Shop Amazon

Sunday, April 5, 2015

አማዞን የሚባለው የአሜሪካ ኩባንያ በድረ ገፁ ላይ የፍየል ማከራዬት አገልግሎት ጀመረ::






አማዞን የሚባለው የአሜሪካ ኩባንያ በድረ ገፁ ላይ የፍየል ማከራዬት አገልግሎት ጀመረ

ፍዬሎቹ የሚከራዩት የስጋን አምሮት በማዬት ብቻ ለመወጥት ሳይሆን ለስራ ነው። አሜርካ ውስጥ በተለይ አንዳንድ ከተሞች ሳር በጣም ያድግና አንዳንዴ ለአይን የሚያስጠላ ሲሆን ሳሩ ሲደርቅ ደግሞ እሳት ያስነሳል። ለዚህም ለአብነት የሚሆነውና በአይናችን ያዬነው ከጥቂት አመታት በፊት ሳንድያጎ ከተማ ካሊፎርንያ ከተማ የተነሳው እሳት ነው። ያ እሳት በሰማይ በራሪ በመሬት ተሽከርካሪ የነበር የእሳቶች ሁሉ እሳት የነበር ሲሆን የሚሊዮን ዶላር ቤት በትንሽ ደቂቃዎች ውስጥ ዶጋ አመድ ሲያደርግ ትንሽ እንኳ ቅር የማይለው እሳት ነበር። ታዲያ በዚያን ወቅት ጢሻና ሳርን ለማጽዳት የታደሉ ፍየሎች መጥተው ሜዳውን እና ዱሩን ላጥ አድርገው ሄዳዋል። ዛሬ አማዞንም የሚያከራያቸው ፍዬሎች  ስራቸው መበላት ሳይሆን መብላት ነው። የታደሉ ብያቸዋለሁ። አሁን ያፋሲካ ስንቱ ፍየል ሲታረድ እንዚህ ድግሞ የስራ እድል ተፈጥሮላቸው ካለ ምንም ሃሳብ ይበላሉ። የአርባ ቀን እድል ይሉታል ይህን ነው።

ግን ክራይን በተመለከት ለምን የበግና የፍየል ዋጋ እንዲህ ጣራ ሲነካ አገራችን ውስጥ የሚከራይ ጠፋ። ሁኔታው እንዲህ ነው። ወላጆች ለጆቻቸው ከማንም እንዳያንሱ ባላሰቡት እዳ ይነከራሉ:: የሚከራይ በግ ወይም ፍየል ካለ ግን ነገሩ ቀላል ነው።
መጀመሪያ ፍየሉን ወይም በጉን ገንዘብ አስይዞ መከራየት
ከዚይ ፍየሉ ወይም በጉ መንደሩን በጩኸት ሲያናውጠው ይሰነብት እና የአመት በአል እለት ሁለት ኪሎ ስጋ ገዝቶ ከቤተሰብ ጋር ጥሩ እራት በልቶ በጉን ወይም ፍየሉን ወደ መጡበት መመለስ። ስጋ ካስፈለግ እና መግዣው ከተገኘ አምት በአሉ ካልፈ በሗላ መግዛት። ነገሩማ ይህን ሁሉ ምን አመጣው ያው ሰው የሰው ምላስ ስለሚፈራ አይደል። ለሁሉም ስለሚካራዩት ፍየሎች ከምንጩ ያንብቡት::Due to the shortage of American manpower during World War I, President Woodrow Wilson relied on sheep power to cut the White House lawn. In the 1920s the Philadelphia Phillies became their own farm team when their groundskeeper, desperate for help to maintain the Baker Bowl playing field, hired two ewes and a ram to trim the grass.

And just yesterday, Amazon began renting out goat mowers. The online company is offering “goat-grazing” services as part of the beta trial of its new Home Services campaign that provides everything from sink installations to yoga instruction. (At the moment, you can only rent a goat from the online retailer.) Each rental comes with a money-back “happiness” guarantee.

It turns out goats are better at clipping than sheep. According to Modern Farmer, it would take 83 sheep to mow 50,000 square feet of grass, but only 38 goats. Goats are also ruminants: Their four-chambered stomachs can process much more than grass, including many plants and substances that would be toxic to other critters.



Amazon has been pro-goat since last year, when Amazon Japan formed its own “weeding corps” of 30 to 40 goats, each with its own personal Amazon employee ID to work on the lawn outside the company’s distribution center. Goats and Amazon are a natural pairing because the company is based in Seattle, a city known for its state department-funded goat browsing on public underbrush. Goats can go places heavy farm machinery can’t, are cheaper than their human counterparts and leave a smaller carbon footprint. In fact, their hoofprints are cloven.

The Amazonian goats of Seattle are owned by Tammy Dunakin of Rent-a-Ruminant on nearby Vashon Island. Dunakin is prominent in goat-mowing circles, having appeared in a Colbert Report segment titled “People Who Are Destroying America: Landscaping Goats.” Stephen Colbert alleged that her operation was ruining the livelihoods of human landscapers. “I will not be satisfied until goats are doing all the landscaping jobs in this country,” she joked to his correspondent.

Dunakin, 53, has cropped brown hair, pale blue eyes and, on her pickup, bumper stickers that say, “THE VOICES IN MY HEAD TELL ME TO BUY MORE GOATS” and “I SUFFER FROM MULTIPLE GOAT SYNDROME (CUZ ONE GOAT IS NEVER ENOUGH).” While talking goat, she sways to and fro, perhaps because she’s constantly being nuzzled. The moment we enter her pasture, I’m greeted by a horned and bearded buck named Ernie and his brown- and black-striped buddy, Franz. The rest of the herd surrounds us, heads rubbing against our coats. “They give great massage,” Dunakin tells me.

MORE

Saturday, April 4, 2015

ኬንያ ናይሮቢ ውስጥ ከተወሰነ ሰአት በሗላ ጥቁር ኬንያውያን እንዳይገቡ የከለከለው የደፋሩ የቻይና ምግብ ቤት ተዘጋ





The Nairobi County government shut down the Chongqing Chinese Restaurant, after The Daily Nation first published a story this week about the establishment’s controversial policy barring black people after 5pm. The restaurant claims it was necessary following a robbery in 2013. “Unfortunately, some of the measures were inappropriate, we sincerely apologise for this,” the management said in a statement.
An investigation revealed that the establishment did not have a liquor licence, a health licence and a change-of-use licence — having been converted from a residential house to a restaurant. Consequently, the Nairobi County government temporarily shut it down until management complies
.

Friday, April 3, 2015

ክበበው ገዳ የሳንድያጎን ህዝብ ጥርሱን ላርግፈው ነው አለ ተባለ። በቦክስ ሳይሆን በሳቅ

ክበበው ገዳ የሳንድያጎን ህዝብ ጥርሱን ላርግፈው ነው  አለ  ተባለ። በቦክስ ሳይሆን በሳቅ::



 

ሳቅ የደስተኛነት ታላቅ ምልክት ነው። ሳቅ እድሜን ያረዝማል። ሳቅ ሰላም ይፈጥራል። ሳቅ ደስ ያሰኛል። ታዲያ ክበበው ገዳ መሳቅ የናፈቀውን የሳንድያጎን ህዝብ ሆዱ እስከሚፈነዳ፣ ጥርሱ እስከሚረግፍ አስቆ ህዝቡን የሳቅ እንባ የደስታ ጩኸት ሊስጮኸው ተዘጋጅቿል። የፋሲካ ፆም ያጠወለገውን ታዳሚ በባዶ ሆዱ ከማዝናናው በማለት ጮማ በጠገበ ሰውነቱ ፣ በጠነከረ ጎኑ የጌታችን የእየሱስ ክርስቶስን ትንሳኤ ባከበረ ሳምንት ክበበው በአሉ ሞቅ ደመቅ እንዲል ተዝጋጅቶ ይቀርባል። ታዲያ ለመደሰት፣ ለመሳቅ፣ ለመዝናናት እና ብሎም በሳቅ እድሜውን ለመጨመር ከፈለጉ ክበበው ገዳን ይመልክቶ።
ትኬት በ619 677 8789 ይደውሉ::


Thursday, April 2, 2015

The Historic Ethiopian Airlines flight from Los Angeles to Addis Ababa via Dublin, Ireland is now on sale .

http://yebbo.com/2013/2015/04/03/the-historic-ethiopian-airlines-from-los-angeles-to-addis-ababa-via-dublin-ireland-is-now-on-sale/
The Historic Ethiopian Airlines flight  from Los Angeles to Addis Ababa via Dublin, Ireland is now on sale . Yebbo Travel and Tours is trilled by the news when we are  announcing this big deal to our loyal customers.  According to our source  there will be three flights per week leaving from LAX and three opposite inbound flights from Addis Ababa to Los Angles. The total trip time will be about 20:30 hrs. The flight will leave from Los Angeles at 11:45 PM and will arrive in Addis Ababa at 6:15 AM local time after two days. For example if the flight leaves from Los Anglese on Thursday 25 at 11:45 PM it will arrive in Addis Ababa on  Sunday 6:15 AM (Local Time). To book your flight please call YEBBO TRAVEL AND TOURS at 619 255 5530 or send your request via email info@yebbo.com

Part 2 The latest on 40/60 condominium houses: Current state of the construction and how they will be transferred to owners

የአዲስ አበባ አስተዳደር ሕገወጥ ላላቸው ነዋሪዎች ሕጋዊ የይዞታ ማረጋገጫ ሊሰጥ ነው

የአዲስ አበባ አስተዳደር ሕገወጥ ላላቸው ነዋሪዎች ሕጋዊ የይዞታ ማረጋገጫ ሊሰጥ ነው
- ሳይፈቀድላቸው መሬት የያዙ 46,042 ባለይዞታዎች ተመዝግበዋል
- በኮንዶሚኒየም ፕሮግራሞች (10/90፣ 20/80 እና 40/60) ዕድሎች ተጠቃሚ አይሆኑም
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሕገወጥ መንገድ የመሬት ባለቤት ሆነዋል ላላቸው ነዋሪዎች፣ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ በመስጠት ሕጋዊ ሊያደርጋቸው ዝግጅቱን ማጠናቀቁ ተገለጸ፡፡
ከ1988 ዓ.ም. እስከ 1997 ዓ.ም. ባሉት ዘጠኝ ዓመታት ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ዕውቅና ውጪ ባለይዞታ የሆኑ ነዋሪዎች ናቸው ሕጋዊ እንዲሆኑ የተወሰነላቸው፡፡ ለበርካታ ዓመታት ሲያወዛግብ የቆየው ‹‹ሕገወጦችን ሕጋዊ የማድረግ ሒደት›› የመጨረሻ እልባት እንዲያገኝ ምክንያት የሆነው፣ ከጥቂት ወራት በፊት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ባፀደቀው መመርያ ነው፡፡ መመርያውን ተግባራዊ ለማድረግ የአዲስ አበባ ከተማ መሬት ልማትና ከተማ ማደስ ኤጀንሲ ባለሙያዎች እየተዘጋጁ መሆኑ ታውቋል፡፡
‹‹አግባብ ባለው አካል ሳይፈቀድ የተያዙ ቦታዎችን ለማስተካከልና ለመከላከል›› በሚል ርዕስ የወጣው የአፈጻጸም መመርያ ከመጋቢት 1988 ዓ.ም. እስከ ሚያዝያ 1997 ዓ.ም. ድረስ በሕገወጥ መንገድ የተያዙ ይዞታዎች ሕጋዊ ይሆናሉ ይላል፡፡ በዚህ መሠረት ተፈጻሚ የሚሆኑት በሦስት መንገድ የተያዙ ይዞታዎች ናቸው፡፡ የመጀመርያው አግባብ ካለው አካል ሳይፈቀድ የተያዙ የከተማ ቦታዎች፣ ሁለተኛው ሕጋዊ ባልሆነ መንገድ በማስፋፊያ የተያዙ ይዞታዎች፣ ሦስተኛውና የመጨረሻው ደግሞ በአርሶ አደሮች ለመኖሪያ አገልግሎት የተያዙ ቦታዎች ናቸው፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ድሪባ ኩማ ሰሞኑን ለምክር ቤት ባቀረቡት የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት አግባብ ባለው አካል ሳይፈቀድላቸው መሬት የያዙ 46,042 ባለይዞታዎች ተመዝግበዋል፡፡ ‹‹በአሠራሩ መሠረት እየተጠራ ሕጋዊ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እንዲያገኙ ለማድረግ ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል፤›› በማለት ከንቲባው በሪፖርታቸው ገልጸዋል፡፡ የከተማ ልማትና የመሬት ማደስ ኤጀንሲ ምንጮች እንደገለጹት፣ ለእነዚህ ባለይዞታዎች ካርታ ለመስጠት የሚያስችል የማጣራት ተግባር እየተከናወነ ነው፡፡
ባለፉት ዓመታት በሕገወጥ መንገድ የያዙ ባለይዞታዎችን ሕጋዊ የማድረግ ሐሳብ ሲያወዛግብ ቆይቷል፡፡ ሒደቱን የሚቃወሙ ባለሙያዎች እንደሚሉት፣ ይህ አሠራር ሕጋዊ ነዋሪዎችን ወደ ሕገወጥ ተግባር የሚገፋፋና አድሏዊ ነው፡፡ እነዚህ የመሬት ሥሪት ባለሙያዎች ምክንያታቸውን ሲያስረዱ፣ የከተማው አስተዳደር ውሳኔ ሕጋዊ የሆኑትን ነዋሪዎች የማያበረታታና በአንፃሩ ሕገወጥነትን የሚደግፍ ነው የሚል ነው፡፡
ይህንን የባሙያዎች አስተሳሰብ ግን መመርያው አይቀበለውም፡፡ ቀደም ሲል ከሪፖርተር ጋር ቃለ ምልልስ ያደረጉት የከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚኒስትሩ አቶ መኩሪያ ኃይሌም ከዚህ ሐሳብ ጋር እንደማይስማሙ መግለጻቸው ይታወሳል፡፡ መመርያው እንደሚለው ሕገወጦችን ሕጋዊ የማድረግ ሒደቱ በከተማው የተንሰራፋውን ሕወገጥ የመሬት ይዞታና ግንባታን ከመሠረቱ ይገታል፡፡ ከአድሏዊ አሠራርና ከሙስና የፀዳ፣ ሕግን የተከተለ፣ የሕዝብና የመንግሥትን ጥቅምና ፍላጎት የሚያስቀድም ነው ብለዋል፡፡ ሕገወጦችን ሕጋዊ የማድረግ ሒደት ምናልባት ከዚህ ቀደም መሬት ላልወረሰው ሰው የሚያስተላልፈው መልዕክት ምንድነው? የሚል ጥያቄ ለአቶ መኩሪያ ቀርቦላቸው ነበር፡፡
አቶ መኩሪያ ሲያብራሩም፣ ‹‹በሕገወጥ መንገድ መሬት የያዙ ሰዎች ይዞታውን በነፃ አያገኙም፡፡ ከፍለው ነው የሚያገኙት፡፡ ሁለተኛው በቀጥታ ወደ ሊዝ ሥርዓት ይገባሉ፡፡ ሦስተኛ የኪራይ ድልድል ባልናቸው ዕድሎች ተጠቃሚ አይሆኑም፡፡ ማለትም በኮንዶሚኒየም ፕሮግራሞች (10/90፣ 20/80 እና 40/60) ተጠቃሚ አይሆኑም፡፡››
‹‹ስለዚህ ከኅብረተሰብ ሞራልና ከማኅበረሰቡ እሴት አንፃር ሕገወጥነት ትክክል አይደለም፡፡ በገንዘብም ተቀጥተው ነው ይህንን መሬት የሚያገኙት፤›› በማለት አቶ መኩሪያ አስረድተዋል፡፡ ተጻፈ በ ውድነህ ዘነበ Ethiopian Reporter

Wednesday, April 1, 2015

Port of Assaba sold to Sheik Alamuwdihahuhi for 2.5Billon Nakifa:የአሰብ ወደብ ለባለ ሀብት ተሸጠ








Port of Assaba sold to Sheik Alamuwdihahuhi for 2.5Billon  Nakifa

The Port of Assaba is located in the eastern African region at the coast of  Red Sea has been sold  to a private venture capitalist from Sada Araba who is known for financing and buying  mega projects though out the Arab world and Africa continent. The Oil tycoon Sheik Mohamud Al Alamuwdihahuhi was trialed by his recent purchase and promised a 10 years free port use for all Ethiopian business people who want to import agricultural products and export manufacturing products to the rest of the world. The ceremony was held at a private ship at port of Assab on Red Sea,  members of the royal families and guests were invited. 
During the ceremony the Sheik pointed out his interest to buy port of Messiwa and if the people of  Djibouti and government agrees, he wants to accurate the entire Red Sea coast including Djibouti and Somali and  will name the region Al Arabia.

This will be one of the few mega projects in Sheik’s wish list. Each region will have its own governor and   president and the late Ethiopian president Mengisitu Hailemariam may be the governing partner and president for this region.

As this news was developing source told us it is fully fabricated news and  we were  told today is April  Fools Day. See you next year