የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Wednesday, January 5, 2022

Girar Media

 GIRAR MEDIA 

Journalist Hermela arrives in Addis Ababa

ጋዜጠኛ ሄርሜላ አረጋዊ አዲስ አበባ ገባች

የሽብር ቡድኑን ትሕነግና የአጋሮቹን ወንጀል ለዓለም በማጋለጥና በመሟገት የምትታወቀው ጋዜጠኛ ሄርሜላ አረጋዊ ዛሬ ጠዋት አዲስ አበባ ገባች።

ጋዜጠኛዋ አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም ዐቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ስትደርስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እና አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ አቀባበል አድርገውላታል።

የኢትዮጵያ መንግሥት ለ1 ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን እንዲሁም የኢትዮጵያ ወዳጅ ዲያስፖራዎች ያቀረበውን የወደ አገር ቤት ግቡ ጥሪ ተከትሎ ነው ጋዜጠኛ ሄርሜላ አዲስአበባ የገባችው። 

የሲቢኤስ ጋዜጠኛና ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ሄርሜላ ከኢትዮጵያ አጀንዳነት ተሻግሮ ዓለም ዐቀፍ ንቅናቄ የሆነውን እምቢ ለባርነት ወይም የበቃ #Nomore እንቅስቃሴን በማስጀመርም ትታወቃለች።

Journalist Hermela arrives in Addis Ababa

 Hermela Aregawi, a journalist known for exposing and defending the terrorist group and its affiliates, arrived in Addis Ababa this morning.

 Upon arrival at Addis Ababa Bole International Airport, the journalist was welcomed by senior officials of the Ministry of Foreign Affairs and Athlete Major Haile Gebreselassie.

 Hermela arrived in Addis Ababa following a call by the Ethiopian government for a homecoming of 1 million Ethiopians, Ethiopians of Ethiopian descent and friends of the Ethiopian Diaspora.

 Hermesla, a CBS journalist and Ethiopian-born, is also known for launching the #Nomore movement, an international movement that has gone beyond the Ethiopian agenda.

 (Pole)

(ዋልታ)

በአዲስ አበባ የድህረ ጦርነት ዝንፈቶችን ፈጥኖ ማረም በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ሲከናወን የነበረው የውይይት መድረክ ተጠናቀቀ

በአዲስ አበባ የድህረ ጦርነት ዝንፈቶችን ፈጥኖ ማረም በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ሲከናወን የነበረው የውይይት መድረክ ተጠናቀቀ
****************************
የድህረ ጦርነት ዝንፈቶችን ፈጥኖ በማረም ሁለንተናዊ ድል እስከሚረጋግጥ በጦርነቱ ውስጥ የተገኙ ትሩፋቶችን  አጠናክረን ድላችንን የመጠበቅና የማስፋት ዓላማ የያዘው የውይይት መድረክ የአጠቃላይ ክፍለ ከተማና የወረዳ አመራር ውይይት ማጠቃለያ በፕላዝማ ተካሂዷል::

በክፍለ ከተማ እና በወረዳ ባሉ አጠቃላይ አመራር ባለፉት ሶስት ቀናት የኢትዮጵያን ህልውና ለማስጠበቅ ሲባል በተካሄደው ትግል የተገኙ አንጸባራቂ ድሎችን ማስጠበቅ በሚቻልበት ሁኔታ እና የድህረ ጦርነት ዝንፈቶችን ፈጥኖ ማረም በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ሲያደርጉ ቆይተዋል።

በውይይቱ ወቅትም ኢትዮጵያ ተገዳ የገባችበትን ጦርነት በውድ ልጆቿ መስዋዕትነት ድል ያስመዘገበች በመሆኑ ይህ የተገኘውን ድል መጠበቅና ማስፋት እንደሚገባ ተገልጿል።

የማጠቃለያ ውይይቱን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ፣ የአዲስ አበባ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ ቤት ሃላፊ አቶ መለሰ ዓለሙ እና የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባና የስራ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ መምራታቸውን ከከተማ አስተዳደሩ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

New year, new location for Yebbo.com

After serving our customers for more than 20 years in one location finally we are moved to a new location. We are not that  very far away from  our old location. The new address is located at  the historic El Cajon  Blvd . Our new address is  3078  El Cajon Blvd. San Diego, CA 92104.

This year we are more that ready  to serve our tax clients. This year tax  will be much different and unique , most of our clients will have unemployment payment, grant, SBA Loan, PPP loan and all sort of incomes. We are ready to tackle all  unique incomes.


ማሳሰቢያ!   እናት  ኢትዮጵያ ያደረገችውን  ጥሪ  ተቀብላችሁ  በአሁኑ  ወቅት  ኢትዮጵያ  ለምትገኙ  የአሜሪካ  ነዋሪዎች  የዚህን  አመት  የታክስ  መሙላት  ጊዜ  ያልፍብናል  ብላችሁ   የሄዳችሁበትን  አላማ  ሳታሳኩ   በቶሎ  እንዳትመለሱ።  ይህንን ችግር  አሳቤ  ውስጥ  በማስገባት  የቦታክስ  እናንተ  እዚያው  ኢትዮጵያ  ሆናችሁ  ታክሳችሁን  ማሰራት  እንደምትችሉ  ሁኔታወችን  ሁሉ   ያመቻቸን  መሆኑን  ስንገልፅ  በታላቅ  ደስታ ነው።  በበለጠ  ለመረዳት  በviber  or  Whatsapp   ደውላችሁ   እንዴት  ማድረግ  እንዳለባችሁ  መጠየቅ  ትችላልሁ።
እኛ  የትም  አገር  ይኑሩ   የአሜሪካን  ታክስ  መሙላት  እንችላለን፣

 በነዚህ  መነገዶች  እኛን  ማግኘት  ትችላላችሁ ።
Phone : 619 255 5530
email: info@yebbo.com
Fax:  6192829326
Web Site: www.yebbo.com
Facebook: http://www.facebook.com/yebbo
  

Huawei Technology Group Supports Ethiopia's International Internet Governance Conference -

ኢትዮጵያ የምታዘጋጀውን ዓለም አቀፍ የኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤን እደግፋለሁ - ሁዋዌ ቴክኖሎጂ ግሩፕ 
********************** 

ሁዋዌ ቴክኖሎጂ ግሩፕ ኢትዮጵያ በቀጣይ ዓመት የምታዘጋጀውን ዓለም አቀፍ የኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤን በገንዘብ እና በቴክኒክ እንደሚደግፍ አስታወቀ። 

የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ ከሁዋዌ ቴክኖሎጂ ግሩፕ ምክትል ሥራ አስፈፃሚ ቻርለስ ዲንግ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል። 

ድርጅቱ በኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ዘርፍም ከመንግሥት እና ከግሉ ዘርፍ ጋር በጋራ መሥራት እንደሚፈልግ ምክትል ሥራ አስፈፃሚው ጠቁመዋል። 

የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ ሁዋዌ ዓለም አቀፍ የኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ ዝግጅትን ለመደገፍ ቃል በመግባቱ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። 

ሁዋዌ የቴክኖሎጂ ግሩፕ በዓለም ላይ ካሉት ሠራተኞቹ ውስጥ ኢትዮጵያውያን በጣም ጥቂት ናቸው ያሉት ሚኒስትር ዴኤታዋ፣ ኢትዮጵያውያንን ማሳተፍ ላይ በትኩረት እንዲሠራም ጠይቀዋል። 

ሁዋዌ የቴክኖሎጂ ግሩፕ በዓለም ላይ ከ197 ሺህ በላይ ሠራተኞች ያሉት መሆኑን ከኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። 

አፍሪካ ውስጥ ካሉት 8 ሺህ 600 ሠራተኞች ውስጥ 76 ከመቶ አፍሪካውያን ሲሆኑ ኢትዮጵያውያ ውስጥ ካሉ በመቶዎች ከሚቆጠሩ ሠራተኞች ውስጥ 80 ከመቶዎቹ  የሀገር ውስጥ ሠራተኞች ናቸው።
I Support Ethiopia's International Internet Governance Conference - Huawei Technology Group
 **********************

 Huawei Technology Group announces financial and technical support for next year's International Internet Management Conference

 State Minister for Innovation and Technology Huria Ali held talks with Huawei Technology Group Deputy Chief Executive Charles Ding on various issues.

 He said the company would like to work with the public and private sectors in the field of information and communication technology.

 State Minister for Innovation and Technology thanked Huri Ali Huawei for his support of the event.

 The state minister said Huawei Technology Group has very few employees in the world and called on the state to focus on involving Ethiopians.

 According to the Ministry of Innovation and Technology, Huawei Technology Group has more than 197,000 employees worldwide.

 Of the 8,600 workers in Africa, 76 percent are Africans and 80 percent of Ethiopians are domestic workers.
我支持埃塞俄比亚国际互联网治理大会 - 华为技术集团
 **********************

 华为技术集团宣布为明年国际互联网管理大会提供资金和技术支持

 创新和技术部部长胡里亚阿里与华为技术集团副首席执行官丁磊就各种问题进行了会谈。

 他表示,该公司希望与信息和通信技术领域的公共和私营部门合作。

 华为创新科技部部长胡里亚阿里承诺支持筹备国际互联网治理大会




Members of Defend Ethiopia said that during their stay in Ethiopia, we would like to ask the embassies that disseminate false information about Ethiopia to refrain from their actions.

በአገር ቤት ቆይታችን ኢትዮጵያን በተመለከተ የተሳሳተ መረጃ የሚያሰራጩ ኤምባሲዎች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ጥያቄ እናቀርባለን
**********************

በአገር ቤት ቆይታችን ኢትዮጵያን በተመለከተ የተሳሳተ መረጃ የሚያሰራጩ ኤምባሲዎች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ጥያቄ እናቀርባለን ሲሉ የ”ዲፌንድ ኢትዮጵያ ” አባላት ተናገሩ።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ያደረጉትን ጥሪ ተከትሎ በተለያዩ የዓለም አገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች ወደ አገር ቤት እየገቡ ነው።

ወደ አገር ቤት ከገቡ የዳያስፖራ ማህበረሰብ አባላት መካከል በ12 የአውሮፓ አገራት በመንቀሳቀስ የኢትዮጵያን እውነት ለማሳወቅ የሚሰራው “ዲፌንድ ኢትዮጵያ” አባላት ይገኙበታል።

የቡድኑ አባላት እንደሚሉት፤ በአገር ቤት ቆይታቸው መቀመጫቸውን አዲስ አበባ አድርገው ኢትዮጵያን በተመለከተ የተሳሳተ መረጃ የሚያሰራጩ ኤምባሲዎች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ጥሪ ያቀርባሉ።

በእንግሊዝ የ”ዲፌንድ ኢትዮጵያ” ተጠሪ አቶ ዘላለም ተሰማ፤ ቡድኑ የኢትዮጵያን እውነት ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ከማሳወቅ ባለፈ አንዳንድ ምዕራባዊያን በአፍሪካ አገራት ላይ ያላቸውን የተሳሳተ አካሄድ እንዲያስተካክሉ እንደሚታገል ተናግረዋል።

ቡድኑ በኢትዮጵያ የሚገኙ የአውሮፓ አገራት አምባሳደሮች ጋር ለመወያየት እየተንቀሳቀሰ መሆኑንና በዚህም ጥያቄያቸውን በአካል ለማቅረብ እንደሚሰሩ ተናግረዋል።

ውይይቱ የማይሳካ ከሆነ ደግሞ ኢትዮጵያን በተመለከተ የተሳሳተ መረጃ የሚያሰራጩ ኤምባሲዎች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ጥያቄያቸውን በጽሁፍ እንደሚያቀርቡ አብራርተዋል።

ለአሸባሪው ህወሃት ድጋፍ የሚሰጡ ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡና አሸባሪ ቡድኑ ያደረሰውን ሰብዓዊና ቁሳዊ ውድመት እንዲያወግዙ እንደሚጠይቁም ጨምረው ገልጸዋል።

አሸባሪ ቡድኑ ያወደማቸውን አካባቢዎች መልሶ ለማቋቋም የሚደረገውን ጥረት እንዲደግፉም እንዲሁ።

ኢትዮጵያ እየተደረገባት ያለውን ጫና በማሸነፍ ዳግም የአፍሪካ ነጻነት ምሳሌ እንደምትሆን ያላቸውን እምነት የተናገሩት ደግሞ ሌላኛው የቡድኑ አባል አቶ ዘላለም ጌታሁን ናቸው።

በጀርመን አገር የሚኖሩት ወይዘሮ አስቴር ሮዝስታር በበኩላቸው አሸባሪው ህወሃት በስልጣን ላይ በነበረበት ወቅት ዳያስፖራው በአገሩ ጉዳይ እንዳይሳተፍ ሲሰራ መቆየቱን አንስተዋል።

አሁን ላይ ዳያስፖራው በአገሩ ጉዳይ ላይ ንቁ ተሳታፊ መሆኑን ጠቅሰው፤ ይህም ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ጥሪ አቅርበዋል።

በተመሳሳይ በአሜሪካ ቺካጎ ነዋሪ የሆኑት አቶ የሱፍ ሃሰን፤ አገር በተቸገረችበት ጊዜ መድረስ በታሪክ ትልቅ ትርጉም የሚሰጠው ጉዳይ መሆኑን  ተናግረዋል።

በመሆኑም ዳያስፖራው በሚችለው አቅም አገሩን መደገፍ እንደሚጠበቅበት ጥሪ አቅርበዋል።

የኢፌዴሪ ቱሪዝም ሚኒስትር ደኤታ ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት በበኩላቸው ዳያስፖራው የገና በዓልን በኢትዮጵያ ለማክበር በስፋት ወደ አገር ቤት እየገባ መሆኑን ተናግረዋል።

ዳያስፖራው የኢትዮጵያን እውነት ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በማሳወቅ ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ መሆኑን  ገልጸው፤ ይህን ይበልጥ ለማጠናከር በቅንጅት እንደሚሰራ ገልጸዋል።
We call on embassies that disseminate false information about Ethiopia during our stay at home to refrain from their actions.
 **********************

 Members of Defend Ethiopia said that during their stay in Ethiopia, we would like to ask the embassies that disseminate false information about Ethiopia to refrain from their actions.

 Ethiopians living in different parts of the world and friends of Ethiopia are flocking home following the call of Prime Minister Dr. Abiy Ahmed.

 Among the Diaspora members are members of Defend Ethiopia, which works in 12 European countries to inform Ethiopian truth.

 According to team members:  They call on embassies based in Addis Ababa to refrain from spreading misinformation about Ethiopia.

 Zelalem Tesema, Defend Ethiopia Representative in the United Kingdom;  He said the group would not only convey Ethiopia's truth to the international community, but would also fight some Westerners to correct their misconduct in Africa.

 He said the group is working to hold talks with the ambassadors of European countries in Ethiopia and will work to make their request in person.

 If the talks fail, he said, embassies that spread false information about Ethiopia will be asked to refrain from their actions.

 He further added that those who support the terrorist TPLF should refrain from their actions and condemn the human and material damage caused by the terrorist group.

 They also support the efforts of the terrorist group to rebuild the devastated areas.

 Another member of the group, Zelalem Getahun, expressed hope that Ethiopia would once again be an example of African independence by overcoming pressure.

 For her part, Esther Rostster, who lives in Germany, said that during the TPLF regime, the Diaspora was not involved in the affairs of the country.

 He noted that the Diaspora is now actively involved in the affairs of the country.  This strengthened


Ministry of Education to build 50 modern boarding schools" - Prof. Berhanu Nega

“ትምህርት ሚኒስቴር 50 ዘመናዊ አዳሪ ትምህርትህን ቤቶችን ያስገነባል” - ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ
*******************

ትምህርት ሚኒስቴር በመላ ኢትዮጵያ 50 ዘመናዊ ደረጃቸውን የጠበቁ አዳሪ ትምህርት ቤቶችን ለማስገንባት የሚያስችል ፕሮጀክት ማዘጋጀቱን የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አስታወቁ።

በትምህርት ቤቶቹ የዲዛይን ዝግጅቱ ላይም ከኢትዮጵያ አርክቴክቶች ማኀበር ጋር ውይይት እያካሄደ እንደሚገኝ ገልጸዋል።

የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢንተርኔት አማራጭ የቪዲዮ መልዕክታቸው፤ በኢትዮጵያ 48 ሺህ ትምህርት ቤቶች ቢኖሩም ደረጃቸውን የጠበቁት 0 ነጥብ 01 በመቶዎቹ ብቻ መሆናቸውን ተናግረዋል።

በአጠቃላይም ስድስት ትምህርት ቤቶች ብቻ ናቸው ደረጃ አራት ላይ የሚገኙት ብለዋል።

ስለዚህም ኢትዮጵያ ደረጃቸውን የጠበቁ የአካልና የአዕምሮ ማበልጸጊያ ትምህርት ቤቶች ያስፈልጓታል፤ ለዚህም ደረጃቸውን የጠበቁ አዳዲስ ትምህርት ቤቶችን መገንባት አለብን ብለዋል።

የኢትዮጵያ አርክቴክቶች ማኀበር በበጎ ፈቃደኝነት የትምህርት ቤቶቹን የግንባታ ዲዛይን ለማዘጋጀት ፈቃደኛ መሆኑን የገለጹት ፕሮፌሰር ብርሃኑ፤ በዚህ አገራዊ ፕሮጀክት ለመሳተፍ ፈቃደኝነታቸውን ላሳዩ ኢንጂነሮችም ምስጋና አቅርበዋል።

የፕሮጀክቱን አጠቃላይ ዝግጅት በተመለከተ የኢትዮጵያ አርክቴክቶች ማኀበር አመራርና አባላት ከትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች ጋር ውይይት ማድረጋቸውን ኢፕድ ዘግቧል።
"Ministry of Education to build 50 modern boarding schools" - Prof. Berhanu Nega
 *******************

 The Ministry of Education has prepared a project to build 50 state-of-the-art boarding schools across Ethiopia, according to the Minister of Education, Prof. Berhanu Nega.

 He said discussions are underway with the Ethiopian Architects Association on the design of the schools.

 Minister of Education, Prof. Berhanu Nega's online video message;  He said there are 48,000 schools in Ethiopia but only 01.01 percent have met their standard.

 In total, he said, only six schools are in Level Four.

 Therefore, Ethiopia needs standard physical and mental enrichment schools;  "We need to build new schools that are up to standard," he said.

 According to Prof. Berhanu, the Ethiopian Architects Association is willing to design the construction of the schools.  He also thanked the engineers who volunteered to participate in this national project.

 According to the report, the leadership and members of the Ethiopian Architects Association have held discussions with the leadership of the Ministry of Education regarding the overall preparation of the project.
 

check

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon