የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Saturday, December 5, 2020

የወታደሯ የ3 ቀናት የመቃብር ውስጥ ቆይታ።

የወታደሯ የ3 ቀናት የመቃብር ውስጥ ቆይታ። 
የወታደሯ የ3 ቀናት የመቃብር ውስጥ ቆይታ። 
የወታደሯ የ3 ቀናት የመቃብር ውስጥ ቆይታ

****************** 

መ/ወ/ር ተስፋነሽ ጋቢሳ ትባላለች። የመከላከያ ሠራዊቱ ልዩ ኃይል አባል ናት፡፡ ጁንታው በከፈተው ውጊያ ለመፋለም በራያ ግንባር ከክፍሏ አባላት ጋር ተሰልፋ በርካታ ግዳጆችን በድል ተወጥታለች።

ጠላት ለዓመታት ያዋጋኛል ብሎ እንዳዘጋጀው በወታደራዊ ጠበብቶቹ በግንባሩ መሪ ሌ/ጄ ባጫ ደበሌ እና ሌሎች አመራሮች የተመሰከረለት ልዩ ቦታው አዲ ቀይህ የተባለው ቦታ ላይ ለ3 ቀናት በተደረገው ፍልሚያ በጀግንነት እየተዋጋች ሳለ ያልጠበቀችው ሁኔታ ገጠማት። 

በዚህ ቦታ ላይ ጠላት ሙሉ ኃይሉን ተጠቅሞ መዋጋት በመጀመሩ እንደ ሌሎች ምሽጎች በቀላሉ መስበር ካለመቻሉም ባሻገር፣ ጠላትን ለመደምሰስ የገባውን የወገን ጦር ለመቁረጥ መልሶ ማጥቃት በማድረጉ ወገን የኃይል ሚዛኑን ለማመጣጠን እና ሌሎች ወታደራዊ ጥበቦችን ለመጠቀም ሲባል ከጠላት ከበባ ሰብረው እንዲወጡ ሲደረግ መ/ወ/ር ተስፋነሽ በጠላት ቀጣና ተቆርጣ ትቀራለች። 

ወ/ር ተስፋነሽ ወገን አሸንፎ ሞሽጉን እንደሚሰብር ሙሉ እምነት ስለነበራት፣ የታጠቀችውን ስናይፐር ጨምሮ መሬቱን ቆፍራ ራሷን ጉድጓድ ውስጥ ትቀብራለች።  አፈሩን በእጆቿ በላይዋ ላይ በመመለስ ከመሬቱ ጋር በሚገባ ትመሳሰላለች። 

በዚህ ሁኔታ ላይ እያለች ብዙ የጁንታው ታጣቂዎች በላይዋ ላይ እየተረማመዱ ከወዲያ ወዲህ ይመላለሱባታል። 

መማረክን ከሞት በላይ የምትፈራው እና ድሉን ሳታይ መሞት የማትፈልገው ጀግናዋ መ/ወ/ር ተስፋነሽ ያላት አማራጭ ሁሉንም ችላ ዝም ማለት ብቻ ነበር።

ነገር ግን ጁንታው ከአጠገቧ ላይ ዲሽቃውን ሲጠምደው፣ አንዱ የዲሽቃው መቋሚያ እግር ከተቀበረችበት አቅራቢያ ላይ አረፈ።  ዲሽቃውም ቦታውን ሳይለቅ ከአቅራቢያዋ እየተኮሰ 3 ቀናት ተቆጠሩ።

በእነዚህ ቀናት ራሷን እንደ ሙት ያለ ምንም እንቅስቃሴ ትንፋሿን አምቃ ምድር ውስጥ ሳለች ከፍተኛ ውጊያ ከተካሄደ በኋላ ሠራዊቱ ምሽጉን ሰብሮ ድል ማድረጉን የዲሽቃው መቋሚያ እግርም እሷ ካለችበት ጉድጓድ አካባቢ መነሣቱን አወቀች፡፡

ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ራሷን ከቀበረችበት በማስነሣት አካባቢውን ስትመለከት ጀግኖች ጓዶቿ ጁንታውን አባርረው ቦታውን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥረውታል። 

እሷ ብታውቃቸውም እነሱ ግን ሙሉ ሰውነቷ ከአፈር ስለተመሳሰለ አላወቋትም ነበርና 'እጅ ወደ ላይ' የሚል ድምፅ ሰማች።

እሷም እጆቿን አንሥታ 'ወገን ነኝ ' የሚል ድምፅ በደስታ ብዛት ተውጣ አሰማች። እነሱም ወደ ኋላ በመውሰድ ከ3 ቀናት በኋላ እህል እና ውኃ እንድትቀምስ አድርገዋታል።
መ/ወ/ር ተስፋነሽ ጋቢሳ በአሁኑ ወቅት በሙሉ ጤንነት ወደ መደበኛ ተግባሯ ተመልሳ ጁንታውን ለደምሰስ እየተፋለመች ትገኛለች ሲል ከመከላከያ ሠራዊት የፌስ ቡክ ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።


Thursday, December 3, 2020

The midnight attack on an army camp that plunged Ethiopia into war

https://gf.me/u/zayxcs
https://www.africanews.com/embed/1302098

It was late on the first Tuesday in November, and Captain Hussen Besheir, an Ethiopian federal soldier, was on duty at a guard post outside the military camp in Dansha.

It was close to midnight when he saw headlights approaching.

Ten armed members of the Tigrayan special forces got out of the vehicle and demanded to see the camp's commander.

"'We're not here for you'," Hussen recalled them saying. "'We want to talk to the leaders.'"

Hussen refused. An argument ensued and gunfire rang out.

They were the first shots in a conflict that has since engulfed northern Ethiopia's Tigray region, killing many hundreds of people and forcing tens of thousands from their homes.

This week AFP visited the Dansha barracks, home to the Fifth Battalion of the Northern Command of the Ethiopian military, after gaining rare access to Tigray, where a near-complete communications blackout has been in place since the fighting began.

Shell casings littered the camp's grounds, and bullet holes were punched in the walls of buildings and sides of military trucks.

A metal sign at the entrance reading, "We need to protect the constitution from anti-development forces and lead our country to renaissance," was so perforated with gunfire as to be almost illegible.

'Betrayal'

Hussen and others described hours-long rifle and grenade battles against fighters loyal to the Tigray People's Liberation Front (TPLF), including special forces and militiamen, joined by some federal soldiers of Tigrayan ethnicity who turned against their comrades.

Echoing a statement from Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed, Hussen said soldiers "were killed in their pyjamas", adding, "What happened here is even worse than that."

"Betrayal alone wouldn't describe the feeling that I have. These are soldiers who have been eating and drinking with us," he said of those former federal troops who allegedly turned their guns against them.

The government in Addis Ababa has claimed the attack on Dansha - and a simultaneous assault on another barracks in the regional capital Mekele - as justification for its military offensive in Tigray since November 4.

It points to an interview on Tigrayan media in which a prominent TPLF supporter, said a pre-emptive strike was "imperative".

"Should we be waiting for them to launch attacks first? No," said Sekuture Getachew, in the interview, which Abiy's office has called a "confession".

Confrontation between Abiy and the TPLF was a long time coming. The TPLF dominated Ethiopian politics for nearly three decades until anti-government protests swept Abiy to power in 2018.

Since then the TPLF has complained of being sidelined and scapegoated for the country's woes.

The rift widened after Ethiopia postponed national elections because of the coronavirus pandemic. Tigray went ahead with its own vote, then branded Abiy an illegitimate ruler.

Ethnic forces

Tadilo Tamiru, a sergeant in the government-aligned Amhara special forces, was 50 kilometres to the south with his 170-strong unit, in a small town along the border between the Tigray and Amhara regions, when the fighting began in Dansha.

They were ordered to march north to join the battle.

"The support we provided the Ethiopian defence forces was very important," he said, claiming it turned the tide against the TPLF.

In the hours and days after the fighting in Dansha, Abiy sent troops, tanks and jets into Tigray to oust the "criminal clique" of TPLF leaders. On Thursday, he ordered a "final" assault on Mekele, after the TPLF rejected a 72-hour deadline to surrender.

'A lot of shooting'

Restrictions on access to the conflict zone make it hard to verify claims from either side, but a visit to Dansha revealed that a battle, limited in scope, took place: while the military barracks was bullet-scarred, the surrounding town was unscathed.

Some shops were boarded up but the town - unlike others in Tigray visited by AFP - was far from abandoned.

The main thoroughfare, tree lined and paved, was busy with cattle and vehicles, women roasting coffee on the roadside as a group of boys played pool at a pavement table.

Relieved residents described fearfully listening as gunfire erupted from the barracks.

"During the first night there was a lot of shooting. And when we woke up in the morning, we could see bullets everywhere," said Mulye Bayu, a wide-eyed 19-year-old in a floral dress, who runs a roadside cafe.

It was late on the first Tuesday in November, and Captain Hussen Besheir, an Ethiopian federal soldier, was on duty at a guard post outside the military camp in Dansha.

It was close to midnight when he saw headlights approaching.

Ten armed members of the Tigrayan special forces got out of the vehicle and demanded to see the camp's commander.

"'We're not here for you'," Hussen recalled them saying. "'We want to talk to the leaders.'"

Hussen refused. An argument ensued and gunfire rang out.

They were the first shots in a conflict that has since engulfed northern Ethiopia's Tigray region, killing many hundreds of people and forcing tens of thousands from their homes.

This week AFP visited the Dansha barracks, home to the Fifth Battalion of the Northern Command of the Ethiopian military, after gaining rare access to Tigray, where a near-complete communications blackout has been in place since the fighting began.

Shell casings littered the camp's grounds, and bullet holes were punched in the walls of buildings and sides of military trucks.

A metal sign at the entrance reading, "We need to protect the constitution from anti-development forces and lead our country to renaissance," was so perforated with gunfire as to be almost illegible.

'Betrayal'

Hussen and others described hours-long rifle and grenade battles against fighters loyal to the Tigray People's Liberation Front (TPLF), including special forces and militiamen, joined by some federal soldiers of Tigrayan ethnicity who turned against their comrades.

Echoing a statement from Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed, Hussen said soldiers "were killed in their pyjamas", adding, "What happened here is even worse than that."

"Betrayal alone wouldn't describe the feeling that I have. These are soldiers who have been eating and drinking with us," he said of those former federal troops who allegedly turned their guns against them.

The government in Addis Ababa has claimed the attack on Dansha - and a simultaneous assault on another barracks in the regional capital Mekele - as justification for its military offensive in Tigray since November 4.

It points to an interview on Tigrayan media in which a prominent TPLF supporter, said a pre-emptive strike was "imperative".

"Should we be waiting for them to launch attacks first? No," said Sekuture Getachew, in the interview, which Abiy's office has called a "confession".

Confrontation between Abiy and the TPLF was a long time coming. The TPLF dominated Ethiopian politics for nearly three decades until anti-government protests swept Abiy to power in 2018.

Since then the TPLF has complained of being sidelined and scapegoated for the country's woes.

The rift widened after Ethiopia postponed national elections because of the coronavirus pandemic. Tigray went ahead with its own vote, then branded Abiy an illegitimate ruler.

Ethnic forces

Tadilo Tamiru, a sergeant in the government-aligned Amhara special forces, was 50 kilometres to the south with his 170-strong unit, in a small town along the border between the Tigray and Amhara regions, when the fighting began in Dansha.

They were ordered to march north to join the battle.

"The support we provided the Ethiopian defence forces was very important," he said, claiming it turned the tide against the TPLF.

In the hours and days after the fighting in Dansha, Abiy sent troops, tanks and jets into Tigray to oust the "criminal clique" of TPLF leaders. On Thursday, he ordered a "final" assault on Mekele, after the TPLF rejected a 72-hour deadline to surrender.

'A lot of shooting'

Restrictions on access to the conflict zone make it hard to verify claims from either side, but a visit to Dansha revealed that a battle, limited in scope, took place: while the military barracks was bullet-scarred, the surrounding town was unscathed.

Some shops were boarded up but the town - unlike others in Tigray visited by AFP - was far from abandoned.

The main thoroughfare, tree lined and paved, was busy with cattle and vehicles, women roasting coffee on the roadside as a group of boys played pool at a pavement table.

Relieved residents described fearfully listening as gunfire erupted from the barracks.

"During the first night there was a lot of shooting. And when we woke up in the morning, we could see bullets everywhere," said Mulye Bayu, a wide-eyed 19-year-old in a floral dress, who runs a roadside cafe.

United Ethiopia -Rebuilding Communities Fundraiser

to Donate please go 

Wednesday, December 2, 2020

የፌዴራል ፖሊስ ልዩ ኮማንዶና የወንጀል ምርመራ ቡድን መቐለ ከተማ ገባ

የፌዴራል ፖሊስ ልዩ ኮማንዶና የወንጀል ምርመራ ቡድን መቐለ ከተማ ገባ
*******************

የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ልዩ ኮማንዶና የወንጀል ምርመራ ቡድን ዛሬ ህዳር 23 ቀን 2013 ዓ.ም መቐለ ከተማ መግባቱን አስታውቋል።

የፌዴራል ፖሊስ ከሀገር መከላከያ ሠራዊት ጋር በመቀናጀት የጁንታውን ተፈላጊ ወንጀለኛ ቡድን ማደን መጀመሩንም ነው ያስታወቀው። 

የኮማንዶ ቡድኑ በከተማዋ በሚያደርጋቸው አሰሳዎችና የተለያዩ ኦፕሬሽኖች እንዲሁም በወንጀል ምርመራ ቡድኑ የሚገኙ ውጤቶችን በቀጣይ ለህዝብ ይፋ እንደሚያደርግም ኮሚሽኑ አስታውቋል። 


በትግራይ ክልል በሚገኙ ባንኮች ሒሳብ የከፈቱ እና ከትግራይ ውጭ ያሉ ደንበኞች በያሉበት አካባቢ ሒሳባቸውን ማንቀሳቀስ እንዲችሉ ተፈቅዷል"፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ

"በትግራይ ክልል በሚገኙ ባንኮች ሒሳብ የከፈቱ እና ከትግራይ ውጭ ያሉ ደንበኞች በያሉበት አካባቢ ሒሳባቸውን ማንቀሳቀስ እንዲችሉ ተፈቅዷል"፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ 
****************** 

በፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ በወንጀል ተጠርጥረው ሂሳባቸው እንዳይንቀሳቀስ ከተደረገው ደንበኞች በስተቀር በትግራይ ክልል በሚገኙ ባንኮች ሒሳብ የከፈቱ እና ከትግራይ ውጭ ያሉ ደንበኞች በያሉበት አካባቢ ሒሳባቸውን ከዛሬ ኅዳር 23 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ማንቀሳቀስ እንዲችሉ መፈቀዱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለኢቢሲ በላከው መግለጫ አስታወቀ። 

በትግራይ ክልል እየተከናወነ ባለው የሕግ ማስከበር እንቅስቃሴ ጋር በተገናኘ የፀጥታው ሁኔታ ለባንኮች አመቺ በሆነባቸው ከተሞች ባንኮች ተከፍተው ሥራ እንዲጀምሩ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከሚመለከታቸው ጋር እየሠራ መሆኑን ባንኩ አስታውቋል። 

የፀጥታው ሁኔታ አመቺ ባልሆነባቸው ከተሞች ደግሞ ባንኮች ተዘግተው የሚቆዩ መሆኑን ነው የገለጸው። 

በትግራይ እየተካሄደ ባለው የሕግ ማስከበር እንቅስቃሴ ምክንያት የፀጥታው እና የኔትወርክ ሁኔታ እስኪሻሻል ባንኮች ተዘግተው እንዲቆዩ መወሰኑ ይታወሳል። 

"Banks opened in banks in Tigray Region and allowed outside of Tigray to move their accounts wherever they are": National Bank of Ethiopia
 ******************

 The National Bank of Ethiopia (NBE) said in a statement to ABC that customers who have opened accounts in banks in the Tigray Region and outside Tigray have been allowed to move their accounts from November 23, 2013.

 The National Bank of Ethiopia (NBE) said it is working with stakeholders to reopen banks in Tigray State.

 He said banks would remain closed in insecure cities.

 It is to be recalled that due to the ongoing law enforcement activities in Tigray, it was decided to keep the banks closed until the security and network situation improves.

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮቪድ-19 ክትባትን ጨምሮ ሌሎች ክትባቶች የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ለመጀመር ከአሊባባው ሳይናው ድርጅት ጋር ስምምነት ተፈራረመ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮቪድ-19 ክትባትን ጨምሮ ሌሎች ክትባቶች የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ለመጀመር ከአሊባባው ሳይናው ድርጅት ጋር ስምምነት ተፈራረመ
****************** 

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመድኃኒት ማቀዝቀዣ በተገጠመላቸው የካርጎ አውሮፕላኖቹ የኮቪድ-19 ክትባትን ጨምሮ ሌሎች ክትባቶች የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ለመጀመር ከአሊባባው ሳይናው ግሎባል ድርጅት ጋር ስምምነት ተፈራርሟል። 

የትራንስፖርት አገልግሎቱ የመድኃኒት ማቀዝቀዣ እና የሙቀት ቁጥጥር በተገጠመላቸው አውሮፕላኖቹ የሚሰጥ መሆኑ ተገልጿል። 

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮሮና ቫይረስ ክትባትን ለማጓጓዝ ሙሉ ዝግጅቹን አጠናቆ ክትባቱ ለትራንስፓርት ዝግጁ እስከሚሆን በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኝ አየር መንገዱ ገልጿል። 


ጀግናዋ ም/አስር አለቃ ከሀዲውን ኮሎኔል ማንቁርቱን ይዛ አስረከበች

ሕዳር 23 ቀን 2013 

ጀግናዋ ም/አስር አለቃ ከሀዲውን ኮሎኔል ማንቁርቱን ይዛ አስረከበች ።

20ኛ ቃሉ ክ/ጦር ሰሜን ዕዝ ካሏት የጦር ክፍሎች ውስጥ አንዱ ነው። በዚህ ክ/ጦር 1ኛ ብርጌድ 1ኛ ሻለቃ አባል የሆነችው ምክትል አስር አለቃ ገባያነሽ ደባልቄ የሻለቃው አዛዥ ኮሎኔል ሰለሞን ገ/ዮሃንስ አጃቢ ነች ። ጁንታ መሆኑን ግን አታውቅም ።

የእብሪት ርምጃቸው ከመጀመሩ ከ3 ቀናት በፊት ሰራዊቱ የምግብና መጠጥ አገልግሎት የሚያገኝባቸውን መንገድ በመዝጋት ሰራዊቱን ለከፍተኛ ርሃብና ጥም ዳርጏል ።

ሁሉም የሰራዊት አባል የግል ትጥቁን በአንድ ክፍል በማስቀመጥ በህብረተሰብ የድጋፍ ስራዎች ላይ እንዲረባረብ ማድረጉን ትናገራለች ።

በተለይም ጥቅምት 24 ቀን 2013 ምሽት ላይ ሁሉንም የጥበቃ ቦታዎች በትግራይ ተወላጅ የሰራዊት አባላት እንዲሸፈኑ በማድረግ ፣ የከሃዲው ቡድን ልዩ ሃይልና ሚሊሻ ምንም አይነት ዝግጅትና ትጥቅ ባልነበረው ሰራዊታችን ላይ ከፍተኛ ተኩስ እንዲከፍትም አድርጏል ብላለች ።

ሆኖም ታላቅ ጀግንነትና ኢትዮጵያዊ ማንነትን የወረሰው ጀግናው ሃይላችን የማይታሰቡ ጀብዶችን ጭምር በመፈፀም ፣ ወደ ኤርትራ ስልታዊ ማፈግፈግ በማድረግ ራሱን ማዳን ችሏል ብላለች ።

በዚህ ሁሉ ግፍና በደል መሃል የሻለቃዋ ዋና አዛዥና ለዘመናት የመራቸውን የሃገር መከላከያ ሰራዊት አባላት የካደው ኮሎኔል ሰለሞን ገ/ዮሃንስ ራሱን መፀዳጃ ቤት ውስጥ በመደበቅ በጁንታው የተሰጠውን ተልዕኮ መፈፀም እንደጀመረ በሃዘን ስሜት ውስጥ ሆና አስታውሳለች ።

ውትድርና በኢትዮጵያዊነት ፍቅር መታጠብና በጀግንነት ካባ መድመቅ ነው የምትለው እንስቷ ጀግና ፣ ራስህን ለሃገር አሳልፈህ ከሰጠህ ኢትዮጵያዊ መሆን ብቻውን ጀግንነትን ይወልዳል ስትል የቀድሞ አለቃዋን እንዴት ከስሯ እንዲንበረከክ እንዳደረገችው እንዲህ ታጫውተናለች ።

"... ሰራዊታችን በታፈነበት ጥቅምት 24 ምሽት 2 ሰዓት ላይ በከባድ መሳሪያ የታጀበ ተኩስ ወደ ካምፓችን ተተኮሰ፣ በዚህ ሰዓት ወደ  መፀዳጃ ቤት ራሱን የደበቀው ከሃዲው አዛዥ ተብዬ ፣ እኔ በትግራይ ሚሊሻና ልዩ ሃይል ጥይት ከምሞት አንተን ገድዬ ራሴን አጠፋለሁ አልኩት፣ ተኩሱ በርትቷል፣ ሁሉም ራሱን ለማዳን ወደህሊናው የመጣለትን አማራጭ እየተጠቀመ ይሯሯጣል..."

"... በመጨረሻም ከተደበቀበት መፀዳጃ ቤት እንዲወጣና እኔ የምለውን ብቻ እንዲፈፅም እሽ የማይል ከሆነ ግን እንደምገድለው አስጠነቀቁት፥ እሱም በፍርሃት ውስጥ ሆኖ ከተደበቀበት ቦታ ወጥቶ ወደነገርኩት ቦታ መጣ፥ ሽጉጡንና ማዕረጉን እንዲሰጠኝ አደረኩ፣ ከዛም ጫማውን እንዲያወልቅ አድርጌ በየመንገዱ ከማገኛቸው የሰራዊት አባላት ጋር በመተባበርና ሙሉ ለሊት የእግር ጉዞ በማድረግ ኤርትራ ይዤው በመግባት ታማኝ እና ሙሉ ኢትዮጵያዊ ለሆኑ አመራሮች አስረከብኩ  ።"

ሰራዊታችን በራሱ ወገኖች የደረሰበትን በቃላት የማይገለፅ ግፍና በደል ተሸክሞ ቂምን ሳይሆን ኢትዮጵያዊ ፍቅር አስቀድሞ ለድል በመብቃቱ ከፍተኛ ደስታ እንደተሰማትም ምክትል አስር አለቃ ገበያነሽ ደባልቄ ስሜቷን አጋርታናለች ።

ኢትዮጵያችን ምንም እንኳን በራሱ ጉያ ተወሽቀው ሳቋን እየቀሙ ውርደቷን የሚያፋጥኑና መበተኗን ገሃድ ለማውጣት ሌት ተቀን የሚሯሯጡ ወጪት ሰባሪዎች ቅዠታቸውን ቢኖሩትም ፣ ክብሯን የሚያስጠብቁ ከራሳቸው ህይወት ይልቅ የሃገራችውን ክብር የሚያስቀድሙ ፣ የማይታመን ጀግንነት እየፈፀሙ ኢትዮጵያችንን ከፍ ያደረጉ የበርካታ የቁርጥ ቀን ልጆች ባለቤት ናት ኢትዮጵያ !

ምክትል አስር አለቃ ገባያነሽ ደባልቄም ጀግና ማፍራት የማትሰለቸው ሃገራችን ከሰጠችን እንቁ ኢትዮጵያውያን አንዷ ናት ። እንዳንቺ  አይነት ኩሩ ኢትዮጵያዊ ሁሌም በኢትዮጵያዊ ክብር ደምቆ ይኖራል ።

የከሃዲዎች መጨረሻ ፣ ሃገርን ለማዋረድ ባሴሩት ህልም ውስጥ ተጠልፎ መውደቅ ነው ።

አበበ ሰማኝ ( ከግዳጅ ቀጣና )
ፎቶግራፍ ብርሃኑ ወርቁ

check

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon