የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Saturday, January 8, 2022

የዩናይትድ ስቴትስ መመሪያ ከኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ጋር በሚደረግ ውይይት ላይ

Briefing on 6 January 2022 by Ned Price, Spokesman

When it comes to Ethiopia, I can confirm that Special Envoy Feltman met this morning with Prime Minister Abiy. They held constructive, substantive discussions. Those discussions covered the importance of the bilateral relationship as well as broader regional issues. The special envoy is still on the ground, and the meeting between him and the prime minister concluded all – not all that long ago. And so we will have more details once Ambassador Feltman is – has returned to the United States. We certainly hope, I will say in the interim, that any positive momentum from his discussions can be quickly realized. And we’ll be working with our – with the Government of Ethiopia to see to it that the prospects for realizing that positive momentum are achieved.

You didn’t ask this specifically, but you will have also seen, Shaun, that the Secretary issued a statement today about the transition we anticipate in the coming days in this role. And Ambassador Feltman had the opportunity to formally let the prime minister know of his intention to step down and for Ambassador Satterfield to take on the role of the special envoy for the Horn of Africa in the coming days.

Broadly, we continue to call for an immediate cessation of hostilities and end human rights atrocities, unhindered humanitarian access, and a negotiated resolution to the conflict. All of those topics were raised and were discussed during the special envoy’s discussions with the prime minister earlier today….

QUESTION: Hi, Ned. Thanks for doing this. China said today that it would appoint a special envoy to foster peace in the Horn of Africa and wanted to shift focus on the continent to trade over infrastructure. Does the State Department have a reaction to this? And is the U.S. concerned that its sanctions against Eritrea and cutting Ethiopia off from AGOA is further pushing Horn of Africa countries toward China?

MR PRICE: Thanks, Daphne. So we’re aware of the reports you reference, namely that the PRC will appoint a special envoy for the Horn of Africa. We are committed to promoting peace, security, prosperity in the Horn and we’ll work with all partners who share our objectives in that.

You heard this when the Secretary was on the continent several weeks ago, but our engagement in Africa is based on sustained and transparent collaboration with partners across the continent and the broader international community. And let me just hone in on that word, “partners.” The relationships that we seek to have with countries across Africa are relationships fundamentally predicated on the concept of partnership. We don’t ask our partners to choose between the United States and any other country. That includes the PRC. What we seek is not to make them choose, but to give them choices.

And you heard from the Secretary when we were in Kenya and Nigeria and Senegal about the choice and the – in the type of partnership that the United States offers to the countries of Africa. These are partnerships that are based on mutual opportunity, mutual respect, the types of investments that the United States seeks to make. Whether it is private sector investment, whether it is through the Build Back Better World program, whether it is through other U.S. Government programs and through partner programs, our – is – it furthers our goal of partnerships that are mutually beneficial and that are empowering for the countries of Africa with whom we are – with whom we have these constructive relationship

Friday, January 7, 2022

Terrorism TPLF commits atrocities at Meskel Kibra Primary School in Lalibela

አሸባሪው ህወሓት በላሊበላ ከተማ የመስቀል ክብራ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አስነዋሪና አሳፋሪ ድርጊቶችን ፈፅሟል
****************************

አሸባሪው ህወሓት በላሊበላ ከተማ በሚገኘው የመስቀል ክብራ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አስነዋሪና አሳፋሪ ድርጊቶችን መፈጸሙን የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር ረዳ ሲሳይ ገለጹ።

ርዕሰ መምህሩ እንደተናገሩት፤ አሸባሪው ህወሓት በግፍ የገደላቸውን ንፁሃን አስከሬን በትምህርት ቤቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ በጅምላ በመቅበር አስነዋሪና አሳፋሪ ድርጊት ፈጽሟል።

በመንግሥትና በበጎ አድራጊዎች ከ800 ሺህ ብር በላይ በሆነ ወጪ የተደራጀም የትምህርት ቤቱ ቤተመፃሕፍትም ሙሉ በሙሉ በማውደም የጭካኔ በትሩን እንዳሳረፈበት ርዕሰ መምህሩ ለኤፍቢሲ ገልጸዋል።
Terrorist TPLF commits atrocities at Meskel Kibra Primary School in Lalibela
 *******************************

 Terrorism TPLF commits atrocities at Meskel Kibra Primary School in Lalibela

 According to the principal:  The terrorist TPLF committed a shameful act by burying the bodies of innocent people in the school grounds.

 The principal told the FBC that the school library, which was organized by the government and charities at a cost of over 800,000 birr, had been completely destroyed.ፕ

Thursday, January 6, 2022

A cannon will be fired at 12 noon on Christmas Day

የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ከንጋቱ 12፡ዐዐ ሰዓት ላይ መድፍ  ይተኮሳል 
******************

ታህሳስ 29/2ዐ14 ዓ.ም የሚከበረውን የገና በዓል ምክንያት በማድረግ  ከንጋቱ 12፡ዐዐ ሰዓት ላይ መድፍ የሚተኮስ መሆኑን የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።

በዓሉን አስመልክቶ 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስም የኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክቶሬት ለኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በላከው መልዕክት አስታውቋል።
የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ከንጋቱ 12፡ዐዐ ሰዓት ላይ መድፍ  ይተኮሳል 
******************

ታህሳስ 29/2ዐ14 ዓ.ም የሚከበረውን የገና በዓል ምክንያት በማድረግ  ከንጋቱ 12፡ዐዐ ሰዓት ላይ መድፍ የሚተኮስ መሆኑን የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።

በዓሉን አስመልክቶ 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስም የኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክቶሬት ለኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በላከው መልዕክት አስታውቋል።

A cannon will be fired at 12 noon on Christmas Day
 ******************

 The Ministry of Defense of the Federal Democratic Republic of Ethiopia (FDRE) has announced that a cannon will be fired at 12 noon on the occasion of Christmas Day, December 29, 2011.

 The Directorate General of Indoctrination said in a message to Ethiopian Television that nine cannons will be fired on the occasion.
 A cannon will be fired at 12 noon on Christmas Day


እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ! by PM Abiy Ahmed

እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ!

የዘንድሮውን የልደት በዓል የምናከብረው የመከራችን ዘመን እያከተመ፣ የችግራችን ቋጠሮ እየተፈታ፣ የሰቆቃችን ምንጭ ላይመለስ እየደረቀ ባለበት ወቅት ነው። መከራችንን ከኋላችን ጥለን ተስፋችንን አሻግረን እያየን የምናከብረው በዓል ነው።

የክርስቶስ ልደት የአዲስ ተስፋ ጅማሬ የብሩህ ዘመን ማብሠሪያ ነው። የጭንቁ ጊዜ እያለፈ መሆኑ፣ የመከራው ዘመን እየተገባደደ መምጣቱ፣ ጨለማው በብርሃን መሸነፉ፣ የኃጢአት እሥር አብቅቶ ነጻነት መቅረቡ የተበሠረበት ነው። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከመወለዱ በፊት የነበረው ዘመን ዓመተ ፍዳ ነበር። ሰው የፈጣሪውን መመሪያ ተላልፎ የተከለከለውን በመፈጸሙ ምክንያት፣ ርግማን ወርዶበት ከገነት ተባርሮ የኖራቸው እነዚያ ዘመናት፣ በድቅድቅ ጨለማ የተሞሉ ነበሩ። ጊዜው ደርሶ ክ በቤተልሔም ሲወለድ፣ የኩነኔው ዘመን በሥርየት ተለውጦ የምሕረት ዘመን ተብሏል። 
የሰው ልጅ ድኅነት በጽንሰት ተጀመረ፣ በልደት ተበሠረ፣ በስቅለት ተፈጸመ፤ በትንሣኤ ተደመደመ። እያንዳንዱ ምእራፍ በፈተናና በደስታ ነበር የታለፈው። የክርስቶስ ልደት የምሕረት ጊዜ መቅረቡን እንጂ ሁሉም ነገር መጠናቀቁን አላበሠረንም። ዕለተ ስቅለቱ ደርሶ አዳም ከዲያብሎስ ባርነት፣ ከኃጢአት ቀንበር ነጻ እስከወጣበት ጊዜ ድረስ፣ በመንገዱ ብዙ ውጣ ውረዶች አጋጥመዋል። የሄሮድስ የሞት ዐዋጅ፣ ስደት፣ እንግልት፣ ረሃብ፣ ጥማት፣ ነበረ። 

ጠላታችን ዲያብሎስ በማይታክት ተንኮሉ አዳምን እስከ መጨረሻው ከፈጣሪው አቆራርጦ ለማኖር ከጽንሰቱ እስከ ስቅለቱ ያልፈነቀለው ድንጋይ፣ ያልፈጸመው ሤራ አልነበረም። ጭፍራዎቹን አሠማርቶ ብዙዎች ከእውነት ጋር እንዳይቆሙ አድርጓል። ሐሰትን እየፈበረከ የክርስቶስን ስም እንዲያጠፉ አድርጓል። ብዙዎች ወደ ክርስቶስ እንዳይሄዱ ተከታዮቹን አስፈራርተዋል። ወደ ክርስቶስ የመጡትን ትታችሁ ውጡ ብለዋል። ሐዋርያትን ጭምር በገንዘብ አስክደዋል። የውጭ ጠላቶች ሮማውያን፣ ከውስጥ ባንዳዎች አይሁድ ጋር አንድ ሆነው ክርስቶስን አሳድደዋል።
http://ethiovibes.blogspot.com/2022/01/by-pm-abiy-ahmed.html
የኢትዮጵያ ጠላቶችም ሊወለድ ያለውን ተስፋችንን ሊያጨነግፉ ለዓመታት ታግለዋል። ሲጸነስ ሊያጨናግፉት ሞክረው ነበር። መወለዱን ሲያውቁ ያልፈጸሙት የግፍ ዓይነት የለም። ግጭቶችን እየጠመቁ ሕዝብን ከሕዝብ ሲያጋጩ፣ በየደረሱበት ንጹሐንን ሲያፈናቅሉና ከሕጻናት እስከ አዛውንት ያገኙትን ሲያሰቃዩና በጭካኔ ሲገድሉ ነበር። የሀገራችን የመዳንዋ ጊዜ የማይመጣ እስኪመስል ድረስ መከራችን በዝቶ ታይቷል። እንደ ሄሮድስ ያሉ አበጋዞች ብሩህ ተስፋችንን ሊያጨልሙ ባለ በሌለ ጉልበታቸው ታግለዋል። አንድነታችንን ሊንዱ ተባብረዋል፤ ሀገራችንን ሊያፈርሱ እስከ ሲኦል ለመውረድ ምለዋል። ኢትዮጵያ በዚያ ሁሉ መከራ ውስጥ አልፋ እዚህ ደርሳለች። የተረገዘው የለውጥ ጽንስ ተወልዶ እያደገ ነው። ኢትዮጵያም በሚወረወሩባት ፍላጻዎች ድልድዮችን እየገነባች፣ ተስፋዋን ለመፈጸም ከመጓዝ ያገዳት የለም።

ውድ ወገኖቼ፣
ሰው በሕይወቱ እጅግ ወሳኝ ከሆኑ ቀናት መካከል ሁለቱ፣ የተወለደበትና ለምን እንደተወለደ ያወቀበት ቀናት ናቸው ይባላል። ሁላችንም ያለ አንድ ዓላማ አልተፈጠርንም። አንቱ የምንላቸው ቀደምቶቻችን አንቱ ያስባላቸው ጉዳይ ለምን እንደተወለዱ ማወቃቸው ነው። ኢትዮጵያዊ ሆነን መወለዳችን ያለ ምክንያት እንዳልሆነ አስበን ሀገራችንን ከጥገኝነት የሚያላቅቅ፣ ወገናችንን ከድህነት አዙሪት የሚገላግል፣ ኢትዮጵያን ወደ ብልጽግና ጎዳና የሚያስገባ፣ ኢትዮጵያ ራሷን በሁሉም ነገር ችላ እንድትቆም የሚያደርግ፣ አንድ ቁም ነገር ሠርተን ማለፍ አለብን። 
ለዚህ ደግሞ ከአሁን የተሻለ ጊዜ የለም። አሁን የምንገኝበት ወቅት ከትውልድ ወደ ትውልድ ሊሸጋገር የሚችል አንጸባራቂ ገድል የሚሠራበት፣ በኩራት የሚነገር ታሪክ የሚጻፍበት ወሳኝ ወቅት ነው። 

የኢትዮጵያ ቀን ሊነጋ ጽልመቱን ሰንጥቆ ጉዞ ጀምሯል፣ ጀንበሯ ደምቃ ልትወጣ ከጨለማው ጋር ትግል ላይ ናት። በዚህ ወሳኝ ወቅት ሁላችንም ዐቅማችን የፈቀደውን መሥራት ከቻልን፣ ያለ ጥርጥር የኢትዮጵያ ነገ ብሩህ ይሆናል፤ የመከራ ዘመንዋ እስከ ወዲያኛው ይሸኛል። ኢትዮጵያም የማትደፈር፣ የምትታፈር ሀገር ሆና በዐለት ላይ ትቆማለች።

ኢትዮጵያን ለማገልገል ስንነሣ ልብ ማለት የሚገባን ነገር አለ። የሰነቅነው ዓላማ የቱንም ያህል የገዘፈና የተቀደሰ ቢሆን፣ ትኅትና ካልታከለበት ትርጉም የለውም። ታላላቅ ግቦች ፍጻሜያቸው ብቻ ሳይሆን አፈጻጸማቸውም ታላቅና አስደናቂ ነው። የክርስቶስ ልደትም የሚያስተምረን ይሄን ነው። ዓለምን ለማዳን እግዚአብሔር አንድያ ልጁን ለታላቅ ዓላማ ሲልከው፣ ከታላላቅ ሰዎች ይልቅ እረኞችን፤ ከታዋቂዎች ይልቅ ከብቶችን፤ በጌጣጌጥ ከተንቆጠቆጡ እልፍኞችና ቤተ መንግሥቶች ይልቅ በረትን መረጠ። ዓለምን ማዳንን ያህል ታላቅ ሥራ በትኅትና ነው የተፈጸመው። ታላላቅ ግቦች በትኅትና ተጀምረው፣ በትኅትና የሚጠናቀቁ መሆናቸውን መድኃኔዓለም ክርስቶስ አስተምሮናል።

ዛሬ በኃይልና በትዕቢት ተወጥረን የምንጀምራቸውና “በእኔ ዐውቅልሃለሁ” ስሜት ተኮፍሰን የምንሠራቸው ሥራዎች ዘላቂ እድሜ ሊኖራቸው አይችልም። ከድሃው ሕዝብ ርቀን፣ በጌጣጌጥ በተንቆጠቆጡ ቢሮዎች ውስጥ ተቆልፈን፣ በዘመናዊ መኪኖች ተንፈላስሰን የምንወጥናቸው ዕቅዶች ቢተገበሩም ቆይተው ይፈርሳሉ። በተቃራኒው ወደ ታች ወርደን ከሕዝቡ ጋር የነደፍናቸው ግቦች፣ ጀምረን ባንጨርሳቸው እንኳን፣ ትውልድ ተረክቦ ከዳር ያደርሳቸዋል።

ሌላው የልደት በዓል በሕዝበ ክርስቲያኑ ዘንድ የእርቅ ምልክት ተደርጎም ይታሰባል። በፈጣሪና በአዳም መካከል የጸብ ግድግዳ የፈረሰው መጀመሪያ በቃሉ ነበር፤ “ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃለሁ” በሚል ቃል። የክርስቶስ መወለድ ቃሉ ወደ ተግባር መለወጡን፣ የእርቁን አይቀሬነት አሳይቷል። በዲያቢሎስ ገፋፊነት ሕግ የጣሰው፣ በደል የፈጸመው አዳም ሆኖ ሳለ ለእርቅ ልጁን አሳልፎ የሰጠው ግን ፈጣሪ ነው። አዳምን ለማዳን፣ ከሐጥያት ቀንበር ለማላቀቅ ክርስቶስ ሰው ሆኖ በሥጋ በመወለዱ ክብሩ ጨመረ እንጂ አልቀነሰም። 

በየዘመናቱ በሚነሱ የዲያቢሎስ ጭፍሮች አሳሳችነት በሀገራችን ግጭቶች ተፈጥረው ያውቃሉ። ግጭቱን ተከትሎ የሚወረወረው የበደል ሥለት አብረው የሚያኖሩ እሴቶቻችንን ሊበጥስ ታግሏል። ነገር ግን ጨርሶ አልቆረጣቸውም። ማህበራዊ እሴቶቻችን በይቅርታ እየታሹ፣ በእርቀ ሰላም ተጠግነው ወደ ቦታቸው ይመለሳሉ። እስከ አሁንም ሀገር አድርጎ ያቆየን ይሄ ሂደት ነው።

ጁንታው መከላከያ ሠራዊታችን ላይ የፈጸመውን ጥቃት ተከትሎ ባለፈው አንድ ዓመት ውስጥ የተፈጠረውን ግጭት ጨምሮ በሌሎች ምክንያቶች በሀገራችን የተፈጸሙ መበዳደሎችን ለመሻር በዚህ ሰዓት ሀገራዊ እርቀ ሰላም ያስፈልገናል። አንድነታችንን ለማስጠበቅ ስለሚያስችለን፣ በእርቀ ሰላሙ ኢትዮጵያ አትራፊ እንደምትሆን እሙን ነው። በሰውና በፈጣሪ እርቅ ምክንያት የከሠረው አሳሳቹ ዲያብሎስ እንደሆነው ሁሉ፣ በሀገራችን እርቀ ሰላም ምክንያት የሽብር ቡድኖቹ የሕወሃትና የሸኔ እኩይ ዓላማ፣ እንዲሁም የታሪካዊ ጠላቶቻችን ሕልም ይከሽፋል።

በድጋሚ መልካም የልደት በዓል ይሁንልን።

ኢትዮጵያ በልጆቿ ጥረት ታፍራና ተከብራ ለዘላለም ትኑር!! ፈጣሪ ኢትዮጵያና ሕዝቦቿን ይባርክ!
ታኅሣሥ 28 ቀን 2014 ዓ.ም.

Happy Birthday to Jesus Christ!

 We celebrate this birthday at a time when our troubles are coming to an end, our problems are being solved, and the source of our sorrows is drying up.  It is a holiday that many dread.

 The birth of Christ is the beginning of a new era of hope.  The good news is that the tribulation is over, that the tribulation is coming to an end, that darkness has overtaken it, and that the bondage of sin is at hand.  The year before our Lord Jesus Christ was born was a new year.  Those days in which man was cast out of heaven because of the transgression of the Creator's command and the forbidden, were filled with utter darkness.  When the time came for Christ to be born in Bethlehem, the time of judgment was changed to atonement and was called the Age of Mercy.

 Mankind's poverty began with conception, birth, and crucifixion;  It ended with the resurrection.  Each chapter was filled with trials and tribulations.  The birth of Christ did not mean that everything was over, but that the time of mercy had arrived.  Until the day of the crucifixion, when Adam was delivered from the bondage of the devil, from the yoke of sin, he faced many difficulties along the way.  Herod's decree was death, persecution, oppression, famine, and thirst.

 It was not a stone unturned that unleashed by our enemy, the Devil, from the beginning of his incarnation to the time of his crucifixion, in order to cut off Adam from his Creator.  He sent his troops and prevented many from taking a stand for the truth.  He falsely accused them of defaming Christ.  He warned his followers not to turn to Christ.  Leave those who have come to Christ and leave.  They even robbed the apostles.  Foreign enemies, like the Romans, persecuted the Jews, along with the Jews.

 Ethiopia's enemies have also struggled for years to undermine our hopes of being born.  They tried to abort him during his pregnancy.  There is nothing wrong with wanting to know that he was born.  They were baptizing conflicts, displacing people, displacing innocent people, and torturing and killing innocent people, young and old.  Our suffering is so great that it seems that the time of salvation for our country does not come.  Proponents of her case have been working to make the actual transcript of this statement available online.  Lindu united us,  They swore to go down to hell to destroy our country.  Ethiopia has come through all these hardships.  The pregnant fetus is born and grows.  As Ethiopia builds bridges with arrows, nothing can stop it from fulfilling its promise.

 My dear friends,
 Two of the most important days in a person's life, where he was born and why he was born

A man rescued from a robbery by TPLF forces by hiding 26 school computers

26 የትምህርት ቤት ኮምፒውተሮችን በመደበቅ  ከአሸባሪው የህወሓት ኃይሎች ዘረፋ የታደጉት ግለሰብ
**********************

በሰሜን ወሎ መቄት ወረዳ ወቄጣ ቀበሌ  ነዋሪ የሆኑት አቶ ምስጋን አለቤ የወቄጣ አንደኛ ደረጃ ሙሉ ሳይክል ትምህርት ቤት ንብረት የሆኑ 26 ኮምፒውተሮችን በቤታቸው በመደበቅ  ከአሸባሪው  የህወሀት ሀይሎች ዘረፋ አድነዋል።

አቶ ምስጋን አለቤ በቤታቸው በርካታ ኮምፒወተሮችን በማስቀመጣቸው የመንግስት ንብረት ለማዳን ደብቀሀል በሚል በአሸባሪው የህወሓት ታጣቂ እንደሚታሰሩና እንደሚገደሉ  ማስፈራረያ ቢደርስባቸውም የህዝብ ሀብትን ለዘራፊ አሳልፈው አልሰጡም።።

አቶ ምስጋን አካባቢያቸው ለአምስት ወራት በወረሪው ቡድን ተይዞ የቆየ ቢሆንም መንደራቸውን ባለመልቀቃቸው  የትምህርት ቤቱን ንብረት  ከአሸባሪው የህወሓት ታጣቂዎች ዝርፊያ እና ውድመት ጠብቀው አቆይተዋል።

በንብረቴ ተሆነ

 A man rescued from a robbery by TPLF forces by hiding 26 school computers
 **********************

 Misgan Alebe, a resident of Weketa Kebele in North Wollo Meket Woreda, hid 26 computers belonging to the Wolketa Primary School from his home and rescued him from the looting by TPLF forces.

 Misgan Alebe had several computers in his house and was threatened with arrest and death by a TPLF terrorist for allegedly hiding government property, but he did not hand over public resources to the robber.

 Misgan, who has been in the area for five months, has not left his village and has protected school property from looting and destruction by TPLF militants.

 It happened on my property

""የዘንድሮውን የልደት በዓል የምናከብረው የመከራችን ዘመን እያከተመ፣ የችግራችን ቋጠሮ እየተፈታ፣ የሰቆቃችን ምንጭ ላይመለስ እየደረቀ ባለበት ወቅት ነው።"-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ

""የዘንድሮውን የልደት በዓል የምናከብረው የመከራችን ዘመን እያከተመ፣ የችግራችን ቋጠሮ እየተፈታ፣ የሰቆቃችን ምንጭ ላይመለስ እየደረቀ ባለበት ወቅት ነው።"-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ 
********************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል  የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

የመልዕክቱ  ሙሉ  ቃል እንደሚከተለው ይቀርባል፡፡

እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ!

የዘንድሮውን የልደት በዓል የምናከብረው የመከራችን ዘመን እያከተመ፣ የችግራችን ቋጠሮ እየተፈታ፣ የሰቆቃችን ምንጭ ላይመለስ እየደረቀ ባለበት ወቅት ነው። መከራችንን ከኋላችን ጥለን ተስፋችንን አሻግረን እያየን የምናከብረው በዓል ነው።
የክርስቶስ ልደት የአዲስ ተስፋ ጅማሬ የብሩህ ዘመን ማብሠሪያ ነው። የጭንቁ ጊዜ እያለፈ መሆኑ፣ የመከራው ዘመን እየተገባደደ መምጣቱ፣ ጨለማው በብርሃን መሸነፉ፣ የኃጢአት እሥር አብቅቶ ነጻነት መቅረቡ የተበሠረበት ነው። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከመወለዱ በፊት የነበረው ዘመን ዓመተ ፍዳ ነበር። ሰው የፈጣሪውን መመሪያ ተላልፎ የተከለከለውን በመፈጸሙ ምክንያት፣ ርግማን ወርዶበት ከገነት ተባርሮ የኖራቸው እነዚያ ዘመናት፣ በድቅድቅ ጨለማ የተሞሉ ነበሩ። ጊዜው ደርሶ ክርስቶስ በቤተልሔም ሲወለድ፣ የኩነኔው ዘመን በሥርየት ተለውጦ የምሕረት ዘመን ተብሏል። 

የሰው ልጅ ድኅነት በጽንሰት ተጀመረ፣ በልደት ተበሠረ፣ በስቅለት ተፈጸመ፤ በትንሣኤ ተደመደመ። እያንዳንዱ ምእራፍ በፈተናና በደስታ ነበር የታለፈው። የክርስቶስ ልደት የምሕረት ጊዜ መቅረቡን እንጂ ሁሉም ነገር መጠናቀቁን አላበሠረንም። ዕለተ ስቅለቱ ደርሶ አዳም ከዲያብሎስ ባርነት፣ ከኃጢአት ቀንበር ነጻ እስከወጣበት ጊዜ ድረስ፣ በመንገዱ ብዙ ውጣ ውረዶች አጋጥመዋል። የሄሮድስ የሞት ዐዋጅ፣ ስደት፣ እንግልት፣ ረሃብ፣ ጥማት፣ ነበረ። 

ጠላታችን ዲያብሎስ በማይታክት ተንኮሉ አዳምን እስከ መጨረሻው ከፈጣሪው አቆራርጦ ለማኖር ከጽንሰቱ እስከ ስቅለቱ ያልፈነቀለው ድንጋይ፣ ያልፈጸመው ሤራ አልነበረም። ጭፍራዎቹን አሠማርቶ ብዙዎች ከእውነት ጋር እንዳይቆሙ አድርጓል። ሐሰትን እየፈበረከ የክርስቶስን ስም እንዲያጠፉ አድርጓል። ብዙዎች ወደ ክርስቶስ እንዳይሄዱ ተከታዮቹን አስፈራርተዋል። ወደ ክርስቶስ የመጡትን ትታችሁ ውጡ ብለዋል። ሐዋርያትን ጭምር በገንዘብ አስክደዋል። የውጭ ጠላቶች ሮማውያን፣ ከውስጥ ባንዳዎች አይሁድ ጋር አንድ ሆነው ክርስቶስን አሳድደዋል።

የኢትዮጵያ ጠላቶችም ሊወለድ ያለውን ተስፋችንን ሊያጨነግፉ ለዓመታት ታግለዋል። ሲጸነስ ሊያጨናግፉት ሞክረው ነበር። መወለዱን ሲያውቁ ያልፈጸሙት የግፍ ዓይነት የለም። ግጭቶችን እየጠመቁ ሕዝብን ከሕዝብ ሲያጋጩ፣ በየደረሱበት ንጹሐንን ሲያፈናቅሉና ከሕጻናት እስከ አዛውንት ያገኙትን ሲያሰቃዩና በጭካኔ ሲገድሉ ነበር። የሀገራችን የመዳንዋ ጊዜ የማይመጣ እስኪመስል ድረስ መከራችን በዝቶ ታይቷል። እንደ ሄሮድስ ያሉ አበጋዞች ብሩህ ተስፋችንን ሊያጨልሙ ባለ በሌለ ጉልበታቸው ታግለዋል። አንድነታችንን ሊንዱ ተባብረዋል፤ ሀገራችንን ሊያፈርሱ እስከ ሲኦል ለመውረድ ምለዋል። ኢትዮጵያ በዚያ ሁሉ መከራ ውስጥ አልፋ እዚህ ደርሳለች። የተረገዘው የለውጥ ጽንስ ተወልዶ እያደገ ነው። ኢትዮጵያም በሚወረወሩባት ፍላጻዎች ድልድዮችን እየገነባች፣ ተስፋዋን ለመፈጸም ከመጓዝ ያገዳት የለም።

ውድ ወገኖቼ፣
ሰው በሕይወቱ እጅግ ወሳኝ ከሆኑ ቀናት መካከል ሁለቱ፣ የተወለደበትና ለምን እንደተወለደ ያወቀበት ቀናት ናቸው ይባላል። ሁላችንም ያለ አንድ ዓላማ አልተፈጠርንም። አንቱ የምንላቸው ቀደምቶቻችን አንቱ ያስባላቸው ጉዳይ ለምን እንደተወለዱ ማወቃቸው ነው። ኢትዮጵያዊ ሆነን መወለዳችን ያለ ምክንያት እንዳልሆነ አስበን ሀገራችንን ከጥገኝነት የሚያላቅቅ፣ ወገናችንን ከድህነት አዙሪት የሚገላግል፣ ኢትዮጵያን ወደ ብልጽግና ጎዳና የሚያስገባ፣ ኢትዮጵያ ራሷን በሁሉም ነገር ችላ እንድትቆም የሚያደርግ፣ አንድ ቁም ነገር ሠርተን ማለፍ አለብን። 

ለዚህ ደግሞ ከአሁን የተሻለ ጊዜ የለም። አሁን የምንገኝበት ወቅት ከትውልድ ወደ ትውልድ ሊሸጋገር የሚችል አንጸባራቂ ገድል የሚሠራበት፣ በኩራት የሚነገር ታሪክ የሚጻፍበት ወሳኝ ወቅት ነው። 

የኢትዮጵያ ቀን ሊነጋ ጽልመቱን ሰንጥቆ ጉዞ ጀምሯል፣ ጀንበሯ ደምቃ ልትወጣ ከጨለማው ጋር ትግል ላይ ናት። በዚህ ወሳኝ ወቅት ሁላችንም ዐቅማችን የፈቀደውን መሥራት ከቻልን፣ ያለ ጥርጥር የኢትዮጵያ ነገ ብሩህ ይሆናል፤ የመከራ ዘመንዋ እስከ ወዲያኛው ይሸኛል። ኢትዮጵያም የማትደፈር፣ የምትታፈር ሀገር ሆና በዐለት ላይ ትቆማለች።

ኢትዮጵያን ለማገልገል ስንነሣ ልብ ማለት የሚገባን ነገር አለ። የሰነቅነው ዓላማ የቱንም ያህል የገዘፈና የተቀደሰ ቢሆን፣ ትኅትና ካልታከለበት ትርጉም የለውም። ታላላቅ ግቦች ፍጻሜያቸው ብቻ ሳይሆን አፈጻጸማቸውም ታላቅና አስደናቂ ነው። የክርስቶስ ልደትም የሚያስተምረን ይሄን ነው። ዓለምን ለማዳን እግዚአብሔር አንድያ ልጁን ለታላቅ ዓላማ ሲልከው፣ ከታላላቅ ሰዎች ይልቅ እረኞችን፤ ከታዋቂዎች ይልቅ ከብቶችን፤ በጌጣጌጥ ከተንቆጠቆጡ እልፍኞችና ቤተ መንግሥቶች ይልቅ በረትን መረጠ። ዓለምን ማዳንን ያህል ታላቅ ሥራ በትኅትና ነው የተፈጸመው። ታላላቅ ግቦች በትኅትና ተጀምረው፣ በትኅትና የሚጠናቀቁ መሆናቸውን መድኃኔዓለም ክርስቶስ አስተምሮናል።

ዛሬ በኃይልና በትዕቢት ተወጥረን የምንጀምራቸውና “በእኔ ዐውቅልሃለሁ” ስሜት ተኮፍሰን የምንሠራቸው ሥራዎች ዘላቂ እድሜ ሊኖራቸው አይችልም። ከድሃው ሕዝብ ርቀን፣ በጌጣጌጥ በተንቆጠቆጡ ቢሮዎች ውስጥ ተቆልፈን፣ በዘመናዊ መኪኖች ተንፈላስሰን የምንወጥናቸው ዕቅዶች ቢተገበሩም ቆይተው ይፈርሳሉ። በተቃራኒው ወደ ታች ወርደን ከሕዝቡ ጋር የነደፍናቸው ግቦች፣ ጀምረን ባንጨርሳቸው እንኳን፣ ትውልድ ተረክቦ ከዳር ያደርሳቸዋል።

ሌላው የልደት በዓል በሕዝበ ክርስቲያኑ ዘንድ የእርቅ ምልክት ተደርጎም ይታሰባል። በፈጣሪና በአዳም መካከል የጸብ ግድግዳ የፈረሰው መጀመሪያ በቃሉ ነበር፤ “ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃለሁ” በሚል ቃል። የክርስቶስ መወለድ ቃሉ ወደ ተግባር መለወጡን፣ የእርቁን አይቀሬነት አሳይቷል። በዲያቢሎስ ገፋፊነት ሕግ የጣሰው፣ በደል የፈጸመው አዳም ሆኖ ሳለ ለእርቅ ልጁን አሳልፎ የሰጠው ግን ፈጣሪ ነው። አዳምን ለማዳን፣ ከሐጥያት ቀንበር ለማላቀቅ ክርስቶስ ሰው ሆኖ በሥጋ በመወለዱ ክብሩ ጨመረ እንጂ አልቀነሰም። 

በየዘመናቱ በሚነሱ የዲያቢሎስ ጭፍሮች አሳሳችነት በሀገራችን ግጭቶች ተፈጥረው ያውቃሉ። ግጭቱን ተከትሎ የሚወረወረው የበደል ሥለት አብረው የሚያኖሩ እሴቶቻችንን ሊበጥስ ታግሏል። ነገር ግን ጨርሶ አልቆረጣቸውም። ማህበራዊ እሴቶቻችን በይቅርታ እየታሹ፣ በእርቀ ሰላም ተጠግነው ወደ ቦታቸው ይመለሳሉ። እስከ አሁንም ሀገር አድርጎ ያቆየን ይሄ ሂደት ነው።

ጁንታው መከላከያ ሠራዊታችን ላይ የፈጸመውን ጥቃት ተከትሎ ባለፈው አንድ ዓመት ውስጥ የተፈጠረውን ግጭት ጨምሮ በሌሎች ምክንያቶች በሀገራችን የተፈጸሙ መበዳደሎችን ለመሻር በዚህ ሰዓት ሀገራዊ እርቀ ሰላም ያስፈልገናል። አንድነታችንን ለማስጠበቅ ስለሚያስችለን፣ በእርቀ ሰላሙ ኢትዮጵያ አትራፊ እንደምትሆን እሙን ነው። በሰውና በፈጣሪ እርቅ ምክንያት የከሠረው አሳሳቹ ዲያብሎስ እንደሆነው ሁሉ፣ በሀገራችን እርቀ ሰላም ምክንያት የሽብር ቡድኖቹ የሕወሃትና የሸኔ እኩይ ዓላማ፣ እንዲሁም የታሪካዊ ጠላቶቻችን ሕልም ይከሽፋል።
በድጋሚ መልካም የልደት በዓል ይሁንልን።

ኢትዮጵያ በልጆቿ ጥረት ታፍራና ተከብራ ለዘላለም ትኑር!! ፈጣሪ ኢትዮጵያና ሕዝቦቿን ይባርክ!
ታኅሣሥ 28 ቀን 2014 ዓ.ም. የልደት በዓል የምናከብረው የመከራችን ዘመን እያከተመ፣ የችግራችን ቋጠሮ እየተፈታ፣ የሰቆቃችን ምንጭ ላይመለስ እየደረቀ ባለበት ወቅት ነው።"-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ 
********************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል  የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

የመልዕክቱ  ሙሉ  ቃል እንደሚከተለው ይቀርባል፡፡

እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ!

የዘንድሮውን የልደት በዓል የምናከብረው የመከራችን ዘመን እያከተመ፣ የችግራችን ቋጠሮ እየተፈታ፣ የሰቆቃችን ምንጭ ላይመለስ እየደረቀ ባለበት ወቅት ነው። መከራችንን ከኋላችን ጥለን ተስፋችንን አሻግረን እያየን የምናከብረው በዓል ነው።
የክርስቶስ ልደት የአዲስ ተስፋ ጅማሬ የብሩህ ዘመን ማብሠሪያ ነው። የጭንቁ ጊዜ እያለፈ መሆኑ፣ የመከራው ዘመን እየተገባደደ መምጣቱ፣ ጨለማው በብርሃን መሸነፉ፣ የኃጢአት እሥር አብቅቶ ነጻነት መቅረቡ የተበሠረበት ነው። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከመወለዱ በፊት የነበረው ዘመን ዓመተ ፍዳ ነበር። ሰው የፈጣሪውን መመሪያ ተላልፎ የተከለከለውን በመፈጸሙ ምክንያት፣ ርግማን ወርዶበት ከገነት ተባርሮ የኖራቸው እነዚያ ዘመናት፣ በድቅድቅ ጨለማ የተሞሉ ነበሩ። ጊዜው ደርሶ ክርስቶስ በቤተልሔም ሲወለድ፣ የኩነኔው ዘመን በሥርየት ተለውጦ የምሕረት ዘመን ተብሏል። 

የሰው ልጅ ድኅነት በጽንሰት ተጀመረ፣ በልደት ተበሠረ፣ በስቅለት ተፈጸመ፤ በትንሣኤ ተደመደመ። እያንዳንዱ ምእራፍ በፈተናና በደስታ ነበር የታለፈው። የክርስቶስ ልደት የምሕረት ጊዜ መቅረቡን እንጂ ሁሉም ነገር መጠናቀቁን አላበሠረንም። ዕለተ ስቅለቱ ደርሶ አዳም ከዲያብሎስ ባርነት፣ ከኃጢአት ቀንበር ነጻ እስከወጣበት ጊዜ ድረስ፣ በመንገዱ ብዙ ውጣ ውረዶች አጋጥመዋል። የሄሮድስ የሞት ዐዋጅ፣ ስደት፣ እንግልት፣ ረሃብ፣ ጥማት፣ ነበረ። 

ጠላታችን ዲያብሎስ በማይታክት ተንኮሉ አዳምን እስከ መጨረሻው ከፈጣሪው አቆራርጦ ለማኖር ከጽንሰቱ እስከ ስቅለቱ ያልፈነቀለው ድንጋይ፣ ያልፈጸመው ሤራ አልነበረም። ጭፍራዎቹን አሠማርቶ ብዙዎች ከእውነት ጋር እንዳይቆሙ አድርጓል። ሐሰትን እየፈበረከ የክርስቶስን ስም እንዲያጠፉ አድርጓል። ብዙዎች ወደ ክርስቶስ እንዳይሄዱ ተከታዮቹን አስፈራርተዋል። ወደ ክርስቶስ የመጡትን ትታችሁ ውጡ ብለዋል። ሐዋርያትን ጭምር በገንዘብ አስክደዋል። የውጭ ጠላቶች ሮማውያን፣ ከውስጥ ባንዳዎች አይሁድ ጋር አንድ ሆነው ክርስቶስን አሳድደዋል።

የኢትዮጵያ ጠላቶችም ሊወለድ ያለውን ተስፋችንን ሊያጨነግፉ ለዓመታት ታግለዋል። ሲጸነስ ሊያጨናግፉት ሞክረው ነበር። መወለዱን ሲያውቁ ያልፈጸሙት የግፍ ዓይነት የለም። ግጭቶችን እየጠመቁ ሕዝብን ከሕዝብ ሲያጋጩ፣ በየደረሱበት ንጹሐንን ሲያፈናቅሉና ከሕጻናት እስከ አዛውንት ያገኙትን ሲያሰቃዩና በጭካኔ ሲገድሉ ነበር። የሀገራችን የመዳንዋ ጊዜ የማይመጣ እስኪመስል ድረስ መከራችን በዝቶ ታይቷል። እንደ ሄሮድስ ያሉ አበጋዞች ብሩህ ተስፋችንን ሊያጨልሙ ባለ በሌለ ጉልበታቸው ታግለዋል። አንድነታችንን ሊንዱ ተባብረዋል፤ ሀገራችንን ሊያፈርሱ እስከ ሲኦል ለመውረድ ምለዋል። ኢትዮጵያ በዚያ ሁሉ መከራ ውስጥ አልፋ እዚህ ደርሳለች። የተረገዘው የለውጥ ጽንስ ተወልዶ እያደገ ነው። ኢትዮጵያም በሚወረወሩባት ፍላጻዎች ድልድዮችን እየገነባች፣ ተስፋዋን ለመፈጸም ከመጓዝ ያገዳት የለም።

ውድ ወገኖቼ፣
ሰው በሕይወቱ እጅግ ወሳኝ ከሆኑ ቀናት መካከል ሁለቱ፣ የተወለደበትና ለምን እንደተወለደ ያወቀበት ቀናት ናቸው ይባላል። ሁላችንም ያለ አንድ ዓላማ አልተፈጠርንም። አንቱ የምንላቸው ቀደምቶቻችን አንቱ ያስባላቸው ጉዳይ ለምን እንደተወለዱ ማወቃቸው ነው። ኢትዮጵያዊ ሆነን መወለዳችን ያለ ምክንያት እንዳልሆነ አስበን ሀገራችንን ከጥገኝነት የሚያላቅቅ፣ ወገናችንን ከድህነት አዙሪት የሚገላግል፣ ኢትዮጵያን ወደ ብልጽግና ጎዳና የሚያስገባ፣ ኢትዮጵያ ራሷን በሁሉም ነገር ችላ እንድትቆም የሚያደርግ፣ አንድ ቁም ነገር ሠርተን ማለፍ አለብን። 

ለዚህ ደግሞ ከአሁን የተሻለ ጊዜ የለም። አሁን የምንገኝበት ወቅት ከትውልድ ወደ ትውልድ ሊሸጋገር የሚችል አንጸባራቂ ገድል የሚሠራበት፣ በኩራት የሚነገር ታሪክ የሚጻፍበት ወሳኝ ወቅት ነው። 

የኢትዮጵያ ቀን ሊነጋ ጽልመቱን ሰንጥቆ ጉዞ ጀምሯል፣ ጀንበሯ ደምቃ ልትወጣ ከጨለማው ጋር ትግል ላይ ናት። በዚህ ወሳኝ ወቅት ሁላችንም ዐቅማችን የፈቀደውን መሥራት ከቻልን፣ ያለ ጥርጥር የኢትዮጵያ ነገ ብሩህ ይሆናል፤ የመከራ ዘመንዋ እስከ ወዲያኛው ይሸኛል። ኢትዮጵያም የማትደፈር፣ የምትታፈር ሀገር ሆና በዐለት ላይ ትቆማለች።

ኢትዮጵያን ለማገልገል ስንነሣ ልብ ማለት የሚገባን ነገር አለ። የሰነቅነው ዓላማ የቱንም ያህል የገዘፈና የተቀደሰ ቢሆን፣ ትኅትና ካልታከለበት ትርጉም የለውም። ታላላቅ ግቦች ፍጻሜያቸው ብቻ ሳይሆን አፈጻጸማቸውም ታላቅና አስደናቂ ነው። የክርስቶስ ልደትም የሚያስተምረን ይሄን ነው። ዓለምን ለማዳን እግዚአብሔር አንድያ ልጁን ለታላቅ ዓላማ ሲልከው፣ ከታላላቅ ሰዎች ይልቅ እረኞችን፤ ከታዋቂዎች ይልቅ ከብቶችን፤ በጌጣጌጥ ከተንቆጠቆጡ እልፍኞችና ቤተ መንግሥቶች ይልቅ በረትን መረጠ። ዓለምን ማዳንን ያህል ታላቅ ሥራ በትኅትና ነው የተፈጸመው። ታላላቅ ግቦች በትኅትና ተጀምረው፣ በትኅትና የሚጠናቀቁ መሆናቸውን መድኃኔዓለም ክርስቶስ አስተምሮናል።

ዛሬ በኃይልና በትዕቢት ተወጥረን የምንጀምራቸውና “በእኔ ዐውቅልሃለሁ” ስሜት ተኮፍሰን የምንሠራቸው ሥራዎች ዘላቂ እድሜ ሊኖራቸው አይችልም። ከድሃው ሕዝብ ርቀን፣ በጌጣጌጥ በተንቆጠቆጡ ቢሮዎች ውስጥ ተቆልፈን፣ በዘመናዊ መኪኖች ተንፈላስሰን የምንወጥናቸው ዕቅዶች ቢተገበሩም ቆይተው ይፈርሳሉ። በተቃራኒው ወደ ታች ወርደን ከሕዝቡ ጋር የነደፍናቸው ግቦች፣ ጀምረን ባንጨርሳቸው እንኳን፣ ትውልድ ተረክቦ ከዳር ያደርሳቸዋል።

ሌላው የልደት በዓል በሕዝበ ክርስቲያኑ ዘንድ የእርቅ ምልክት ተደርጎም ይታሰባል። በፈጣሪና በአዳም መካከል የጸብ ግድግዳ የፈረሰው መጀመሪያ በቃሉ ነበር፤ “ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃለሁ” በሚል ቃል። የክርስቶስ መወለድ ቃሉ ወደ ተግባር መለወጡን፣ የእርቁን አይቀሬነት አሳይቷል። በዲያቢሎስ ገፋፊነት ሕግ የጣሰው፣ በደል የፈጸመው አዳም ሆኖ ሳለ ለእርቅ ልጁን አሳልፎ የሰጠው ግን ፈጣሪ ነው። አዳምን ለማዳን፣ ከሐጥያት ቀንበር ለማላቀቅ ክርስቶስ ሰው ሆኖ በሥጋ በመወለዱ ክብሩ ጨመረ እንጂ አልቀነሰም። 

በየዘመናቱ በሚነሱ የዲያቢሎስ ጭፍሮች አሳሳችነት በሀገራችን ግጭቶች ተፈጥረው ያውቃሉ። ግጭቱን ተከትሎ የሚወረወረው የበደል ሥለት አብረው የሚያኖሩ እሴቶቻችንን ሊበጥስ ታግሏል። ነገር ግን ጨርሶ አልቆረጣቸውም። ማህበራዊ እሴቶቻችን በይቅርታ እየታሹ፣ በእርቀ ሰላም ተጠግነው ወደ ቦታቸው ይመለሳሉ። እስከ አሁንም ሀገር አድርጎ ያቆየን ይሄ ሂደት ነው።

ጁንታው መከላከያ ሠራዊታችን ላይ የፈጸመውን ጥቃት ተከትሎ ባለፈው አንድ ዓመት ውስጥ የተፈጠረውን ግጭት ጨምሮ በሌሎች ምክንያቶች በሀገራችን የተፈጸሙ መበዳደሎችን ለመሻር በዚህ ሰዓት ሀገራዊ እርቀ ሰላም ያስፈልገናል። አንድነታችንን ለማስጠበቅ ስለሚያስችለን፣ በእርቀ ሰላሙ ኢትዮጵያ አትራፊ እንደምትሆን እሙን ነው። በሰውና በፈጣሪ እርቅ ምክንያት የከሠረው አሳሳቹ ዲያብሎስ እንደሆነው ሁሉ፣ በሀገራችን እርቀ ሰላም ምክንያት የሽብር ቡድኖቹ የሕወሃትና የሸኔ እኩይ ዓላማ፣ እንዲሁም የታሪካዊ ጠላቶቻችን ሕልም ይከሽፋል።
በድጋሚ መልካም የልደት በዓል ይሁንልን።

ኢትዮጵያ በልጆቿ ጥረት ታፍራና ተከብራ ለዘላለም ትኑር!! ፈጣሪ ኢትዮጵያና ሕዝቦቿን ይባርክ!
ታኅሣሥ 28 ቀን 2014 ዓ.ም.

Happy Birthday to Jesus Christ!

 We celebrate this birthday at a time when our troubles are coming to an end, our problems are being solved, and the source of our sorrows is drying up.  It is a holiday that many dread.
 The birth of Christ is the beginning of a new era of hope.  The good news is that the tribulation is over, that the tribulation is coming to an end, that darkness has overtaken it, and that the bondage of sin is at hand.  The year before our Lord Jesus Christ was born was a new year.  Those days in which man was cast out of heaven because of the transgression of the Creator's command and the forbidden, were filled with utter darkness.  When the time came for Christ to be born in Bethlehem, the time of judgment was changed to atonement and was called the Age of Mercy.

 Mankind's poverty began with conception, birth, and crucifixion;  It ended with the resurrection.  Each chapter was filled with trials and tribulations.  The birth of Christ did not mean that everything was over, but that the time of mercy had arrived.  Until the day of the crucifixion, when Adam was delivered from the bondage of the devil, from the yoke of sin, he faced many difficulties along the way.  Herod's decree was death, persecution, oppression, famine, and thirst.

 It was not a stone unturned that unleashed by our enemy, the Devil, from the beginning of his incarnation to the time of his crucifixion, in order to cut off Adam from his Creator.  He sent his troops and prevented many from taking a stand for the truth.  He falsely accused them of defaming Christ.  He warned his followers not to turn to Christ.  Leave those who have come to Christ and leave.  They even robbed the apostles.  Foreign enemies, like the Romans, persecuted the Jews, along with the Jews.

 Ethiopia's enemies have also struggled for years to undermine our hopes of being born.  They tried to abort him during his pregnancy.  There is nothing wrong with wanting to know that he was born.  They were baptizing conflicts, displacing people, displacing innocent people, and torturing and killing innocent people, young and old.  Our suffering is so great that it seems that the time of salvation for our country does not come.  Proponents of her case have been working to make the actual transcript of this statement available online.  Lindu united us,  They swore to go down to hell to destroy our country.  Ethiopia has come through all these hardships.  The pregnant fetus is born and grows.  Ethiopia is building
 bridges with arrows

The work that we do today, which we begin to do with great force and pride and with a “I know you” attitude, cannot last long.  The plans to move away from the poor, locked in luxurious offices, and driven by modern cars have been put in place, but they will soon fall apart.  On the contrary, the goals that we have set for ourselves and the people, even if we do not finish them, will be passed on to the next generation.

 Another birthday is considered by the people to be a symbol of reconciliation.  The wall of contention between the Creator and Adam was first broken by his word;  With the words, "I will save you from your grandson."  The birth of Christ demonstrated the transformation of the Word into action, the inevitability of reconciliation.  At the instigation of the Devil, Adam was the one who sinned, but he was the Creator who gave his Son as a ransom for us.  To save Adam, to free him from the yoke of sin, Christ was glorified, not diminished by being born in the flesh.

 Conflicts have arisen in our country due to the deception of the Devil's armies that have arisen over the centuries.  Following the conflict, the guilt that was thrown at him began to undermine our cohesive values.  But he did not cut them off at all.  Our social values ​​will be restored, reconciled, reconciled and restored.  This is the process that has kept us still a country.

 We need national reconciliation at this time to end the abuses that have taken place in our country for other reasons, including the one-year conflict following the June attack on our defense forces.  It is certain that Ethiopia will benefit from the peace process because it will enable us to maintain our unity.  Just as the deceiver, the devil, has failed because of the reconciliation of man and the Creator, so too will the terrorist and terrorist schemes of our terrorist groups, as well as the dreams of our historical enemies, be thwarted by the reconciliation of our country.
 Happy Birthday again.

 May Ethiopia be ashamed and honored by the efforts of her children and live forever !!  God bless Ethiopia and its people!
 December 28, 2014  "We are celebrating a birthday when our troubles are coming to an end.
 ********************
 Prime Minister Abiy Ahmed has sent a message of congratulations on the birthday of Jesus Christ.

 The full text of the message is as follows.

 Happy Birthday to Jesus Christ!

The arrival of 10 ambassadors to Ethiopia this week will increase the country's stability - Ambassador Dina Mufti

በሳምንቱ የ10 አገራት አምባሳደሮች  ወደ ኢትዮጵያ መምጣታቸው የሀገሪቱን ተደማጭነት የሚያሳድግ ነው -አምባሳደር ዲና ሙፍቲ
*******************
አንዳንድ ምዕራባዊያንና የአውሮፓ ሀገሮች ዲፕሎማቶች ከኢትዮጵያ ሲሸሹ የ10 አገራት አምባሳደሮቹ  ወደ ኢትዮጵያ መምጣታቸው የሀገሪቱን ተደማጭነት ይበልጥ እንደሚያሳድገው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቃባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገለጹ፡፡

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሰጠው ሳምታዊ  መግለጫ 10 የተለያዩ ሀገራትን አምባሳደሮችን  ሹመት ደብዳቤያቸውን  ለፕሬዝደንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ ማቅረባቸውን አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገልጸዋል፡፡

ፕሬዝደንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴም ለአምባሳደሮቹ ኢትዮጵያ ያለችበትን ሁኔታ በተመለከተ መብራሪያ መስጠታቸውን አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናግረዋል፡፡
የፈረንጆቹ ዓመት 2021 በኢትዮጵያ ላይ ከባድ ፈተናዎች የነበሩበትና ሀገሪቱ  በብልህነት  በአንድነትና ለድል የበቃችበት  ግዜ  እንደነበር ገልጸዋል፡፡

በተለይም መላው ኢትዮጵያዊያን ትውልደ ኢትዮጵያዊያን  በጋራ ለሀገሪቱ አብሮነታቸውን ያሳዩበት ወቅት ነበር ብለዋል አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በመግለጫቸው፡፡

በታላቁ የህዳሴው ግድብ ዙሪያ ሲደረግ የነበረው ድርድርም ወደ አፍርካ ህብረት እንዲዛወር ለማድረግ የተደረገው ጥረት  ከፈተናዎች  መካከል ከጥቅቶች አንዱ እንደነበር ጠቅሰዋል፡፡

በሰሜን የሀገራችን ክፍል ከነበረው  ግጭት ባሻገር የሱዳንና ግብጽ ጫና ከባድ ፈተና እንደነበሩ አምባሳደር ዲና ተናገረዋል፡፡

በቀጣይ በፈረንጆቹ 2022 እቅዳችን  ሉዓላዊነታችንና ነጻነታችንና በማስከበር ከወዳጅ ሀገሮች ጋር ያለንን ግኑኝነት በማጠናከር ፤ በህዝቡ መካከል ውይይቶችንና ስምምነቶችን  አጠናክሮ ለማስቀጠል እንሰራለን ብለዋል አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ፡፡

በዋለልኝ ታምር
The arrival of 10 ambassadors to Ethiopia this week will increase the country's stability - Ambassador Dina Mufti
 *******************
 Foreign Ministry spokeswoman Dina Mufti said the arrival of the ambassadors of 10 countries to Ethiopia will boost the country's influence as some Western and European diplomats flee Ethiopia.

 In a weekly statement issued by the Ministry of Foreign Affairs, Ambassador Dina Mufti said that she has presented her credentials to President Sahle Work Zewde.

 President Sahle Work Zewdem briefed the ambassadors on the current situation in Ethiopia, Ambassador Dina Mufti said.
 He said the year 2021 was a time of great challenges for Ethiopia and a time when the country was wise, united and victorious.

 In particular, it was a time when all Ethiopians of Ethiopian descent showed solidarity with the country, Ambassador Dina Mufti said in a statement.

 He noted that efforts to relocate the Grand Renaissance Dam to the African Union were one of the few challenges.

 Apart from the conflict in the north of the country, the pressure from Sudan and Egypt has been a severe challenge, Ambassador Dina said.

 In the next 2022 plan, we will strengthen our ties with friendly countries by upholding our sovereignty and independence.  "We will work to strengthen dialogue and agreements among the people," said Ambassador Dina Mufti.

 By the miracle of my Walle Tamir
EBC



በጋና የቁንጅና ውድድር ኢትዮጵያን በመወከልና በማስተዋወቅ የተሳተፈችው ጋናዊት አዲስ አበባ ስተገባ የተደረገላት አቀባበል

በጋና የቁንጅና ውድድር ኢትዮጵያን በመወከልና በማስተዋወቅ የተሳተፈችው ጋናዊት አዲስ አበባ ስተገባ የተደረገላት አቀባበል
Welcome to Addis Ababa, Ghana.

The Aluha Bridge, which was demolished by the terrorist TPLF, has been completed and is open for service

በአሸባሪው ህወሃት ፈርሶ የነበረው የአልውሃ ድልድይ ጥገና ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ
***************************

በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ፈርሶ የነበረው የአልውሃ ድልድይ ጥገና ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።

ቡድኑ የደረሰበትን ምት መቋቋም ሲያቅተው እና ሲፈረጥጥ የአልውሃን ድልድይ አፍርሶ መሄዱ ይታወቃል።

አካባቢው ከአሸባሪው ቡድን ነጻ መሆኑን ተከትሎ የተጀመረው የአልውሃ ድልድይ የጥገና ስራ በዛሬው ዕለት ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት መሆኑን ኢዜአ በቦታው ተገኝቶ ተመልክቷል።

የአልውሃ ድልድይ ፕሮጀክት መሃንዲስ ኢንጅነር ዮሐንስ አያሌው በወቅቱ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ የድልድዩ የጥገና ስራ በሰባት ቀናት ውስጥ ተጠናቋል።

የድልድዩ ግንባታም ሙሉ በሙሉ በብረት የተከናወነ መሆኑን ገልጸው፤ 55 ሜትር ገደማ ርዝመት እንዳለውም ተናግረዋል።

ድልድዩም 60 ቶን ወይም 600 ኩንታል የመሸከም አቅም እንዳለውም ጠቅሰው፤ ከሚሰጠው አገልግሎት አኳያ ከፍተኛ ወጪ ተደርጎበት በአጭር ጊዜ ውስጥ የጥገና ስራው እንዲከናወን መደረጉን አመልክተዋል።

የድልድዩ ግንባታ በአጭር ጊዜ ውስጥ ሊጠናቀቅ የቻለውም የኮምቦልቻ ዲስትሪክት የወልድያ ሴክሽን ሰራተኞች ሌት ተቀን በቁጭት ባከናወኑት ስራ መሆኑንም ገልጸዋል።

ድልድዩ ረጅም ጊዜ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ጥራቱን ጠብቆ መጠገኑን ገልጸዋል።

የአካባቢው ህብረተሰብና አሽከርካሪዎች በድልድዩ መልሶ መገንባትና ለአገልግሎት መብቃት በመቻሉ የተሰማቸውን ደስታ መግለጻቸውን ኢዜአ ዘግቧል።

The Aluha Bridge, which was demolished by the terrorist TPLF, has been completed and is open for service
 ***************************

 Alwha Bridge, which was demolished by the terrorist group TPLF, has been completed and is operational.

 It is known that the Alwhan Bridge collapsed when the group could not cope with the blow.

 ENA observed that the Alwaha Bridge, which started following the liberation of the area from the terrorist group, has been completed and is open for service today.

 Alwha Bridge Project Engineer Yohannes Ayalew told ENA at the time:  Repairs to the bridge were completed in seven days.

 He said the construction of the bridge was made entirely of steel.  He also said that it is about 55 meters long.

 He said the bridge has a capacity of 60 tons or 600 quintals.  He said the repair work was carried out in a short period of time due to the high cost of the service provided.

 He said the construction of the bridge was completed in a short period of time due to the hard work of Woldia Section staff of Kombolcha District.

 He said the bridge has been maintained to ensure long service life.

 The ENA reported that the local community and drivers are happy that the bridge has been rebuilt and is ready for use.




 

Public enterprises have been banned from wasting resources on holidays and donations.

ታህሳስ 28፣2014 

የመንግስት የልማት ድርጅቶች በአላትን አስታከው የተለያዩ ስጦታዎችን በማበርከት ሀብት እንዳያባክኑ ተከለከሉ።

የገንዘብ ሚኒስቴር ለየመንግስት የልማት ድርጅቶች በፃፈው ደብዳቤ ነው ክልከላውን ያሳወቀው፡፡ 

ክልከላው ሃብትን በቁጠባ መጠቀምን ዓላማ ያደረገ መሆኑን ለልማት ድርጅቶች ከተፃፈላቻ ደብዳቤ ሸገር ተመልክቷል፡፡

የልማት ድርጅቶች በአላትን እያስታከኩ  አጋሮቻችን በሚል ለግለሰቦች እና ለተለያዩ ተቋማት ስጦታ የማበርከት ልማዳቸውን እንዲያቆሙ የገንዘብ ሚኒስቴር ውሳኔ ማሳለፉን አሳውቃል፡፡
 
በኮሮና በጦርነት እና በተለያዩ ምክንያቶች የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ጫና ውስጥ መሆኑን የጠቀሰው የገንዘብ ሚኒስቴር ደብዳቤ ጫናውን ተቋቁሞ ልማቱን ለማስቀጠል እንዲህ ያሉ ሀብት የሚባክንባቸው ልማዶችን ከማስቆም ጀምሮ የለተለያዩ እርምጃዎችን መውሰድ አስፈልጓል ብሏል፡፡

እንደየ ተቋማቱ ቢለያይም በተለያዩ የበዓላት ጊዜ የመንግስት የልማት ድርጅቶች ከስጦታ ካርድ ጋር ውስኪና ወይንን ጨምሮ የተለያዩ ስጦታዎችን ለግለሰቦችና ለተቋማት በስጦታ የማበርከት ልማድ እንደነበራቸው ተሰምቷል፡፡ 

የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ የ2014 በጀትን ለመደገፍ ከውጪ ምንጮች ይገኛል ተብሎ የታሰበው ገንዘብ በዚህ ዓመት ላይገኝ ስለሚችል በጀትን ከብክነት በፀዳ መልኩ እና በቁጠባ መጠቀም እንደሚያስፈልግ ለመንግስት ተቋማት ማሳሰቢያ መስጠታቸው ይታወሳል፡፡

ትዕግስት ዘሪሁን 

#Ethiopia #ShegerFM #ገንዘብ_ሚኒስቴር #በዓል #ገና #ShegerWerewoch 
December 28, 2014

 Public enterprises have been banned from wasting resources on holidays and donations.

 The Ministry of Finance announced the ban in a letter to public enterprises.

 Sheger wrote in a letter to development agencies that the ban was aimed at saving resources.

 The Ministry of Finance has announced that it has decided to discontinue the practice of donating to individuals and organizations in the name of our partners during the holidays.

 The letter from the Ministry of Finance stated that the Ethiopian economy is under pressure due to the war and other reasons.

 Despite the differences, it is believed that during the festive period, public enterprises used to give gifts to individuals and institutions, including whiskey and wine, during the holiday season.

 The Minister of Finance, Ahmed Shide, has warned government agencies that the budget, which is expected to be available from outside sources this year, may not be available this year.

 Trudy Zerihun

 #Ethiopia #ShegerFM #Ministry_Minister #F Holiday #Nest #ShegerWerewoch



Ministry of Health receives over 7.3 million doses of CV 19 vaccine !!

ጤና ሚኒስቴር ከ 7 ነጥብ 3 ሚሊዮን ዶዝ በላይ የኮቪድ 19 መከላከያ ክትባት ድጋፍ ተረከበ!!
_________________

የኮቪድ 19 መከላከያ ክትባቱን ድጋፍ ያደረጉት አገራት የጀርመን እና የፖርቹጋል መንግስታት ናቸው።

የሁለቱንም መንግስታት ድጋፍ የተቀበሉት የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ የጀርመን እና የፖርቹጋል  መንግስታት ከ7 ነጥብ 3 ሚሊዮን ዶዝ በላይ የጆንሰን የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባት ለሀገራችን ድጋፍ ማድረጋቸው የኮቪድ-19 ስርጭት በተበራከተበት ወቅት መሆኑ  ያለውን ጫና ከመቀነስ አንፃር ጉልህ ሚና ይኖረዋል ብለዋል፡፡ 

የጀርመን እና የፖርቹጋል  መንግስታት ለኢትዮጵያ መንግስትና ሕዝብ እያደረጉት ያለውን ድጋፉና ትብብር ያደነቁት ዶክተር ሊያ ታደሰ  በጦርነቱ የተጎዱ የጤና ተቋማትን መልሶ ለማቋቋም በሚደረገው ጥረትም የሁለቱም መንግስታት ድጋፉ እንዳይለያቸው ጥሪ አቅርበዋል፡፡ለተደረገው ድጋፍም የጀርመን እና የፖርቹጋል መንግስታትን፣ዩኒሴፍን እና የአለም ጤና ድርጅትን አመስግነዋል፡፡በቀጣይም ድጋፉ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ዶክተር ሊያ ታደሰ  ጠይቀዋል።

በኢትዮጵያ የጀርመን ምክትል አምባሳደር ሄይኮ ኒትሽክ እና የፖርቹጋል ኤምባሲ ተወካይ ጆዋና ማሪንሆ  በበኩላቸው መንግስታቸው በኮቫክስ የክትባቶች ዓለም አቀፍ ጥምረት አማካኝነት ለኢትዮጵያ  የጆንሰን የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባት  ድጋፍ ማድረጋቸውን ገልፀዋል፡፡

የኢትዮጵያ መንግስት የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል እየተደረገ ያለውን እንቅስቃሴ ያደነቁት የሁለቱ መንግስታት ተወካዮች እየጨመረ የመጣውን የኮቪድ-19 ስርጭት ለመግታት መንግስታቸው ወደፊትም ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል፡፡

የጀርመን መንግስት በኢትዮጵያ የጀርመን ምክትል አምባሰደር አማካይነት ሰባት ሚሊዮን አንድ መቶ ዘጠና ሁለት ሺ ስምንት መቶ (7,192,800) እና  የፖርቹጋል  መንግስት በኢትዮጵያ   የፖርቹጋል ኤምባሲ  በኩል አንድ መቶ ስልሳ አምስት ሺህ ስድስት መቶ (165,600) ዶዝ የኮቪድ -19 መከላከያ ክትባት ድጋፍ አድርገዋል።
Ministry of Health receives over 7.3 million doses of CV 19 vaccine !!
 _________________

 The governments of Germany and Portugal are co-sponsoring the CVD vaccine.

 Receiving the support of both governments, the Minister of Health, Dr. Leah Tadesse, said that the German and Portuguese governments will provide more than 7.3 million doses of Johnson's Covide-19 vaccine to our country at a time when the distribution of Covd-19 is increasing.

 Hailing the support and cooperation of the German and Portuguese governments to the Ethiopian government and people, Dr. Leah Tadesse called on both German and Portuguese governments, UNICEF and the World Health Organization (WHO) to continue their support for the ongoing efforts to rehabilitate war-torn health facilities.  Dr. Leah Tadesse asked.

 German Deputy Ambassador to Ethiopia Heiko Nietzsche and Portuguese Embassy Representative Joanna Mariho on his part said his government has supported the Johnson-Covide-19 vaccine in Ethiopia through the Covax International Coalition.

 Representatives of the two governments praised the ongoing efforts of the Ethiopian government to prevent the spread of CVD-19 and said that their government will continue to strengthen its support to curb the increasing distribution of CVD-19.

 The German government, through the German Deputy Ambassador to Ethiopia, provided 7,192,800's and the Portuguese Embassy in Addis Ababa provided 165,600 doses of CV-19 vaccine.



ወደ እናት ሀገራቸው ለሚጓዙ የደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አባላት አሸኛኘት ተደረገላቸው

ወደ እናት ሀገራቸው ለሚጓዙ የደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አባላት አሸኛኘት ተደረገላቸው
**********************

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ጥሪን በመቀበል ወደ አገር ቤት ለመግባት ለተሰናዱት የደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አባላት በፕሪቶሪያ የኢትዮጵያ ኤምባሲና በተባበሩት የኢትዮጵያውያን ማህበር በጋራ አሸኛኘት ተደርጎላቸዋል።

ኢትዮጵያኑ ሀገራዊ ጥሪን በመቀበል፣ የውጭ ኃይሎችን ጫና እና ጣልቃገብነት በመቃወም እንዲሁም የመከላከያ ሠራዊታችንን በማበረታታት እና ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ወገኖችን በገንዘብ በመደገፍ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማድረጋቸውን በሽኝቱ ላይ የተገኙት የኤምባሲው የዳያስፖራ ሥራ አስተባባሪ አቶ ጌታቸው መኬቦ ተናግረዋል።

ጥሪውን ተቀብለው በመጓዝ ላይ ያሉት በደቡብ አፍሪካ፣ በሌሴቶና እስዋቲኒ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች ከ250 በላይ እንደሆኑ የጠቆሙት አቶ ጌታቸው፣ በራሳቸው መንገድ ወደ አገር ቤት የተጓዙ በርካታ ኢትዮጵያውያን መድሃኒት እና ሀገር ቤት አስፈላጊ የሆኑ ስጦታዎችን ጭምር ይዘው መጓዛቸውን አስረድተዋል።

በኢትዮጵያ ላይ የተቃጣውን የህልውና አደጋ ለመቀልበስ ሲል ህይወቱን በመገበር ላይ ላለው የሀገር መከላከያ ሠራዊት አስፈላጊውን ሁሉ ድጋፍ ማድረግ፣ በወራሪው ኃይል እኩይ ተግባር ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ወገኖችን ወደ ቀደሞ ህይወታቸው እንዲመለሱ ማገዝ እንዲሁም የሀገሪቱን የውጭ ምንዛሬ አቅምን ማጎልበት እንደሚገባ አሳስበዋል።

በዚህም ሀገራዊ ህልውናን ለማዳከም የተሸረበውን ሴራ ከማምከን ባሻገር በአጠቃላይ በሀገሪቱ ላይ የተደቀነውን የህልውና አደጋ ለመመከት በሚያስችል መልኩ የተጀመረው የዲፕሎማሲና የሀብት ማሰባሰብ ስራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ማስተላለፋቸውን በፕሪቶሪያ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ገልጿል።

Members of the South African Ethiopian Diaspora on their way home
 **********************

 The Ethiopian Embassy in Pretoria was hosted by the Ethiopian Embassy in Pretoria and the United Nations in Addis Ababa.

 Getachew Mekebo, the Embassy's Diaspora Coordinator at the Embassy in Addis Ababa, said the Ethiopians have made significant contributions by responding to the call of the country, resisting the pressure and interference of foreign powers, encouraging our defense forces and providing financial support to the displaced.

 According to Getachew, more than 250 Ethiopians and friends of South Africa, Lesotho and Swatini are on their way home.

 He called on the Ethiopian Defense Forces (EDF) to provide all necessary assistance to the Ethiopian Defense Forces (EDF) in order to alleviate the threat posed by the invasion of Ethiopia.

 He called on the Ethiopian government in Pretoria to intensify its diplomatic and resource mobilization efforts to curb the threat to its very existence.

"የኢፌድሪ ጤና ሚኒስቴር በአሸባሪው የጥፋት ቡድን የወደሙና የተዘረፉ የጤና ተቋማትን መልሶ በማደራጀት በፍጥነት ለህብረተሰቡ አገልግሎት መስጠት እንዲጀምሩ ከማድረግ አንጻር ተምሳሌት የሚሆን ድጋፍ በማድረግ እየሰራ ይገኛል" ክቡር አቶ አወል አርባ - የአፋር ክልል ፕሬዝዳንት
____________________

የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ በአፋር ክልል በአሸባሪው የጥፋት ቡድን ለወደሙ የጤና ተቋማት አገልግሎት የሚውሉ ግምታቸው ከ40 ሚሊዮን ብር በላይ  የሚያወጡ የህክምና መገልገያ መሰሪያዎችና ቁሳቁሶችን በዛሬው ዕለት አስረክበዋል። 

በርክክብ ስነስርዓቱ ላይ የተገኙት የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ አወል አርባ እንደተናገሩት ጤና ሚኒስቴር በአሸባሪው የጥፋት ቡድን የወደሙና የተዘረፉ  የጤና ተቋማትን መልሶ በማደራጀት በፍጥነት ለህብረተሰቡ አገልግሎት መስጠት እንዲጀምሩ ከማድረግ አንጻር ተምሳሌት የሚሆን ድጋፍ በማድረግ እየሰራ ይገኛል ብለዋል። 

አሸባሪው የህወሃት ቡድን በክልሉ በካሄደው ወረራ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን የተናገሩት ፕሬዝዳንቱ የክልሉ ህዝብና መንግስት ከመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ጋር በመሆን የደረሰውን አደጋ በመቋቋም አሸባሪውን የጥፋት ቡድን መደምሰስ መቻሉን ገልጸዋል። በክልሉ የደረሰውን አደጋም ለመቀልበስና የወደሙ የአገልግሎት መስጫ ተቋማትን መልሶ በማደራጀት መላው የኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት ከጎናቸው  በመቆም እያደረጉ ያለውን ርብርብ  ያደነቁት ፕሬዚዳንት አወል የኢትዮጵያ ህዝብ ያሳየውን ፍቅር በደንብ ማየት የተቻለበት ጊዜና አጋጣምም መሆኑን ተናግረዋል። ጤና ሚኒስቴርና ስርት የተባለ የግብረሰናይ ድርጅት በክልሉ ለወደሙ የጤና ተቋማት አገልግሎት ላበረከቱት  ድጋፍ በክልሉ ህዝብና መንግስት እንዲሁም በራሳቸው ስም ምስጋና አቅርበዋል። 

የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ በበኩላቸው አሸባሪውን የጥፋት ኃይል በመደምሰስ የክልሉ መንግስትና ህዝብ የፈጸመውን አኩሪ ገድልና ጀግነት መለው የኢትዮጵያ ህዝብ የኮራበት መሆኑን አንስቶ በክልሉ የወደሙና የተዘረፉ ጤና ተቋማትን በተቻለ መጠን በፊት ከነበሩበት በተሻለ መልኩ ጭምር ወደስራ እንዲገቡ የማድረጉ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል። ሚኒስትር ዴኤታው በአሸባሪው የጥፋት ቡድን በክልሉ ከውደሙት አንዱ የሆነው የጭፍራ ጤና ጣቢያ በቅዱስ ጳውሎስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ድጋፍ ተደርጎለት በፊት ከነበረበት በተሻለ መልኩ ከፍ በማድረግ በመጀመሪያ ሆስፒታል ደረጃ በቅርቡ አገልግሎት ለመጀመር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን በምሳሌነት አንስተዋል።  

በተጨማሪም የጤና ሚኒስትር ዴኤታው  ከአፋር ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ያሲን እና ሌሎች የስራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን የዱብቲ ጠቅላላ ሆስፒታልን የስሬ እንቅስቃሴ   የጎበኙ ሲሆን የሆስፒታሉ አመራሮችና ባለሙያዎች  የሆስፒታሉ መደበኛ ስራ ሳይስተጓጎል በግዳጅ ላይ ለቆሰሉ የጀግናው መከላከያ ሰራዊት አባላት እያደረጉ ያሉትን ህክምና እና እንክብካቤ እጅግ የምያስመሰግን መሆኑን ተናግረዋል። ሆስፒታሉ የሚሰጠውን አገልግሎት ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ እያስገነባ ያለው የላቦራቶሪ ማዕከል ግንባታ በተቻለ ፍጥነት ቶሎ አልቆ ስራ እንዴጀምር ጤና ሚኒስቴር አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል እንደሚያደርግ ዶ/ር ደረጀ ተናግረዋል።

በኢትዮጵያ የስርት (Center for international  reproductive health training- CIRHT) ማኔጅንግ ዳይሬክተር የሆኑት ዶ/ር መቅደስ ዳባ በጤና ሚኒስቴር አስባባሪነት ድርጅታቸው ከዚህ ቀደምም በአማራ ክልል በጦርነቱ ለወደሙ የጤና ተቋማት ድጋፍ ያደረገ መሆኑን አስታውሰው በዛሬው ዕለትም በአፋር ክልል የወደሙና የተዘረፉ ጤና ተቋማትን ወደነበረበት መልሶ አገልግሎት ለማስጀመር የሚያግዙ የተለያዩ የህክምና መገልገያ መሳሪያዎች እንዲሁም 100 ሜድካል አልጋዎች ከነፍራሽ ጋር መበርከቱን ገልጸዋል ። ለወደፍትም ድርጅታቸው ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመሆን ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።

Curated Products for Generation X

https://amzn.to/3VhbwJz GenX Essentials - Curated Products for Generation X ...

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon