Monday, November 16, 2020

የአማራ ልዩ ኃይል ሰራዊት የጀርባ አጥንት:- ኮሎኔል ኢትዮጵያ ገብረመድህን

የአማራ ልዩ ኃይል ሰራዊት የጀርባ አጥንት:- ኮሎኔል ኢትዮጵያ ገብረመድህን
==========================

ጀግና ማድነቅ ከፈለግህ ይኸውልህ!

ይህ ብዙ ያልተነገረለት ጀግናል የአማራ ልዩ ኃይል ካደራጁት ወታደራዊ አዛዦች ውስጥ ግንባር ቀደሙ ነው:: የአማራ ልዩ ኃይል ሰራዊት ሰልጠና መምሪያ ዋና አዛዥ:-ኮሎኔል   ኢትዮጵያ ገብረመድህን

ትንሽ ስለ ስል ኢትዮጵያ ገብረመድህን::
ኢትዮጵያ ተወልዶ ያደገው በሰሜን አማራ ደባርቅ አውራጃ በየዳ  ወረዳ ልዩ ስሙ ፍየል ውሃ ነው:: 
1976 ዓ.ም በፀረ ደርግ ትግሉን ወቅት ከጏደኞቹ ጋር በመሆን በዳባት አውራጃ በተለያዩ ቦታዎች በመንቀሳቀስ  የኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄን ተቀላቀለ ከዚያም እጅግ የታወቀ ተኳሽ በመሆኑ የብሬን( መትረጌስ) ተኳሽ ሁኖ ተመድቦ እስክ ብርጌድ አዛዥነት ድረስ  አገልግሏል::

በ1987 ዓ.ም የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ሲቋቋም የብርጌድ አዛዥ ሆኖ ተመደበ:: በ1990ና በ1992 ዓ.ም በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅት በ15 ክፍለ ጦር የብርጌድ አዛዥ በመሆን በተሰነይና በባሬንቱ ግንባር ጀግንነት ከፈፀሙ ተዋጊና አዋጊዎች መካከል ግንባር ቀደሙ ነው::
ኢትዮጵያ የ43ኛ, 44ኛና 26ኛ ክፍለ ጦር አዛዥ በመሆን አገልግሏል::

በ1997 ዓ.ም የ26ኛ ክፍለ ጦር በጎንደርና አካባቢ ያለውን ጦር ኢትዮጵያና ጏደኛው ሊተናል ኮሎኔል መላይ አማረ( ትህነግ) ክፍለ ጦሯን ይመሯት ነበር:: በወቅቱ ጎንደር ውስጥ የመላይ ጏደኛ መሳሪያ ዘርፎ ሲሸጥ በመገኘቱ ኮሎኔል ኢትዮጵያና በወቅቱ የሰሜን ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ የነበረው ጌታቸው ጀንበር ግለሰቡን ያስሩታል:: ከዚያ መላይና ጏደኞቹ የታሰረውን ትግሬ ያስፈቱታል:: ከዚያም ኢትዮጵያ ለምንድን ነው እነ ጌታቸው ያሰሩትን የምታስፈቱት በማለቱ በወቅቱ የምዕራብ ዕዝ አዛዥ የነበረው ብርጋዴር ጀኔራል አብርሃ ወልደማሪያም( ኳርተር) ኮሎኔል ኢትዮጵያን ቅንጅት ነህ ብሎ ግምግሞ የመላይን ጏደኛ( ትህነግ) ከእስር ቤት ያስፈታና ኢትዮጵያን ያለ ምንም ጡረታ ባዶ እጁን ያባርረዋል:: ኢትዮጵያ ምንም ማድረግ ስላልቸለ ተባሮ ጊዜ ሲጠባበቅ ኖረ

በ2010 ዓ.ም ትህነግ ከአዲስ አበባ ስትባረርና የአማራ ልዩ ኃይልን ለማደራጀት አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ጥሪ ሲያቀርብ ቀድመው ጥሪውን ተቀብለው ከመጡት ኮሎኔሎች መካከል ኢትዮጵያ አንዱ ነው:: የአማራ ልዩ ኃይል ሰራዊት አባት ነው ቢባል ማጋነን አይሆንም::
በአሁኑ ሰዓት ድምፁን አጥፍቶ እየሰራ ነው:: ማህበራዊ ሚዲያ ያላነገሳቸው ጀግኖች የአማራ ህዝብ ባለውለታ ናቸው::

ክብር ለሚገባው ብቻ ክብር እንስጥ!

ከቢኒያም ዘሚካኤል ገፅ የተወሰደ

የዩጋንዳው ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ በኢትዮጵያ ድርድር እንዲደረግ የጠየቁበትን የትዊተር መልዕክት አጠፉ

የዩጋንዳው ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ በኢትዮጵያ ድርድር እንዲደረግ የጠየቁበትን የትዊተር መልዕክት አጠፉ። ፕሬዝዳንቱ ከምክትል ጠቅላይ ምኒስትር ደመቀ መኮንን ከተነጋገሩ በኋላ "ጦርነት በኢትዮጵያ ለአጠቃላይ አኅጉሩ የከፋ ምስል ይሰጣል። ድርድር ተደርጎ ግጭቱ ሊቆም ይገባል። አለበለዚያ ወደ አላስፈላጊ የሰው ሕይወት መጥፋት ይመራል። ኤኮኖሚውንም ያሰናክላል" ብለው ነበር። 
ሙሴቬኒ ከምክትል ጠቅላይ ምኒስትር ደመቀ መኮንን አብረው ሲጓዙ እና ሲነጋገሩ የሚያሳዩ ምስሎች እና ፕሬዝዳንቱ የጻፏቸው መልዕክቶች አሁንም በይፋዊ የትዊተር ገፃቸው ቢገኙም "ድርድር ሊደረግ ይገባል" የሚል መልዕክት ያዘለው ግን ተለይቶ ጠፍቷል።

ዛሬ በአዲስ አበባ ፒያሳ ደጎል አደባባይ የተፈጠረው ምንድን ነው?

ህዳር 7፣2013

ዛሬ በአዲስ አበባ ፒያሳ ደጎል አደባባይ  የተፈጠረው ምንድን ነው? 

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን መግለጫ ሙሉ ቃል የሚከተለው ነው፦

በአራዳ ክፍለ ከተማ ልዩ ቦታው ደጎል አደባባይ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ  ፖሊስ ፈንጂ አመከነ በሚል በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች የተለቀቀው መረጃ ሐሰተኛ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አሰታወቀ፡፡

ዛሬ ህዳር 7፣2013 ዓ.ም በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ፒያሳ ደጎል አደባባይ አካባቢ ከሰዓት በፊት በጎዳና ላይ ተዳዳሪ የሆነ አንድ ግለሰብ በማዕድን ውኃ መያዣ ላስቲክ ድራፍት በመግዛት ለመጠጣት ወደ አንድ ጥግ መሄዱ ያጠራጠራቸው በአካባቢው በጫማ መስዋብ ሥራ ላይ ተሰማሩ ወጣቶች ለፖሊስ ባደረሱት ጥቆማ የአካባቢው ፖሊስ እና የፌዴራል ፖሊስ ፈንጂ አምካኝ ባለሙያዎች ቦታው ላይ በመገኘት ተከሰተ የተባለውን  ማረጋገጥ መቻላቸውን ኮሚሽኑ አስታውቋል፡፡

ካለው ወቅታዊ ሁኔታ አንፃር አካባቢያቸውን በንቃት የሚጠብቁ ወጣቶች መበራከታቸው የሚደነቅ ቢሆንም ለፖሊስ የሠጡትን መረጃ በመንተራስ ፖሊስ ባረጋገጠው መሰረት በላስቲክ የተሞላ ድራፍት ቢራ እንጂ ፈንጂ አለመሆኑን ህብረተሰቡ እዲገነዘብ ኮሚሽኑ አሳስቦ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች በሚለቀቁ  ሐሰተኛ መረጃዎች እንዳይደናገጥ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን መልዕክቱን ያስተላልፋል፡፡


The campaign against Wayane Junta is a national goal of upholding the rule of law," said Gedu Andargachew, the prime minister's national security adviser.




"በህውሓት ጁንታ ላይ የሚካሄደው ዘመቻ የህግ የበላይነትን በማስከበር አገራዊ ግብ ያነገበ ነው" የጠቅላይ ሚኒስትሩ ብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ሚኒስትር  ገዱ አንዳርጋቸው 
*********************

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር  ዐብይ አህመድ የተላከ መልዕክት ለጂቡቲው ፕሬዚደንት ኢስማኤል ዑመር ጊሌ  አድርሰዋል፡፡

አቶ ገዱ አንዳርጋቸው  ከጅቡቲው ፕሬዘዳንት ጋር በነበራቸው ቆይታ  በህውሓት ጁንታ ላይ የሚካሄደው ዘመቻ የህግ የበላይነትን በማስከበር፣ ወንጀለኞችን ለፍርድ የማቅረብና ህገ መንግስታዊ ስርዓትን የማስጠበቅ አገራዊ ግብ ያነገበ መሆኑን ገልጸዋል፡፡

የጂቡቲው ፕሬዚደንት ኢስማኤል ዑመር ጊሌ ከአገራቸው ጋር በደም፣ በቋንቋና በባህል ብሎም በምጣኔ ሃብት ለተሳሰረችው ኢትዮጵያ ሰላምና አንድነት ያላቸውን ሙሉ ድጋፍ ገልጸዋል፡፡ 

 ፕሬዚደንቱ የጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ መንግስት ቁልፍና በጎ ሚና የአገሪቱን ሰላም፣ አንድነትና እድገት የሚያስጠብቅ ነው ብለዋል።

"The campaign against Wayane Junta is a national goal of upholding the rule of law," said Gedu Andargachew, the prime minister's national security adviser.
 *********************

 The Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia, Gedu Andargachew, conveyed a message from Prime Minister Abi Ahmed to the President of Djibouti, Ismail Omar Guelleh.

 During his meeting with the President of Djibouti, Gedu Andargachew said the campaign against the TPLF is aimed at upholding the rule of law, bringing criminals to justice and upholding the constitutional order.

 Djibouti's President Ismail Omar Guelleh has expressed his full support for peace and unity in Ethiopia, which is bound by blood, language, culture and economy.

 He said the key role of the government of Prime Minister Abi Ahmed is to safeguard the country's peace, unity and development.

በትግራይ ክልል መቀሌ ሀራ ገበያ ዓዲ ጉደም ምድር ባቡር ፕሮጀክት በሚጠብቁት ላይ ከተፈጸመ ጥቃት የተረፉት ሁለት የፌደራል ፖሊስ አባላት አዲስ አበባ ከተማ ገብተዋል፡፡

በትግራይ ክልል መቀሌ ሀራ ገበያ ዓዲ ጉደም ምድር ባቡር ፕሮጀክት በሚጠብቁት ላይ ከተፈጸመ ጥቃት የተረፉት ሁለት የፌደራል ፖሊስ አባላት አዲስ አበባ ከተማ ገብተዋል፡፡
***********************************************
አዲስ አበባ፣ህዳር፣07-2013 ዓ.ም

የህዝብና መንግስት መሰረተ ልማቶችን በመጠበቅ ከ10 ዓመታት በላይ መቆየታቸውን የገለጸው ዋና ሳጅን ድረስ ስንሻው የተለመደዉን መደበኛ የጥበቃ ስራችን እያከናወን በነበርንበት ወቅት በፕሮጀክቱ ባሉ ሳይቶች ላይ የነበሩ የስራ ባልደረቦቻችንን ትጥቅ በማስፈታት፣ አፍነውና እጃቸውን በካቴና አስረው ወደ መቀለ ሲወስዷቸው እጃችንን ከምንሰጥ ብለን ወደ ጫካ በመግባት ለሚተኮስብን ተኩስ ምላሽ በመስጠት ለማምለጥ ችለናል ብለዋል፡፡

እኛ ለአንድ ብሔር የቆምን ሳይሆን ከሁሉም ብሔር፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የተውጣጣንና ሀገራችን ኢትዮጵያ በአንድነት ስንጠብቅ የኖርን በመሆኑ እንደዚህ አይነት የሀገር ክህደት ይፈጸምብናል ብለን አልጠበቅንም ነበር በማለት ገልጸዋል፡፡

የታፈኑ አባሎቻችንን ለማስለቀቅ ብንሞክርም ከአቅማችን በላይ በመሆናቸውና እኛንም ለማስቀረት ከፍተኛ የሆነ ቶክስ ስለ ከፈቱብን ለጽንፈኛው ቡደኑ እጅ ከምንሰጥ በማለት ለሶስት ቀናት የሚበላና የሚጠጣ ባልነበረበት በበረሃ ጫካ ለጫካ እየተጓዘን አፋር ክልል ስንደርስ አባላ የሚባል አካባቢ የክልሉ ህዝብ ተቀብሎን ወደ መስመር አወጣን ሲሉ ተናግረዋል፡፡

የህወሓት ጽንፈኛ ቡድኑ በእኛ በፌደራል ፖሊስ አባላትና በሀገር መከላከያ ሰራዊት የፈጸመው አረመናዊ ድርጊት በጣም አሳዝኖናል፣በተለይ ከ10 ዓመታት በላይ አብሮን የሰሩና የኖሩ የትግራይ ተወላጅ የፖሊስ አባላት ወደ ክልሉ ልዩ ሀይል በመቀላቀል አፈሙዝ ወደ እኛ በማዞር የፈጸሙብን ክህደት በጣም አሳዝኖናል፣ አስከፍቶናልም ብለዋል፡፡
 
ከዚህ ቀደም አባት አርበኞች ከፍተኛ መስዋትነት ከፍለው ኢትዮጵያን እንዳስረከቡን ሁሉ ዛሬም በርካታ የሀገር ተቆርቃሪ የሆኑ ጓዶች ስላሉን ሀገራችን ለማዳን እየተከናወኑ ያሉ የህግ ማስከበር ስራዎች ስኬታማ እንዲሆኑ እስከ መጨረሻ ከህዝብ ጋር በመቆም ለዚህ አስነዋሪ ድርጊት የተሰለፉትን የህወሓት ፅንፈኛ ቡድን ለህግ ለማቅረብ ለሚደረገው ርብርብ ኃላፍነታቸውን ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡

 ሌላኛዉ የሰሜን ዲቪዥን፣ሶስት፣ሻለቃ 4፣ሻምበል 1 አባል ኮንስታብል ድረስ ንጉሴ እኛ ሰላም ነው ብለን በተቀመጥንበትና ባላሰብነው ሰዓት የክልሉ ልዩ ሃይልና ሚሊሻ ተደራጅተው በመምጣት አንድ ዳቦ ለሁለት በመካፈል አብረውን ሲበሉ ከነበሩ ከትግራይ ተወላጅ የስራ ባልደረቦቻችን ጋር በመሆን ጥቃት ቢፈጽሙብንም የአፋር ህዝብ ላደረገልን አቀባበልና ድጋፍ ልባዊ ምስጋናዬን አቀርባለሁ ብለዋል፡፡

እኛ የትግራይ ህዝብን ከወንጀል በመከላከልና በክልሉ የሚገኙ መሰረተ ልማቶችን በመጠበቅ ብቻ ሳይሆን በሁሉም ማህበራዊ እንቅስቃሴ ስናግዝና ስንተባበር ነው የቆየነው፣የትግራይ ህዝብ ይህንን ጽንፈኛ ቡድን በማጋለጥ ነጻነቱን ሊያረጋግጥ ይገባልም ብሏል፡፡

ጀግናው አየር ሃይል ስለደመሰሰው ሚሳይል

መረጃ
ጀግናው አየር ሃይል ስለደመሰሰው ሚሳይል
[ S-125 SA-3 GOA ]
ትህነግ ለሽብር ጥቃት ያዘጋጀችው ሚሳይል ሲስተም ትናንት በአየር ሃይላችን መደምሰሱ ይታወሳል። የእስራኤል ወታደራዊ ዌብሳይትም ሳይቱን ይፋ አድርጓል። ጥቂት ስለ ሚሳይሉ...
ራሺያ ሰራሽ ነው። በመካከለኛ የከፍታ ወለል ላይ ከምድር ወደ አየር የሚተኮስ ሚሳይል ሲስተም፤ Accuracy ው 650 ሜትር፤ እንደ ሲስተሙ ሁኔታ ከ 200 ኪ.ሜ በላይ ይጓዛል።
S-125 ሚሳይል ለተኩስ ሲዘጋጅ እስከ 90 ° የሚሽከረከር አራት ማዕዘን ቦርድ ዝግጅቱን ያስጀምራል። አራት የ 2.6 ሰከንድ የዝግጅት ማቀጣጠያ ቆይታ ያላቸው ክፍሎች ያሉት። ለጉዞ ማራዘሚያ ዘላቂ ሞተር የተገጠመለት፤ አራት አራት ቀጥ ያሉ ክንፎችና አራት ወደፊት ተንቀሳቃሽ መቆጣጠሪያ አለው ፡፡ ሚሳኤሉ ከበስተኋላ ክንፎቹ ላይ ወደ አንቴናው ከሚላከው guiding ምልክቶች የሲስተም ራዳር ክትትል ይደረግበለል፡፡ 2 የተለያዩ ሚሳይሎችን ይጠቀማል።
S-125 ከፊል ተንቀሳቃሽ ነው፣ ሚሳኤሎቹ በሁለት ወይም አራት ቋሚዎች ይተከላሉ። በ ZIL መኪናዎች ላይ ሲሆን ጥንድ ጥንድ ሆነው ለተልዕኮ ሊዘጋጁ ይችላሉ ፡፡
የታጠቁት አገራት
ኢትዮጵያ [የተወሰነው በጁንታው ዕጅ] ፣ሰሜን ኮሪያ፣ ሩሲያ፣ ግብፅ፣ ሕንድ፣ አዘርባጃን፣ አልጄሪያ፣ አንጎላ፣ አርሜኒያ፣ ቡልጋሪያ፣ በርማ፣ ካምቦዲያ፣ ቼክ ሪፐብሊክ፣ ኩባ፣ ፊንላንድ፣ ፖላንድ፣ ሶማሊያ፣ ዩክሬን፣ ታንዛኒያ፣ ቬትናም እና ሌሎችም ይገኛሉ።

በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተመራ የልዑካን ቡድን ናይሮቢ ገባ።





በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተመራ የልዑካን ቡድን ናይሮቢ ገባ።

ህግ የማስከበሩ ዘመቻ የውስጥ ጉዳያችንን በራሳችን አቅም መልክ ለማስያዝ የሚካሄድ በመሆኑና "አክራሪው ሃይል" በህግ ስር ከመሆኑ በፊት ምንም አይነት የውጭ ሃይል እንቅስቃሴ ስርዓት አልበኝነትን በማንገስ የሀገራችንን ሰላም የማደፍረስ ውጤት የሚያስከትል መሆኑን መንግስት አቋሙን ግልፅ አድርጓል።

ይህንኑ አቋም በማስረዳት የቀጠናው አገራት መንግስት የጀመረውን ህግና ህገ መንግስት የማጽናት ጥረት እንዲደግፉ ለማስቻል የጠቅላይ ሚኒስትሩን መልዕክት የያዘና በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተመራ የልዑካን ቡድን ከኬንያው ፕሬዝደንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር ይወያያል ተብሎ ይጠበቃል።

ምንጭ: በናይሮቢ የኢትዮጵያ ኤምባሲ

#Ethiopia #Ethiopian #kenya

"የህግ ማስከበር ዘመቻው በጽንፈኛው የሕወሓት ጁንታ ላይ ብቻ ያተኮረ ነው"፡- የአገር መከላከያ ሠራዊት አባላት

"የህግ ማስከበር ዘመቻው በጽንፈኛው የሕወሓት ጁንታ ላይ ብቻ ያተኮረ ነው"፡- የአገር መከላከያ ሠራዊት አባላት
*****************

የእተከናወነ ያለው የህግ ማስከበር ዘመቻ በጽንፈኛው የሕወሓት ጁንታ ላይ ብቻ ያተኮረ እንደሆነ በዘመቻው ላይ እየተሳተፉ ያሉ የአገር መከላከያ ሠራዊት አባላት ተናገሩ።

ጽንፈኛው የሕወሓት ጁንታ ባለፉት ሁለት ዓመታት የተለያዩ ህገ ወጥ ድርጊቶችን በማቀነባበርና የፋይናንስ ድጋፍ በማድረግ ለበርካታ ዜጎች ህይወት መቀጠፍና መፈናቀል እጁ እንዳለበት በተደጋጋሚ ሲጠቀስ ቆይቷል።

መንግስት በትግራይ ክልል የመሸገውን ፅንፈኛ የሕወሓት ጁንታ ለሕግ ለማቅረብ እየወሰደ ያለው እርምጃ ተጠናክሮ ቀጥሏል።
ኢዜአ ያነጋገራቸው የአገር መከላከያ ሰራዊት አባላት እንደሚሉት፤ ሰራዊቱ ጽንፈኛ ቡድኑን ለህግ ከማቅረብ ባለፈ ማናቸውንም አይነት የውስጥና የውጭ ጥቃት የመመከት ቁመና ላይ ይገኛል።

ይህን አቅሙን በመጠቀምም በትግራይ ክልል የመሸገውን የሕወሓት ጁንታ ለህግ ለማቅረብ የህግ ማስከበር ተግባር እየተከናወነ መሆኑንም ነው ያስረዱት።

ህግ ማስከበሩ ስራ በትግራይ ስም በመሸገው ህገ ወጥ ቡድን ላይ ብቻ ያተኮረ እንጂ በቡድኑ ጭቆና ስር የነበረውን የትግራይ ህዝብ እንደማይመለከት ነው የሚናገሩት።

ከዚህ አንጻር መከላከያ ሰራዊቱ ከወገኑ የትግራይ ህዝብ ጋር ያለው አብሮነት ተጠናክሮ የሚቀጥል ስለመሆኑ አረጋግጠዋል።

የህግ ማስከበሩ ስራ የትግራይን ህዝብ ከጭቆና እና አፈና ነጻ የሚያወጣ በመሆኑ የክልሉ ነዋሪ ከመከላከያ ጎን በመሆን እያከናወነ ያለውን ድጋፍና እገዛ እንዲያጠናክር ጥሪ አቀርበዋል።


Ethiopia:Medical personnel were sent to the front lines to provide medical support to the Defense Forces

ለመከላከያ ሠራዊት የሕክምና ድጋፍ ለመስጠት ወደ ጦር ግንባር ለሚያመሩ የሕክምና ባለሙያዎች አሸኛኘት ተደረገ 
**********************

ለኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የሕክምና ድጋፍ ለመስጠት ወደ ጦር ግንባር ለሚያመሩ የሕክምና ባለሙያዎች በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አሸኛኘት ተደርጓል።

በአሸኛኘቱ ላይ የከተማዋ ምክትል ከንቲባ አዳነች አበቤ፣ የከተማዋ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዮሐንስ ጫላን ጨምሮ በርካታ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። 

ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ ሐኪሞቹ ለመከላከያ ኃይላችን ሙያዊ ድጋፍ ለማድረግ በመወሰናቸው አመስግነው፣ ለሕክምና ባለሙያዎችም ሆነ ለመከላከያ ሠራዊቱ አስፈላጊው ድጋፍ ሁሉ እንደሚደረግላቸው ገልጸዋል። 

የጤና ባለሙያዎቹ ወደ 1.7 ሚሊዮን ብር የሚገመት የሕክምና ግብዓት ከአዲስ አበባ አስተዳደር ተረክበዋል። 

የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዮሐንስ ጫላ በዚህ ወቅት "የጤና ባለሙያች የመከላከያ ሠራዊቱን ለማገልገል ዕድል በማግኘታቹ እንኳን ደስ  አላችሁ" ብለዋል።

የሕክምና ድጋፍ ለመስጠት የሚሄዱት ባለሙያዎች 10 ስፔሳሊስት ዶክተሮች፤ 24 ነርሶች፤ አንድ ማደንዘዣ የሚሰጥ ስፔሻሊስት ዶክተርን ጨምሮ 48 የሕክምና ባለሙያዎች በሁለት ቡድን ተከፍለው እንደሚጓዙ ተገልጿል። 

በዋለልኝ ተዓምር 

Medical personnel were sent to the front lines to provide medical support to the Defense Forces
 **********************

 The Addis Ababa City Administration has provided medical assistance to the FDRE Defense Forces.

 The event was attended by the city's deputy mayor, Adanech Abebe, and the city's health bureau chief, Dr. Yohannes Chalan.

 Deputy Mayor Adanech Abebe thanked the doctors for their professional support and said they would provide all necessary support to the medical staff and the army.

 The health workers received about 1.7 million birr in medical supplies from the Addis Ababa administration.

 Addis Ababa Health Bureau Head, Dr. Yohannes Chala, said, "Congratulations on the opportunity for health professionals to serve the Defense Forces."

 10 specialist doctors to provide medical support;  24 Nurses:  It is said that 48 medical professionals, including an anesthesiologist, are divided into two groups.

 By the miracle of my tall Walelig Taamir)


Sunday, November 15, 2020

Ethiopia: They Once Ruled Ethiopia. Now They Are Fighting Its Government.

 

NAIROBI, Kenya — When it comes to mountain warfare, the people of Tigray — an ancient kingdom in the far north of Ethiopia, spread across jagged peaks and lush farmland — have decades of hard-won experience.

Tigrayan fighters led a brutal war through the 1970s and ’80s against a hated Marxist dictator of Ethiopia, whom they eventually toppled in 1991, becoming national heroes. For most of the next three decades, Tigrayans ruled Ethiopia.

But after Abiy Ahmed, a peace-talking young reformer, came to power as prime minister in 2018, he brusquely sidelined Tigray’s leaders. Tensions exploded violently on Nov. 4, as the world was focused on the presidential election in the United States, when Mr. Abiy launched military strikes in Tigray.

Now Tigray is once again at war, fighting the federal government. But this time the risks could be even wider: the potential fracturing of Ethiopia and the upending of the entire Horn of Africa.

The battle pits the nation’s army and Mr. Abiy, an internationally feted winner of the Nobel Peace Prize, against the ruling party of Tigray, which commands a large force of well-armed and experienced fighters who know their own mountain terrain well. Already the conflict has escalated at alarming speed with intense fighting that has involved airstrikes and artillery barrages, sent thousands of civilians fleeing across borders — some in boats or even swimming — and led to reports of civilian massacres.

With such intransigent foes, analysts predict a potentially long and bloody fight that is already spilling over Ethiopia’s borders

 

On Friday, Tigray launched rockets at two airports in neighboring Amhara Province and on Saturday said it had fired a volley of rockets at the main airport in Ethiopia’s neighbor Eritrea, which Tigray accuses of siding with Mr. Abiy.

The rush to war has exacerbated ethnic divisions so badly that on Friday it prompted warnings of potential ethnic cleansing and even genocide.

 

“The risk of atrocity crimes in Ethiopia remains high,” said Pramila Patten, the United Nations’ acting special adviser for the prevention of genocide, and Karen Smith, the special adviser on protecting civilians, in a joint statement.

Until recently Ethiopia, a close American military ally, was seen as the strategic linchpin of the volatile Horn of Africa. But with its brewing civil war spilling into Eritrea, refugees streaming into Sudan and Ethiopia’s peacekeeping mission to Somalia now under strain because of its domestic turmoil, analysts worry that Ethiopia could destabilize the region.

The dispute between Mr. Abiy and the Tigrayans goes back to the early days of his term as prime minister two years ago.

He moved quickly to shake up the country after decades of stultifying, iron-fisted rule under the Tigray People’s Liberation Front. Political prisoners were freed from secret prisons, exiled dissidents were welcomed home and Mr. Abiy promised free elections and press freedom.

Those rapid, wide-ranging reforms, which eventually helped Mr. Abiy win the Nobel Peace Prize, were a pointed repudiation of the Tigrayan old guard. Leaders of the Tigray People’s Liberation Front were unceremoniously sidelined and, in some cases, prosecuted for corruption and human rights abuses.

Resentful and angry, the Tigrayan leaders retreated to Mekelle, the regional capital of Tigray. The two sides sparred over politics, funding and control of the army. Then in September the Tigrayans openly defied Mr. Abiy and proceeded with regional elections that had been canceled in the rest of Ethiopia because of the pandemic.

But that clash, ostensibly a dispute between Ethiopian elites, was also emblematic of a much wider threat to Mr. Abiy’s authority.

Although Ethiopia is one country, it contains 10 regions, many of them ethnic strongholds that have historically jostled for power. In moving so quickly to liberalize politics in 2018, Mr. Abiy may have inadvertently unleashed pent-up regional frustrations that had been simmering for decades.

Rivalries among ethnic groups like the Oromo, Amhara, Tigray and Somali burst into the open, leading to violent clashes that have increased in frequency and intensity this year, often killing scores of people. With Ethiopia’s shaky federation straining badly, Tigray emerged at the vanguard of a movement pressing for greater autonomy for Ethiopia’s regions.

Mr. Abiy, who started to imprison opponents, pushed for much tighter central control.

“Everyone saw this coming,” said Kjetil Tronvoll, a scholar of Ethiopian politics at Bjorknes University College in Norway. “Both sides felt insecure and started to mobilize troops. It was a clear signal of a civil war in the making.”

Mr. Abiy’s speed in prosecuting the war has sent waves of alarm across the region and dismayed those who once lauded him as a peacemaker.

With phone and internet connections cut off, it’s hard to know exactly what is happening in Tigray. But both sides agree that government warplanes have pounded targets around Mekelle, that some Ethiopian troops were pushed over the border into Eritrea and that the most intense fighting has raged in western Tigray. By Sunday at least 20,000 Ethiopian civilians had fled into Sudan, a refugee stream that the United Nations fears could quickly become a flood. Sudan says it is preparing for up to 200,000 refugees.

There have been accusations of war crimes against both sides, including a massacre reported by Amnesty International in which dozens of villagers were said to have been chopped to death with machetes, possibly by pro-Tigray militiamen.

 


  • በሱዳን አብዬ የተሰማራው የ23ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አመራሮችና አባላት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ አስመልክቶ ውይይት አካሄዱ

     

    በሱዳን አብዬ የተሰማራው የ23ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አመራሮችና አባላት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ አስመልክቶ ውይይት አካሄዱ
    ***********************************
    በሱዳን አብዬ የተሰማራው የ23ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አመራሮችና አባላት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ አስመልክቶ ውይይት አድርገዋል፡፡
    በውይይቱ ላይ የተገኙት በሱዳን አብዬ ሰሜን ቀጣና ላይዘን ኦፊሰር ብ/ጀ ዋኘው አለሜ በበኩላቸው፣ በሰሜን ዕዝ የሰራዊት አባላት ላይ የተፈፀመው ጥቃት እጅግ አሳዛኝና ሊወገዝ የሚገባው መሆኑን ገልፀው፣ በሰላም ማስከበር ተልዕኮ የተሰማራው ሃይል ተረጋግቶ ግዳጁ ላይ ትኩረት በማድረግና አንድነቱን በሚያተናክሩ ስራዎች ላይ መረባረብ ይገባል ብለዋል፡፡
    የሻለቃው ዋና አዛዥ ኮ/ል ሐሰን አብደላ፣ መንግስት የጀመረውን ህግ የማስከበር ስራና ወንጀለኞችን ህግ ፊት ለማቅረብ እየወሰደ ያለው ህጋዊ እርምጃ ተገቢና የሚደገፍ ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡
    በቀጣይ ውስጣዊ አንድነታችንን የሚያጠናክሩ የግንባታ አቅጣጫዎችን በመከተልና ተልዕኳችን ላይ በማተኮር ቀሪ የግዳጅ ጊዜያቶችን ህዝባችንንና ሃገራችንን በሚያኮራ አኳኋን መፈፀም ይገባናል ብለዋል፡፡
    የውይይቱ ተሳታፊዎችም ጥቃቱን አውግዘው በጥቃቱ ሳንረበሽና ሳንደናገጥ ይበልጥ አንድነታችንንና ጓዳዊ ዝምድናችንን አጠናክረን የተሰጠንን ስራና ሃላፊነት በሚገባ በመወጣት የሰላም አምባሳደርነታችንን ማረጋገጥ አለብን ማለታቸውን ከመከላከያ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
    የቪዲዮ መረጃዎቻችንን ለማግኘት ትክክለኛውን የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ

    Ethiopia: Rumors that Ethiopian officials are involved in mediation talks with the TPLF in Uganda are false

    "የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት በኡጋንዳ ከሕወሐት ጋር በሽምግልና ውይይቶች ላይ ይሳተፋሉ ተብሎ እየተነገረ ያለው መረጃ የተሳሳተ ነው"፡- የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ መረጃ ማጣሪያ
    **************************

    የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት በኡጋንዳ ከሕወሐት ጋር በሽምግልና ውይይቶች ላይ ይሳተፋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ በተለያዩ የዜና አውታሮች የቀረበው መረጃ የተሳሳተ እና በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ግብረ ኃይል ያልተረጋገጠ ነው።
      
    የፌደራል መንግሥት በትግራይ ክልል የሕግ የበላይነትን ለማስከበር በቁርጠኝነት እየሠራ እንደሚገኝም የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታውቋል።

    የሚዲያ አካላት እንደ መሠረታዊ የጋዜጠኝነት አሠራር የኢትዮጵያን የሕግ የበላይነትን የሚመለከቱ ጥያቄዎችን ሁልጊዜ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ግብረ ኃይል ፕሬስ ሴክሪታሪያት በኩል እንዲያረጋግጡ ጥሪ ቀርቧል።
    "Rumors that Ethiopian officials are involved in mediation talks with the TPLF in Uganda are false." ፡
     ***************************

     Reports from various media outlets that Ethiopian officials are expected to participate in mediation talks with the TPLF in Uganda are false and unconfirmed by the Emergency Proclamation Task Force.

     The Federal Government of Ethiopia (FGS) is committed to upholding the rule of law in Tigray State.

     Media outlets have been called upon to verify Ethiopian rule of law questions through the Emergency Proclamation.



    ከድብደባው ሸሽታ ከሀገር ስትወጣ ተያዘች : አየር መንገዱ ለህወሀት ያሾለከው : በአየር መንገዱ መከራ ያየችው ነፍ...