የተባለ ድረገጽ ይፋ አድርገዋል. ድረገጹ ስያሜውን ያገኘው በዓለም አቀፍ ደረጃ ግንዛቤ የፈጠረውን እና ለውጥ ያመጣውን የ # nomore እንቅስቃሴ ተከትሎ ሲሆን ንቅናቄው አፍሪካውያንን እና ሌሎችንም ለትግል ያነሳሳ እንደሆነ ተመልክቷል ንቅናቄው ምንም ዓይነት የጸጥታ ችግር ሳይፈጠር ሁሉንም ባስገረመ መልኩ የተከናወነ በመሆኑ ድረገጹም በዚሁ ስያሜ በመጠቀም የአንዳንድ ዘመናዊ ቅኝ ገዢ ምዕራባውያን አስፈፃሚ የሆኑት የሆኑት ሸኔ የሽብር ቡድኖችን ተግባር ማጋለጡ ተገቢ እንደሆነ ታምኖበታል በዚህ ድረገጽ አሸባሪዎቹ ህወሓትና ሸኔ በ 17 ከተሞች ያደረሱትን የሰብአዊ መብት ጥሰት, የመሰረተ አስከፊ አስከፊ ወንጀሎች እንዲሁም የመሰረተ ይፋ ውድመት ውድመት የሚያሳይ ሰነድ ይፋ ሆኗል 

Flights to Lalibela will begin next Monday

ወደ ላሊበላ በረራ በመጪዉ ሰኞ ይጀምራል

#Ethiopia  | የኢትዮጵያ አየር መንገድ በህወሓት ወረራ ምክንያት ከ5 ወራት በላይ ተቋርጦ የቆየዉን ወደ ላሊበላ የነበረውን ጉዞ በመጪዉ ሰኞ ይጀምራል።
Flights to Lalibela will begin next Monday

 #Ethiopia |  Ethiopian Airlines will resume flights to Lalibela on Monday after a five-month hiatus due to the TPLF invasion.

Curated Products for Generation X

https://amzn.to/3VhbwJz GenX Essentials - Curated Products for Generation X ...

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon