የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Friday, November 27, 2020

21ኛ ክፍለ ጦር ዝተውሃቦ ልኡኽ እናተዓወተ ናብ መቐለ እናገስገሰ ይርከብ” ምክትል አዛዚ 21ኛ ክፍለጦር ኮነሬል መኳንንት ሲሳይ

“21ኛ ክፍለ ጦር ዝተውሃቦ ልኡኽ እናተዓወተ ናብ መቐለ እናገስገሰ ይርከብ” ምክትል አዛዚ 21ኛ ክፍለጦር ኮነሬል መኳንንት ሲሳይ 
*********************************
(ኢፕድ) 

21ኛ ክፍለ ጦር ዝተውሃቦ ልኡኽ እናፈጸመን እናተዓወተን ናብ መቐለ እናገስገሰ ይርከብ ክብል ምክትል አዛዚ 21ኛ ክፍለጦር ኮነሬል መኳንንት ሲሳይ ገሊጾም። 

እቶም ኮነሬል ትማሊ ኣፍቲ ከባቢ ንዝርከቡ ጉጅለ ጋዜጠኛታት ከምዝገለጽዎ፣ 21ኛ ክፍለ ጦር ኣሸባሪ ዕጡቓት ህወሓት ዝተመክሕሉ ሰለስተ ወሳኒ ምሽግ ሰይሩ፣ ከቢድ መሳርሒ ኣጥፊኡ ብእግሪ እናተኸተለ ኣብ ልዕሊ ጁንታ ህወሓት ከቢድ ሰብኣውን ቁሳውን ኪሳራ ኣብፂሑ። 

ዕጡቓት እቲ ጁንታ 21ኛ ክፍከጦር ብጅግንነት ዝፈልጥዎ ብምኳነ ኣብ ቅድሚኡ ኮይኖም ኣይዋግኡን ዝነሉ እቶም ኮነሬል፣ ዕጡቓት እቲ ጁንታ ኣብዚ ሕዚ ሰዓት ብበዝሒ ንመከለኸሊ ሓይሊ ኢዶም እናሃቡ ይርከቡ፤ ጁንታ ህወሓት ናይቶም ዕጡቓቱ ተስዓራይነት ስነ ልቦና ንምምላስ ክብል 21ኛ ክፍለጦር ጉድኣት ኣብጺሐ እናበለ ፕሮፖጋንዳ ይሰርሕ ኣሎ። 

21ኛ ክፍለጦር ኣብ ልዕሊ ዓዎት ዓዎት እናደረበ ወንኡን ሞራሉን እናወሰኸ ንቕድሚት ኣብ ምግስጋስ ይርከብ ዝበሉ ኮሎኔል መኳንን፣ ንመጻኢ ዝወሃቡና  ልእኽቶ ብዓዎት ንምውጻእ ኣብ ሙሉእ ኣቋምን ድልውነትም ከምዝርከቡ ገሊጾም። 

ካብ መግለጺታት ጁንታ ህወሓት እቲ ሓደ ሕሶት እዩ ዝበሉ እቶም ምክትል ኣዛዚ፣ ዓላማ እዚ ኦፕሬሽን እዚ ሓሳዊ፣ ስሱዕን ሰራቒ ጉጅለ ንፍርዲ ምቕራብ እዩ ኢሎም።

Thursday, November 26, 2020

የደፂ ሚስት ተያዘች"

״የደፂ ሚስት ተያዘች"  
የአሜሪካ ዜግነት ያላት የደብረፂዮን ሚስትና አንድ ወንድ ልጅ የወለደችለት አስካለ የተባለች ሴት በሱዳን በኩል ልትወጣ ስትል በቁጥጥር ስር እንደዋለች ተጠቁሟል። አስካለ ከአንድ ናይጄሪያዊ ሴት ልጅ ከወለደች በኃላ ልጇን በላስቬጋስ ጥላት ከደብረፂዮን ጋር የፍቅር ግንኙነት ጀምራ ወንድ ልጅ ከወለደች በኃላ ወድ ትግራይ ሄዳ ባልዋ ያለበት ቡድን በመከላከያ ሰራዊት ላይ ወንጀል በመፈፀም አሰቃቂ ድርጊት በመፈፀሙ ምክንያት መውጫ ያጣቸው አስካለ በሱዳን ድንበር ልትወጣ ስትል መያዟ ታውቋል። "ህወሀት ተመልሶ ስልጣን ካልያዘ ኢትዮጵያ እንደ ሱማሊያ ትበታተናለች" እያለች አፍራሽ ቅስቀሳ የምታደርገው አስካለ እጅግ ዘረኛና መጥፎ አመለካከት የምታራምድ እንደሆነች በቅርብ የሚያውቋት ይመሰክራሉ! ደብረፂዮን ከቀድሞ ባለቤቱ ሁለት ልጆች ወልዶ በአትላንታ ቤት ገዝቶ በተቀማጠለ ህይወት ያኖራቸዋል።  (ስለ ፕ/ር እስቄል ጋቢሳ መረጃ አደርሳችኃለሁ) ድል ለመከላከያ ሰራዊት! (የደፂ ሚስት የልጅ እናት አስካለ ይህቺ ናት)
ምንጭ: አርአያ ተስፋማሪያም

Alex De Waal’s Media Blitz to help TPLF’s disinformation campaign against Ethiopia is disgraceful

Alex De Waal’s Media Blitz to help TPLF’s disinformation campaign against Ethiopia is disgraceful

Tsigereda M. for East-Africanist

TPLF’s attack against ENDF’s Northern Command, which overwhelming majority of Ethiopians considered an act of betrayal, has attracted the interest of the global community. As such, it is not surprising that the conflict in North Ethiopia’s Tigray region has already been a leading story across many international media outlets.

One thing that is also apparent to see is that some experts of the region’s politics, former and current correspondents from the Horn of Africa, scholars and even graduate students studying the region are busy to exploit the unfortunate conflict in Ethiopia as an opportunity to promote their expertise.

Sadly, considerable number of individuals acting as experts of the region in general and Ethiopia in particular have also been embarrassingly biased and openly contributing to the disinformation campaign led by the TPLF.

Professor Alex De Waal, a respected researcher from Tufts University, is one of such individuals who chose to spread false narratives as he bids to save the face of his friends in the TPLF. The problem is not that Alex De Waal has friends amongst TPLF leaders. In fact, anyone who is in pursuit of knowledge or a journalist in search of good reporting could even sit with terrorists.

The problem is when the rebels mold the researcher to become their advocate and lobbyist; and when they transform the journalist as the agent of their disinformation campaign.

Sadly, Professor Alex De Waal has now joined TPLF’s disinformation against the federal government. But why is that? How is it possible that an intellectual of De Waal’s level elected to side with a rebel that just massacred well over 600 ethnic Amhara Ethiopians?

The answer is not that complicated.

Alex De Waal admires former Ethiopian dictator, Meles Zenawi, who also led TPLF for almost the entirety of his adult life until his death in 2012.

For example, just look at a paragraph from a lengthy article the professor published with African Affairs in 2013:

“As Meles crossed the border back into Ethiopia, I met him for the first time, and we began the first of our seminars on political economy. As dusk fell, still recuperating in his pyjamas, Comrade Meles climbed aboard a creaky Soviet Zil truck, captured from the Ethiopian army. All travel was at night, to avoid the MiGs, and we bumped our way along rocky tracks, first through the forested lowlands, camping out during daylight hours under trees next to a dry riverbed. Such was the itinerant life of the TPLF leadership. The next night our truck rumbled up a road cut through the mountainside by the guerrillas, with hairpins so tight that our truck had to make three-point turns. We spent the next day in caves at the TPLF’s temporary headquarters in a mountain called Dejena, and the next nightfall I watched as an apparently uninhabited hillside gave forth a battalion of men, a dozen trucks and a tank, all of them completely obscured by camouflage until that moment. The TPLF had turned concealment into science.”

Such an intimate friendship and adventure with a rebel leader turned a tyrant until his death has indeed made Alex De Waal a devout of Zenawi and a life long supporter of TPLF, the most corrupt and cruel organization that Zenawi left behind to ruin Ethiopia.

Alex De Waal’s recent commentary

In a short piece for BBC on Nov. 15, Alex De Waal states that “Ethiopia is spiraling out of control…” and that the situation, “is threatening to rip the country apart”. And continues with baseless accusations against the current Ethiopian Prime Minister, which is a very sharp contrast to the love and affection De Waal showed to Meles Zenawi.

Moreover, with regards to the conflict’s onset and who takes responsibility, the professor states that, “until there is an independent investigation, the rival stories remain allegations”.

Sadly for De Waal, TPLF has admitted starting the conflict after waging, “thunderous, sudden, and preemptive attacks” against the ENDF.

But who cares, right? Alex De Waal continued with his disinformation campaign designed to help TPLF.

The question is how is he helping?

TPLF has been spreading lies after lies regarding the involvement of the UAE drones and of course Eritrean soldiers to aid ENDF’s operation against TPLF rebels.

So who returns mere 3 days after his published opinion piece on BBC? Yes, Alex De Waal. In a piece written for Africa Arguments, the professor claims,

 “Ten years ago the then-Prime Minister of Ethiopia, Meles Zenawi told me, “my nightmare is that we should have an Egyptian agenda financed by Gulf money.” He didn’t foresee state-of-the-art military technology as part of that nightmare.”

By claiming that he already had the above conversation with Meles, he acts as though he regrets that Meles did not know that this (gulf military aid to Ethiopia?) was coming. This is quite the low road for Alex De Waal. He then argues that the drones are indeed coming from UAE’s base in Assab, Eritrea.

Not only that. The professor somehow mixes up this current situation in North Ethiopia with that of President Trump’s recent inane comment about the Grand Ethiopian Renaissance Dam.

This is just Alex De Waal’s disinformation and faulty analysis at its best. What is amusing is that, the expert later states,

“Let me reiterate: I am not assigning culpability or direct involvement to either of these countries.”

This is sad. He already said it, but then comes and claims he did not. Just laughable.

Lastly, Alex De Waal somehow states the exact words of what Mr. Getachew Reda, TPLF’s spokesperson just said two days ago in Amharic.

De Waal echoes Reda’s words as,

“Prime Minister Abiy Ahmed was perhaps a little naïve, to say the least, in embracing Pres. Isseyas as his security policy mentor.”

Is this a coincidence? I doubt it is. But this is yet another example of a western scholar’s bias that aims against a sovereign country of Ethiopia’s size and influence.


የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት እና የእስራኤሉ የስለላ ድርጅት ሞሳድ ጋር በሰላምና ደህንነት መስኮች የነበራቸውን ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ተስማሙ

የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት እና የእስራኤሉ የስለላ ድርጅት ሞሳድ ጋር በሰላምና ደህንነት መስኮች የነበራቸውን ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ተስማሙ 
*****************

የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት እና የእስራኤሉ የስለላ ድርጅት ሞሳድ በሰላምና ደህንነት መስኮች እንዲሁም ሽብርተኝነትን በጋራ ለመከላከል ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ። 

የብሄራዊ  መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጄነራል አቶ ተመስገን  ጥሩነህ በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ ቀንድ የሞሳድ ቢሮ ኃላፊ ጋር በዛሬው ዕለት ተገናኝተው ውይይት አድርገዋል። 
     
በውይይታቸውም የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ከሞሳድ ጋር  ትብብሩን በማጠናከር በአፍሪካ ቀንድ ሽብርተኝነትን በጋራ ለመዋጋት፣ በቴክኖሎጂ፣ በአቅም ግንባታ ሥልጠና ዘርፍ ይበልጥ ተባብረው ለመሥራት ማቀዳቸው ተገልጿል።
 
የብሄራዊ  መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ተመስገን ጥሩነህ በውይይቱ  ወቅት እንደገለጹት የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ከሞሳድ የሚደረግለትን ሁሉን አቀፍ የአቅም ግንባታ እና የቴክኖሎጂ ድጋፎች በመጠቀም ከኢትዮጵያ አልፎ በአፍሪካ ቀንድ ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ እንደሚሰራ አስታውቀዋል።

ኢትዮጵያ ሽብርተኝነትን በመከላከል እና ከሥሩ በመንቀል ረገድ ያላት አቋም ጠንካራ መሆኑን የጠቀሱት የእስራኤል የሞሳድ ዳይሬክተር ጀነራል ሚስተር ዮሴፍ ኮ`ን ልዩ መልዕክተኛ እንዲሁም በኢትዮጵያና በአፍሪካ ቀንድ የሞሳድ ቢሮ ኃላፊ የህዝቦች የጋራ ጠላት የሆነውን ሽብርተኝነትን በተቀናጀ ሁኔታ ለመከላከል ሞሳድ ከኢትዮጵያ አቻ የመረጃና ደህንነት ተቋም ጋር በትብብር እንደሚሰራና ድጋፉንም አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል። 
በኢትዮጵያና በአፍሪካ ቀንድ የሞሳድ ኃላፊው በእስራኤል የሞሳድ ዳይሬክተር ጀነራል ሚስተር ዮሴፍ ኮ`ን  ስም ለተቋሙ የተላከውን የኮቪድ-19 መከላከያ ቁሳቁሶች የፊት ጭምብል፣ ቬንቲሌሽን፣ ለሕክምና ባለሙያዎች የሚያገልግሉ አልባሳቶችን ድጋፍ ለብሄራዊ  መረጃና ደህንነት ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ተመስገን ጥሩነህ አስረክበዋል። 

ኢትዮጵያ እና እስራኤል በባህል፣ በሃይማኖት፣ በታሪክ እና በፖለቲካው ዘርፎች የረጅም ጊዜ ግንኙነት የመሰረቱ ሲሆን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ በመረጃና ደህንነት ዘርፉ ያላቸውን ተቋማዊ ግንኙነት እያጠናከሩ መምጣታቸውን ብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ለመገናኛ ብዙሃን በላከው መረጃ አመልክቷል።      

Agree to further strengthen cooperation with the National Intelligence and Security Service and the Israeli intelligence agency Mossad in the fields of peace and security
 *****************

 The National Intelligence and Security Service (NISS) and the Israeli intelligence service Mossad have agreed to strengthen cooperation in the areas of peace and security, as well as counter-terrorism.

 Director General of the National Intelligence and Security Service, Temesgen Tiruneh, met with the head of the Mossad Office in Ethiopia and the Horn of Africa today.

 During the meeting, the National Intelligence and Security Service (NISS) said it plans to strengthen cooperation with Mossad in the fight against terrorism in the Horn of Africa, as well as in the field of technology and capacity building.

 Director General of the National Intelligence and Security Service, Temesgen Tiruneh, on the occasion said the National Intelligence and Security Service (NISS) will work to ensure peace and security in the Horn of Africa, using the capacity building and technology support provided by Mossad.

 "Mossad will work with the Ethiopian Intelligence and Security Agency (IAEA) to work together to prevent terrorism, which is a common enemy of the people of Ethiopia and the Horn of Africa.  You have verified.

 Temesgen Tiruneh, Director General of the National Intelligence and Security Agency (NISS), on behalf of the Mossad Director General of Ethiopia and the Horn of Africa, Mr. Youssef Koen, on behalf of the Mossad Director of Israel.

 Ethiopia and Israel have established long-standing ties in the fields of culture, religion, history and politics, and have recently strengthened their institutional ties in the information and security sector, the National Intelligence and Security Service (NISS) said in a statement.

*Machine Translation

להסכים לחיזוק נוסף של שיתוף הפעולה עם שירות המודיעין והביטחון הלאומי וסוכנות הביון הישראלית מוסד בתחומי השלום והביטחון
 *****************

 שירות המודיעין והביטחון הלאומי (NISS) ושירות הביון הישראלי מוסד הסכימו לחזק את שיתוף הפעולה בתחומי השלום והביטחון, כמו גם נגד טרור.

 מנכ"ל שירות המודיעין והביטחון הלאומי, טמסגן טירונה, נפגש היום עם ראש משרד המוסד באתיופיה וקרן אפריקה.

 במהלך הפגישה הודיע ​​שירות המודיעין והביטחון הלאומי (NISS) כי הוא מתכנן לחזק את שיתוף הפעולה עם המוסד במאבק בטרור בקרן אפריקה, כמו גם בתחום הטכנולוגיה ובניית יכולות.

 מנכ"ל שירות המודיעין והביטחון הלאומי, טמסגן טירונה, אמר בהזדמנות כי שירות המודיעין והביטחון הלאומי (NISS) יפעל להבטחת שלום וביטחון בקרן אפריקה, תוך שימוש בבניית יכולות ותמיכה טכנולוגית הניתנת על ידי המוסד.

 "מוסד יעבוד עם סוכנות המודיעין והביטחון האתיופית (IAEA) בכדי לעבוד יחד למניעת טרור, שהוא האויב המשותף של תושבי אתיופיה וקרן אפריקה.  אימתת.

 טמסגן טירונה, מנכ"ל סוכנות הביון והביטחון הלאומית (NISS), מטעם מנכ"ל המוסד של אתיופיה וקרן אפריקה, מר יוסף קון, מטעם מנהל המוסד בישראל.

 שירות המודיעין והביטחון הלאומי (NISS) אמר כי אתיופיה וישראל יצרו קשרים ארוכי שנים בתחומי התרבות, הדת, ההיסטוריה והפוליטיקה.


 

General Tsadqan Gebre Tinsae killed!

#ሰበር_ዜና
ጀነራል ፃድቃን ገብረ ትንሳኤ ተገደለ!

ከመቀሌ በደቡብ ምስራቅ በኩል በኩይሃ ግንባር የጁንታውን ጦር ሲመራ የነበረው ጀነራል ፃድቃን በዛሬው ዕለት እኩለ ቀን አካባቢ መገደሉ ተሰማ ። ጀነራል ፃድቃን የሚገኝበት ምሽግ ተከቦ እጅ እንዲሰጥ ቢጠየቅም ፈቃደኛ ባለመሆኑ ተገድሏል ተብሏል ። ጀነራል ፃደድቃን ጁንተታው አሉኝ ከሚላቸው  ግንባር ቀደም የጦር መሪዎች አንዱ ነበር
#Breaking_news
 General Tsadqan Gebre Tinsae killed!

 At around noon today, General Tsadqan, who was leading the Junta army in the Kuiha Front, was southeast of Mekelle.  General Tsadqan was surrounded and asked to surrender, but he was reportedly killed because he refused.  General Tsaddiq was one of the leading military leaders in the junta

The whereabouts of the Junta leadership are well known, but the government will take steps to ensure the safety of civilians

በአሁን ሰአት የጁንታው አመራር ያለበት ቦታ በጥልቀት የሚታወቅ ቢሆንም መንግስት ለሰላማዊ ዜጎች ደህንነት ትኩረት በመስጠት እርምጃዎችን በተጠና ሁኔታ እንደሚወስድ ተገለፀ።

የጁንታው አመራር በአንድ ላይ እንደማይገኝና በከተማይቱ የተለያዩ ስፍራዎች ተሸሽጎ በወታደራዊ ሬዲዮ እንደሚገናኝ መረጃዎች ያመለክታሉ።

የጁንታው ዋነኛ የእዝ ቦታዎች እና ዋሻዎች  ሞሶቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ ውስጥ ለውሓ ጉድጓድ በሚል በቻይኖች የተቆፈረ እና በኮንክሪት የተሰራ ሁሉም ነገር የተሟላለት ቪላ ቤት፣  አፄ ዮሀንስ ሙዚዬም ውስጥ የሚገኝ ግራውንድ ቤት፣  ኩያ አካባቢ የሚገኝ ኖብል ሆቴል ህንፃ ስር የሚገኝ ቤት፣ ሀውልቲ አካባቢ የሚገኘው የድምፀ ወያኔ ስቲዲዮ ውስጥ ያለ የተሟላ አዳራሽ መሆናቸውን መረጃዎች ያሳያሉ።

ከዚህ በተጨማሪ አፅቢ አካባቢ ባለ ጫካ ውስጥ ለመደበቅ ማታ ማታ መንገድ መጥረግ ስራ እየሰሩ መሆኑንና በአብረሃ ወፅበሃ ገዳም መሸሸጋቸውንም እንዲሁ ።

ይህ ቦታ በኮማንዶ የሚጠበቅ ሲሆን የመሳሪያ ክምችት አለበት ተብሎ የሚጠረጠር መሆኑም ተጠቁሟል።
ሆኖም የጁንታው አጠቃላይ ሁኔታ በዚህ ደረጃ ቢታወቅም መንግስት ለሰለማዊ ዜጎች ሲል የተጠና እርምጃ እንደሚወስድ ነው የተገለፀው።
The whereabouts of the Junta leadership are well known, but the government will take steps to ensure the safety of civilians.

 Evidence suggests that Junta's leadership is not working together and is hiding in various parts of the city on military radio.

 Juno's main command post and caves are a Chinese-built, concrete-built villa in the Mosobo Cement Factory, a ground house in the Emperor Yohannes Museum, a house under the Nobel Hotel building in the Kuya area, in the T-TPLF studio near Hawulti.  Evidence shows that they are a complete hall.

 They are also working at night to hide in the jungles of Atsbi and hide in the Abreha Wtsbeha monastery.

 The area is guarded by commando and is believed to have a stockpile of weapons.
 However, despite the general situation in Junta, the government will take action in the interest of civilians.

Commander-in-Chief of the Armed Forces and Prime Minister Abiy Ahmed has ordered the Defense Forces to complete the final and third phases of the campaign.

ሕዳር 17 ቀን 2013

የጦር ሀይሎች ጠ/አዛዥና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የመከላከያ ሰራዊታችን የመጨረሻውንና ሶስተኛውን የዘመቻ ምዕራፍ እንዲፈፅም ትዕዛዝ ሰጡ ፡፡

የመከላከያ ሰራዊታችን በሰላማዊ ዜጎች ፣ በቅርሶች ፣ በቤተ እምነቶች ፣ በልማት ተቋማትና በንብረቶች ላይ ጉዳት ሳይደርስ ጁንታውን ለህግ የሚያቀርብበትን ጥንቃቄ የተሞላው የዘመቻ ስልት መንደፉን አረጋግጠዋል ባወጡት መግለጫ።

የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፦

የመጨረሻው የዘመቻው ምእራፍ ተጀምሯል።

የተሰጠው የ72 ሰዓት ጊዜ ተጠናቋል፤ ህግ የማስከበር ዘመቻው የመጨረሸው ምእራፍ ላይ ደርሷል። በተሰጠው የ72 ሰዓት ጊዜ ውስጥ በሺህዎች የሚቆጠሩ የትግራይ ልዩ ሀይል እና ሚሊሻ አባላት እጃቸውን ለመከላከያ ሰራዊት ሰጥተዋል።

ብዙ የትግራይ ወጣቶችም የህወሓትን እኩይ አላማ ተረድተው እጃቸውን ሰብስበዋል። ይህ በመጨረሻው ሰዓትም ቢሆን የተወሰደ ሀላፊነት የሚሰወማው ውሳኔ ህሊና ካለው ፍጡር የሚጠበቅ ውሳኔ ነው።

መንግስት 72 ሰዓት ሲሰጥ አላማው ሁለት ነበር። በአንድ በኩል ዋና ፍላጎቱ ህግ ማስከበር እንጅ ጦርነት አለመሆኑን መግለጥ ነው።

አንደኛው ፣ ጁንታው በሰላም እጁን ለመስጠት ከቻለ ዘመቻውን በማጠናቀቅ ህግን በአነስተኛ ዋጋ ለማስከበር ይቻላል ብሎ ያምናል። ለዚህም ሲባል ተደጋጋሚ እድሎችን ሰጥቶ ነበር። 

ሁለተኛው ደግሞ ፣ የህወሓት የጥፋት አላማ ዘግይቶም ቢሆን የገባው አንድም ሰው ከተገኘ ያንን ሰው ለማትረፍ እንዲቻል ነው።

ለህወሓት ጁንታ የተከፈተው የመጨረሻ ሰላማዊ በር በጁንታው እብሪት ምክንያት ተዘግቷል። የጥፋታቸውን አላማ ተገንዝቦ ለሚመለስ ሰው በተከፈተው በር ግን፤ በሺህዎች የሚቆጠሩ የትግራይ ሚሊሻ እና ልዩ ሀይል አባላት እጃቸውን እየሰጡ ገብተውበታል።

የመከላከያ ሰራዊታችን የመጨረሻውን እና ሶስተኛውን የዘመቻ ምዕራፍ እንዲፈፅም ትዕዛዝ ተሰጥቶታል። በዚህ ዘመቻ ለንፁሃን ሰዎች ከፍተኛ ጥንቃቄ እናደርጋለን፤ በህዝባችን ላብ የተሰራችው የመቐለ ከተማ የከፋ ጉዳት እንዳያገኛት የሚቻለውን ሁሉ ያደርጋል።

ቅርሶች ፣ ቤተ እምነቶች ፣ የህዝብ መገልገያዎች ፣ የልማት ተቋማት እና የህዝብ መኖሪያዎች የጥቃት ኢላማ እንዳይሆኑ ሁሉም አይነት ጥንቃቄ ይደረጋል።

የመቐለና የአካባቢው ህዝባችን ትጥቁን ፈትቶ በቤቱ በመቀመጥና ከወታደራዊ ዒላማዎች በመራቅ፤ አስፈላጊውን ጥንቃቄ ሁሉ እንዲያደርግ ጥሪ እናቀርባለን።

November 17, 2013

 Commander-in-Chief of the Armed Forces and Prime Minister Abiy Ahmed has ordered the Defense Forces to complete the final and third phases of the campaign.

 In a statement, the Defense Forces confirmed that they have devised a prudent campaign to bring the Junta to justice without harming civilians, heritage, religious institutions, development institutions and property.

 The full text of the statement is as follows:

 The final phase of the campaign has begun.

 The 72-hour period is over;  The law enforcement campaign has come to an end.  Within 72 hours, thousands of Tigray Special Forces and militia members surrendered to the Defense Forces.

 Many young people in Tigray, realizing the TPLF's evil intentions, have joined hands.  This last-minute decision is a matter of conscience.

 When the government gave 72 hours, it had two goals.  On the one hand, his main concern is law enforcement, not war.

 First, he believes that if the junta can surrender peacefully, it will be possible to complete the campaign and enforce the law at a lower cost.  To this end, he has provided numerous opportunities.

 Second, the TPLF's destructive intent is to save that person if anyone is found late.

 The last peaceful gate for the TPLF Junta has been closed due to Junta's arrogance.  But the door is open for anyone who realizes the purpose of their crime and returns;  Thousands of Tigray militia and special forces surrendered.

 Our defense forces have been ordered to complete the final and third phases of the campaign.  In this campaign we take great care of innocent people;  The city of Mekelle, built by the sweat of our people, will do its utmost to prevent further damage.

 All precautions should be taken to ensure that heritages, denominations, public facilities, public institutions and public housing are not targeted.

 The people of Mekelle and its environs disarmed and stayed at home and away from military targets;  We urge him to take all necessary precautions.

 We call on the people to contribute by reducing the number of Junta members to a minimum.

 We want to assure you that our Defense Forces has devised a careful campaign strategy to bring the Junta to justice without harming civilians, heritage, denominations, development institutions and property.

በጥቂት የህወሓት ጁንታ አባላት ምክንያት የሚደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ ህዝቡ የጁንታውን አባላት አሳልፎ በመስጠት የበኩሉን አስተዋጽዖ እንዲያደርግ ጥሪ እናደርጋለን።

የመከላከያ ሰራዊታችን በሰላማዊ ዜጎች፣ በቅርሶች፣ በቤተ እምነቶች፣ በልማት ተቋማትና በንብረቶች ላይ ጉዳት ሳይደርስ ጁንታውን ለህግ የሚያቀርብበትን ጥንቃቄ የተሞላው የዘመቻ ስልት የነደፈ መሆኑን ልናረጋግጥላችሁ እንወዳለን።

check

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon