የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Monday, November 16, 2020

Ethiopia:Medical personnel were sent to the front lines to provide medical support to the Defense Forces

ለመከላከያ ሠራዊት የሕክምና ድጋፍ ለመስጠት ወደ ጦር ግንባር ለሚያመሩ የሕክምና ባለሙያዎች አሸኛኘት ተደረገ 
**********************

ለኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የሕክምና ድጋፍ ለመስጠት ወደ ጦር ግንባር ለሚያመሩ የሕክምና ባለሙያዎች በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አሸኛኘት ተደርጓል።

በአሸኛኘቱ ላይ የከተማዋ ምክትል ከንቲባ አዳነች አበቤ፣ የከተማዋ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዮሐንስ ጫላን ጨምሮ በርካታ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። 

ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ ሐኪሞቹ ለመከላከያ ኃይላችን ሙያዊ ድጋፍ ለማድረግ በመወሰናቸው አመስግነው፣ ለሕክምና ባለሙያዎችም ሆነ ለመከላከያ ሠራዊቱ አስፈላጊው ድጋፍ ሁሉ እንደሚደረግላቸው ገልጸዋል። 

የጤና ባለሙያዎቹ ወደ 1.7 ሚሊዮን ብር የሚገመት የሕክምና ግብዓት ከአዲስ አበባ አስተዳደር ተረክበዋል። 

የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዮሐንስ ጫላ በዚህ ወቅት "የጤና ባለሙያች የመከላከያ ሠራዊቱን ለማገልገል ዕድል በማግኘታቹ እንኳን ደስ  አላችሁ" ብለዋል።

የሕክምና ድጋፍ ለመስጠት የሚሄዱት ባለሙያዎች 10 ስፔሳሊስት ዶክተሮች፤ 24 ነርሶች፤ አንድ ማደንዘዣ የሚሰጥ ስፔሻሊስት ዶክተርን ጨምሮ 48 የሕክምና ባለሙያዎች በሁለት ቡድን ተከፍለው እንደሚጓዙ ተገልጿል። 

በዋለልኝ ተዓምር 

Medical personnel were sent to the front lines to provide medical support to the Defense Forces
 **********************

 The Addis Ababa City Administration has provided medical assistance to the FDRE Defense Forces.

 The event was attended by the city's deputy mayor, Adanech Abebe, and the city's health bureau chief, Dr. Yohannes Chalan.

 Deputy Mayor Adanech Abebe thanked the doctors for their professional support and said they would provide all necessary support to the medical staff and the army.

 The health workers received about 1.7 million birr in medical supplies from the Addis Ababa administration.

 Addis Ababa Health Bureau Head, Dr. Yohannes Chala, said, "Congratulations on the opportunity for health professionals to serve the Defense Forces."

 10 specialist doctors to provide medical support;  24 Nurses:  It is said that 48 medical professionals, including an anesthesiologist, are divided into two groups.

 By the miracle of my tall Walelig Taamir)


Sunday, November 15, 2020

Ethiopia: They Once Ruled Ethiopia. Now They Are Fighting Its Government.

 

NAIROBI, Kenya — When it comes to mountain warfare, the people of Tigray — an ancient kingdom in the far north of Ethiopia, spread across jagged peaks and lush farmland — have decades of hard-won experience.

Tigrayan fighters led a brutal war through the 1970s and ’80s against a hated Marxist dictator of Ethiopia, whom they eventually toppled in 1991, becoming national heroes. For most of the next three decades, Tigrayans ruled Ethiopia.

But after Abiy Ahmed, a peace-talking young reformer, came to power as prime minister in 2018, he brusquely sidelined Tigray’s leaders. Tensions exploded violently on Nov. 4, as the world was focused on the presidential election in the United States, when Mr. Abiy launched military strikes in Tigray.

Now Tigray is once again at war, fighting the federal government. But this time the risks could be even wider: the potential fracturing of Ethiopia and the upending of the entire Horn of Africa.

The battle pits the nation’s army and Mr. Abiy, an internationally feted winner of the Nobel Peace Prize, against the ruling party of Tigray, which commands a large force of well-armed and experienced fighters who know their own mountain terrain well. Already the conflict has escalated at alarming speed with intense fighting that has involved airstrikes and artillery barrages, sent thousands of civilians fleeing across borders — some in boats or even swimming — and led to reports of civilian massacres.

With such intransigent foes, analysts predict a potentially long and bloody fight that is already spilling over Ethiopia’s borders

 

On Friday, Tigray launched rockets at two airports in neighboring Amhara Province and on Saturday said it had fired a volley of rockets at the main airport in Ethiopia’s neighbor Eritrea, which Tigray accuses of siding with Mr. Abiy.

The rush to war has exacerbated ethnic divisions so badly that on Friday it prompted warnings of potential ethnic cleansing and even genocide.

 

“The risk of atrocity crimes in Ethiopia remains high,” said Pramila Patten, the United Nations’ acting special adviser for the prevention of genocide, and Karen Smith, the special adviser on protecting civilians, in a joint statement.

Until recently Ethiopia, a close American military ally, was seen as the strategic linchpin of the volatile Horn of Africa. But with its brewing civil war spilling into Eritrea, refugees streaming into Sudan and Ethiopia’s peacekeeping mission to Somalia now under strain because of its domestic turmoil, analysts worry that Ethiopia could destabilize the region.

The dispute between Mr. Abiy and the Tigrayans goes back to the early days of his term as prime minister two years ago.

He moved quickly to shake up the country after decades of stultifying, iron-fisted rule under the Tigray People’s Liberation Front. Political prisoners were freed from secret prisons, exiled dissidents were welcomed home and Mr. Abiy promised free elections and press freedom.

Those rapid, wide-ranging reforms, which eventually helped Mr. Abiy win the Nobel Peace Prize, were a pointed repudiation of the Tigrayan old guard. Leaders of the Tigray People’s Liberation Front were unceremoniously sidelined and, in some cases, prosecuted for corruption and human rights abuses.

Resentful and angry, the Tigrayan leaders retreated to Mekelle, the regional capital of Tigray. The two sides sparred over politics, funding and control of the army. Then in September the Tigrayans openly defied Mr. Abiy and proceeded with regional elections that had been canceled in the rest of Ethiopia because of the pandemic.

But that clash, ostensibly a dispute between Ethiopian elites, was also emblematic of a much wider threat to Mr. Abiy’s authority.

Although Ethiopia is one country, it contains 10 regions, many of them ethnic strongholds that have historically jostled for power. In moving so quickly to liberalize politics in 2018, Mr. Abiy may have inadvertently unleashed pent-up regional frustrations that had been simmering for decades.

Rivalries among ethnic groups like the Oromo, Amhara, Tigray and Somali burst into the open, leading to violent clashes that have increased in frequency and intensity this year, often killing scores of people. With Ethiopia’s shaky federation straining badly, Tigray emerged at the vanguard of a movement pressing for greater autonomy for Ethiopia’s regions.

Mr. Abiy, who started to imprison opponents, pushed for much tighter central control.

“Everyone saw this coming,” said Kjetil Tronvoll, a scholar of Ethiopian politics at Bjorknes University College in Norway. “Both sides felt insecure and started to mobilize troops. It was a clear signal of a civil war in the making.”

Mr. Abiy’s speed in prosecuting the war has sent waves of alarm across the region and dismayed those who once lauded him as a peacemaker.

With phone and internet connections cut off, it’s hard to know exactly what is happening in Tigray. But both sides agree that government warplanes have pounded targets around Mekelle, that some Ethiopian troops were pushed over the border into Eritrea and that the most intense fighting has raged in western Tigray. By Sunday at least 20,000 Ethiopian civilians had fled into Sudan, a refugee stream that the United Nations fears could quickly become a flood. Sudan says it is preparing for up to 200,000 refugees.

There have been accusations of war crimes against both sides, including a massacre reported by Amnesty International in which dozens of villagers were said to have been chopped to death with machetes, possibly by pro-Tigray militiamen.

 


  • በሱዳን አብዬ የተሰማራው የ23ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አመራሮችና አባላት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ አስመልክቶ ውይይት አካሄዱ

     

    በሱዳን አብዬ የተሰማራው የ23ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አመራሮችና አባላት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ አስመልክቶ ውይይት አካሄዱ
    ***********************************
    በሱዳን አብዬ የተሰማራው የ23ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አመራሮችና አባላት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ አስመልክቶ ውይይት አድርገዋል፡፡
    በውይይቱ ላይ የተገኙት በሱዳን አብዬ ሰሜን ቀጣና ላይዘን ኦፊሰር ብ/ጀ ዋኘው አለሜ በበኩላቸው፣ በሰሜን ዕዝ የሰራዊት አባላት ላይ የተፈፀመው ጥቃት እጅግ አሳዛኝና ሊወገዝ የሚገባው መሆኑን ገልፀው፣ በሰላም ማስከበር ተልዕኮ የተሰማራው ሃይል ተረጋግቶ ግዳጁ ላይ ትኩረት በማድረግና አንድነቱን በሚያተናክሩ ስራዎች ላይ መረባረብ ይገባል ብለዋል፡፡
    የሻለቃው ዋና አዛዥ ኮ/ል ሐሰን አብደላ፣ መንግስት የጀመረውን ህግ የማስከበር ስራና ወንጀለኞችን ህግ ፊት ለማቅረብ እየወሰደ ያለው ህጋዊ እርምጃ ተገቢና የሚደገፍ ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡
    በቀጣይ ውስጣዊ አንድነታችንን የሚያጠናክሩ የግንባታ አቅጣጫዎችን በመከተልና ተልዕኳችን ላይ በማተኮር ቀሪ የግዳጅ ጊዜያቶችን ህዝባችንንና ሃገራችንን በሚያኮራ አኳኋን መፈፀም ይገባናል ብለዋል፡፡
    የውይይቱ ተሳታፊዎችም ጥቃቱን አውግዘው በጥቃቱ ሳንረበሽና ሳንደናገጥ ይበልጥ አንድነታችንንና ጓዳዊ ዝምድናችንን አጠናክረን የተሰጠንን ስራና ሃላፊነት በሚገባ በመወጣት የሰላም አምባሳደርነታችንን ማረጋገጥ አለብን ማለታቸውን ከመከላከያ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
    የቪዲዮ መረጃዎቻችንን ለማግኘት ትክክለኛውን የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ

    Ethiopia: Rumors that Ethiopian officials are involved in mediation talks with the TPLF in Uganda are false

    "የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት በኡጋንዳ ከሕወሐት ጋር በሽምግልና ውይይቶች ላይ ይሳተፋሉ ተብሎ እየተነገረ ያለው መረጃ የተሳሳተ ነው"፡- የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ መረጃ ማጣሪያ
    **************************

    የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት በኡጋንዳ ከሕወሐት ጋር በሽምግልና ውይይቶች ላይ ይሳተፋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ በተለያዩ የዜና አውታሮች የቀረበው መረጃ የተሳሳተ እና በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ግብረ ኃይል ያልተረጋገጠ ነው።
      
    የፌደራል መንግሥት በትግራይ ክልል የሕግ የበላይነትን ለማስከበር በቁርጠኝነት እየሠራ እንደሚገኝም የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታውቋል።

    የሚዲያ አካላት እንደ መሠረታዊ የጋዜጠኝነት አሠራር የኢትዮጵያን የሕግ የበላይነትን የሚመለከቱ ጥያቄዎችን ሁልጊዜ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ግብረ ኃይል ፕሬስ ሴክሪታሪያት በኩል እንዲያረጋግጡ ጥሪ ቀርቧል።
    "Rumors that Ethiopian officials are involved in mediation talks with the TPLF in Uganda are false." ፡
     ***************************

     Reports from various media outlets that Ethiopian officials are expected to participate in mediation talks with the TPLF in Uganda are false and unconfirmed by the Emergency Proclamation Task Force.

     The Federal Government of Ethiopia (FGS) is committed to upholding the rule of law in Tigray State.

     Media outlets have been called upon to verify Ethiopian rule of law questions through the Emergency Proclamation.



    ከድብደባው ሸሽታ ከሀገር ስትወጣ ተያዘች : አየር መንገዱ ለህወሀት ያሾለከው : በአየር መንገዱ መከራ ያየችው ነፍ...

    ጽንፈኛው የሕወሓት ቡድን በአሸባሪነት እንዲፈረጅ የአማራ ምሁራን መማክርት ጠየቀ

    ጽንፈኛው የሕወሓት ቡድን በአሸባሪነት  እንዲፈረጅ  የአማራ ምሁራን መማክርት ጠየቀ
    ********************
    መንግስት በህገ ወጡ የሕወሓት ቡድን ላይ  የጀመረውን ህግ የማስከበር ርምጃ  በህግ ተጠያቂ እስከ ማድረግ  እንዲዘልቅ የአማራ ምሁራን መማክርት ጠይቋል።

    ለሁለት ቀናት የዘለቀውን  አመታዊ ጠቅላላ ጉባኤውን ሲያካሂድ ቆይቶ፣መማክርቱ የአቋም መግለጫ አውጥቷል።

    “ኢትዮጵያ እና አማራ ጠል” የሆነውን የሕወሓት ሕገ ወጥ ቡድን ድርጊቱን እንደሚኮንነው መማክርቱ  በመግለፅ ፣ጽንፈኛው የሕወሓት ቡድን በአሸባሪነት  እንዲፈረጅም ጠይቋል።

    በመንግስት እየተካሄደ ያለው የህግ የማስከበር እርምጃ እንዲሁም በህግ ተጠያቂ ለማድረግ የተጀመረው ጥረት እንደሚያደንቅ እና እንደሚደግፍም አመልክቷል።

    መማክርቱ ዓመታዊ የእቅድ ክንውኑ ላይ በሰፊው የተወያየ ሲሆን በቀጣይ እቅዶች ዙሪያም መክሯል።

    የአማራ ክልል ተቋማትን በሁሉም ዘርፎች ለመገንባት እና በጥናት የተለዩ ችግሮችን  የያዘ የመፍትሔ ሀሳብ በጉባኤው ቀርቧል።

    የክልሉን የትምህርት ጥራት ለማሻሻል የመፍትሔ ሃሳቦች ይሆናሉ ያላቸውን የጥናት ውጤቶችም አስቀምጧል።

    የአረንጓዴ አሻራ ጅምሮች በሳይንሳዊ መንገድ ማስቀጠል የሚያስችሉ ሳይንሳዊ የሙከራ ስራዎችን መለየቱንም እንዲሁ።

    ከክልሉ ውጭ የሚኖሩ የአማራ ተወላጆች ተገቢው ፖለቲካዊ እና አስተዳደራዊ ውክልና ያገኙ ዘንድ ታሳቢ መደረግ ያለባቸው ተግባራትን ለይቶ አቋም መያዙን መማክርቱ በሰጠው  መግለጫው አስታውቋል።

    በእስሌማን አባይ
    my translation.
    Amhara scholars seek advice to classify extremist TPLF as terrorists

     ********************
     Amhara scholars have called for the government to continue its crackdown on illegal TPLF groups.

     Following the two-day annual general assembly, the council issued a statement.

     The council condemned the TPLF's illegal activities in Ethiopia and Amhara, and called for the extremist TPLF to be classified as a terrorist group.

     He expressed his appreciation and support for the government's ongoing law enforcement efforts and efforts to hold it accountable.

     The council discussed the annual plan in detail and discussed future plans.

     The conference proposed solutions to the construction of institutions in the Amhara region in all sectors and identified specific problems.

     He also outlined the findings of research that could be a solution to improve the quality of education in the region.

     It also identifies scientific experiments that can continue the green footprint in a scientific way.

     The council said in a statement that it has identified the issues that need to be considered in order for the Amhara people living outside the region to receive appropriate political and administrative representation.

     By Islam Nile


    የህወሓት ጽንፈኛ ቡድን የመከላከያ ሰራዊትና የኤርትራ ሰራዊት የደንብ ልብስን እያመረተ በማጭበርበር ስራ ውስጥ መግባቱ ተገለጸ

    የህወሓት ጽንፈኛ ቡድን የመከላከያ ሰራዊትና የኤርትራ ሰራዊት የደንብ ልብስን እያመረተ በማጭበርበር ስራ ውስጥ መግባቱ ተገለጸ
    ------------------------------------------------
    የህወሓት ጽንፈኛ ቡድን የኢትዮጵያ ሀገር መከላከያ ሰራዊትና የኤርትራ ሰራዊት የደንብ ልብስን እያመረተ የማጭበርበር ስራ ውስጥ መግባቱ ተገለጸ፡፡

    ከዋልታ ጋር ቆይታ ያደረጉት በሀገር መከላከያ ሰራዊት የኢንዶክተርነሽን ዳይሬክተር ተወካይ ብርጋዴል ጄነራል ኩማ ሚዴቅሳ ፅንፈኛው የህወሓት ቡድን እየደረሰበት ያለውን ሽንፍት ተከትሎ የኤርትራ ሰራዊት የደንብ ልብስ አመሳስሎ በማምረትና ቅጥረኞችን በማልበስ በቁጥጥር ስር አዋልኩ የሚል ድራማ እየተወነ ነው ብለዋል፡፡

    በትግራይ ክልል በሚገኘው አልመዳ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ በህወሓት ውስጥ የሚገኘው ጽንፈኛ ቡድን የኢትዮጵያ ሀገር መከላከያ ሰራዊትና የኤርትራ ሰራዊት የደንብ ልብስን አመሳስሎ እያመረተ እንደነበረ ይታወቃል ያሉት ብርጋዴል ጄነራል ኩማ፣ የጽንፈኛ ቡድኑ ገና ብዙ ማጭበርበሪያ ስራዎችን እየሰራ በመገናኛ ብዙኃን ሊያስተላልፍ ስለሚችል ህዝቡ ይህን ሊረዳ ይገባል ብለዋል፡፡

    ጽንፈኛው ቡድኑ እርስ በእርስ የሚጋጩ የሀሰት ወሬዎችን መንዛቱን እንደቀጠለ እና ለሚሰራቸው ወንጀሎች ሌላን አካል ተጠያቂ ለማድረግ እንደሚጥር ተናግረዋል፡፡

    ጽንፈኛ ቡድኑ በኤርትራ መንግስት እንደተመታ አድርጎ የሀሰት ወሬ እየነዛ ነው የተባለ ሲሆን፣ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ከኢትዮጵያም አልፎ ሰላምንና ደህንነትን በማስጠበቅ በኩል ይታወቃል፤ የማንንም የውጪ ጣልቃ ገብነት አይፈልግም ሲሉም ተናግረዋል፡፡

    ሀገር መከላከያ ሰራዊት በደረሰበት ጥቃት ቁጭት ውስጥ ገብቶ ይህን ጽንፈኛ ቡድን በህግ ቁጥጥር ስር ለማዋል እየሰራ ነው ያሉት ብርጋዴል ጄነራል ኩማ ህዝቡ የከሃዲው ቡድን የሚነዛውን የሀሰት ወሬ ወደ ጎን በመተው ከሀገር መከላከያ ሰራዊት ጎን እንዲቆም ጥሪ አቅርበዋል፡፡

    ይህ ጽንፈኛ ቡድን የኢትዮጵያ ሀገር መከላከያ ሰራዊት የደንብ ልብስንም አመሳስሎ በማምረት ለጥፋት ስራው ተጠያቂ ለማድረግ እየጣረ በመሆኑ ህብረተሰቡ በንቃትና በጥንቃቄ አካባቢውን እንዲቃኝ ብርጋዴር ጄነራሉ አሳስበዋል፡፡

    (በመስከረም ቸርነት)

    Curated Products for Generation X

    https://amzn.to/3VhbwJz GenX Essentials - Curated Products for Generation X ...

    Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

    Shop Amazon